en
Feedback
የወልድያ ኦርቶዶክሳዊያን ሕብረት

የወልድያ ኦርቶዶክሳዊያን ሕብረት

Open in Telegram
358
Subscribers
No data24 hours
-27 days
-230 days
Posts Archive
ቅዱስ ቶማስ ዘመርዓስ (ነሐሴ 24).pdf2.11 KB

ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ.pdf1.03 MB

አቡነ ተክለ ሃይማኖት አቡነ ተክለ ሃይማኖት በዛሬዋ እቲሳ ጽላልሽ (ቡልጋ) ውስጥ ታኅሣሥ 24 ቀን 1207 ዓ.ም. (እ.ኤ.አ 1215) ከአባታቸው ጸጋ ዘአብ ከእናታቸው እግዚእ ኃረያ ተወለዱ፡፡ በተወለዱ በ15 ዓመታቸው በ1222 ዓ.ም. ዲቁና፣ በ30 ዓመታቸው ቅስና ከአቡነ ቄርሎስ ተቀበሉ፡፡ በዳሞትና በሸዋ ለ15 ዓመታት (ከ1229-44) ካገለገሉ በኋላ ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ አቀኑ፡፡ በዚያም በአባ በጸሎተ ሚካኤል ዘአምሐራ ገዳም ለ10 ዓመታት (1244-54)፣ በሐይቅ እስጢፋኖስ አሁንም ለዐሥር ዓመታት (1254-64)፣ በደብረ ዳሞ ለ12 ዓመታት (1264-76) በትግራይ በሚገኙ ገዳማት ቆይተው በ1276/7 ዓ.ም. ኢየሩሳሌምን ከተሳለሙ በኋላ ምንኩስናን ከሐይቅ እስጢፋኖስ አስኬማን ከደብረ ዳሞ ተቀብለው ከ28 ዓመታት የሰሜን ኢትዮጵያ ቆይታ በኋላ በ1277 ዓ.ም. (እ.ኤ.አ. 1284) ወደ ሸዋ ተመለሱ፡፡ በወቅቱ ግራርያ በሚባለው ግዛት ደብረ አስቦ (ኋላ በዐፄ ዘርዐ ያዕቆብ ዘመን ደብረ ሊባኖስ የተባለውን) ገዳም መሠረቱ፡፡ ታቦተ ማርያምን ዋሻ ውስጥ አስገብተው እርሳቸውም ከነዐሥራ አምስት ተከታዮቻቸው በመጋረጃ በተከፈለው ዋሻ ውስጥ መኖር ጀመሩ፡፡ መጀመሪያ ላይ ለኑሯቸው የዱር ፍራፍሬና ቅጠላ ቅጠል ይመገቡ የነበረ ሲሆን ዝናቸውን የሰሙ መናንያን ማኅበሩን መቀላቀል ሲጀምሩ ግን ደንና ጥሻውን እየመነጠሩ እርሻ ማረስ ጀመሩ፡፡ አቡነ ተክለ ሃይማኖትም ማኅበሩን ለ29 ዓመታት ሲመሩ ቆይተው ነሐሴ 24 ቀን 1306 ዓ.ም. የዐፄ ዐምደ ጽዮን አባት የግዛት ዘመን አልቆ ዐፄ ዐምደ ጽዮን በዙፋኑ ሊተካ አንድ ዓመት ሲቀረው (እ.ኤ.አ.1313) በ99 ዓመት ከ8 ወራቸው ዐርፈው እዚያው ደብረ አስቦ (ኋላ ደብረ ሊባኖስ) ተቀብረዋል፡፡ በረከታቸው ይደርብን አሜን የወልድያ ኦርቶዶክሳዊያን ሕብረት የቴሌ ግራም ቻናል https://t.me/woldyyyyy

ምክንያት ስላለኝ ነው.m4a7.68 KB

ዛሬ ሐሙስ የክረምት ኮራሳችን ይቀጥላል። አዳጎ ቤተ ክህነት ሕንጻ 10:45 ይጀምራል በሰዓቱ እንገናኝ እባካችሁ እንዳታረፍዱ “የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ ከእናንተ ጋር ይሁን።” 1ኛ ቆሮንቶስ 16፥23

ኦርቶዶክሳዊ የጾታ ትምህርት PDF የወልድያ ኦርቶዶክሳዊያን የ2016 ዓ/ም የክረምት ኮርስ https://t.me/woldyyyyyy

ኦርቶዶክሳዊ_የጾታ_ትምህርት_ምዕራፍ_አንድ_በአቤል_ተፈራ_1.pdf6.76 KB

የወልድያ ኦርቶዶክሳዊያን ሕብረት - Statistics & analytics of Telegram channel @stpoulos