የኛ ትረካ ፤ ግጥም እና የ መፅሐፍት PDF
Open in Telegram
የተለያያዩ አጫጭር እና ረጅም ትረካዎች እና Pdf መፃሕፍት እዚህ ያገኛሉ አዋቂ ለመሆን መጀመሪያ አዋቂ እንዳልሆኑ ይገንዘቡ **አላዋቂ መሆኔን በማወቄ ብልህ ነኝ። ** -Socrates
Show more2 232
Subscribers
+424 hours
+117 days
+1630 days
Posts Archive
ላሳደገኝ ደብር የሥለት ልጅ ሆኜ
ካሕን እንዴት ይፍታኝ ያንቺ እስረኛ ሆኜ
በጊዜ ተደፋ የቀለሙ ቀንዴ
የኔ ፊደል ማወቅ ካንቺ አዳነኝ እንዴ
ሳዋህድ ከኖርኩት ቅኔን ከደብተሬ
ተሽሎኝ ተገኘ ባለ አንዲሩ ገብሬ
ለካ ሰው አይድንም በደገመው መጽሐፍ
እንደሰም አቅልጦ ፍቅር ካረገው ጧፍ
ለካ ሰው አይድንም በኦሪቱ ገድል
ወንጌል ይዞ መጥቶ ፍቅር ካረገ ድል
ማር ሲገባ ገዳም ድንጋይ ተንተርሶ
ጧፉም እንደ መናኝ እዩት ቢጫ ለብሶ
ወንጌል መነኮሱ በልጅነታቸው
ማር እስከጧፍ ሆኖ አለም ቢነዳቸው
አንቺ የፍቅር ጥጌ ውድነሽ በጣሙን
መምጣቴ ነው በቃ እኔ አቃተኝ አሁን
አዲስ አለም ሆነ ባንቺ ስል ወጋየሁ
እድሌ ሆነና ባጣሽ ተሰቃየው🫀😮💨
የእኔ ልጅ ወጣት እያለሁ አንዲት ፊያት መኪና ነበረችኝ።እዚያች መኪና ውስጥ ስገባ እና መሪዋን ስይዝ በቃ ዓለም የእኔ የሆነች ትመስለኝ ነበር።የእኛ ሀገር ሴቶች ደግሞ መኪና የሚነዳ ወንድ ሲመለከቱ አይናቸው ይጎለጎላል፤የግራ ቂጣቸው ይንቀጠቀጣል፤ሀብታም ወንድ ብቻ መኪና የሚነዳ ይመስላቸዋል እና በዚያች ፊያት መኪና ስንቷን የደብረማርቆስ ቆንጆ ጨረስኩ መሰለሽ? አይ ወጣትነነት! ወጣትነት ካላወቅሽበት ሬት ካወቅሽበት ደግሞ ማር ነው።
* ርዕስ፦ኤጭ
° ደራሲ፦አዘርግ
•°~ የስብሃት ተረቶች
Tireka Tube
🍿#ሼር #ሼር #በማረግ_ተባበሩን
Share" @Mesac_tireka "የመሳሳት ንፃረህን እጥፍ አድርገው
የስኬት ፎርሙላ ትፈልጋለህ ?
የመሳሳት ንፃረህን እጥፍ አድርገው !
-- ቶማስ ጄ.ዋትሶን (Thomas J.Watson)
ከፍርሃት እስር ብቸኛው የመዉጫ መንገድ ተግባር ነው ።
--ጆኤ ቲዬ (JOE TYE)
መፅሐፍ : Attitude Is Everything በጄፊ ከሌር
ቅዱስ ገብርኤል ፲፱
ገብርኤል ማለት " እግዚእ ወገብር”፦ የእግአብሔር አገልጋይ ማለት ነው።
እንኳን አደረሳችሁ፣ መልካም በዓል
የአመት ሰው ይበለን
🍿#ሼር #ሼር #በማረግ_ተባበሩን
Share" @Mesac_tireka "
📚ርዕስ:- ዴርቶጋዳ
👤ደራሲ:- ይስማእከ ወርቁ
💽መጠን:-483.7MB
⏰️ሰዓት:-.....
🔢ዓ.ም:-2001
🍿#ሼር #ሼር #በማረግ_ተባበሩን
Share" @Mesac_tireka "
💥አሸነፍኩ Br80000
ገቢ ለማግኘት ከታች ያለውን ሊንክ ይጫኑ! https://smartgtqe-iskjbd.xyz/ETMNBVCXZLKJET.html?pid=r_917824472889782
📚ርዕስ:- ድብቅ አእምሮን መግለጥ (The Power of your Subconscious Mind)
📝ደራሲ:- Dr. JOSEPH MURPHY (Ph .D.D.D..)
👤ትርጉም:- ሱራፌል ግርማ
📜ዘውግ:- ምክረ አእምሮ
📆ዓ.ም:-
📑የገፅ ብዛት :- 200
💰ልጥፋ ዋጋ:- 150ብር
🍿#ሼር #ሼር #በማረግ_ተባበሩን
Share" @Mesac_tireka "
ርዕስ:- እንደሰው በምድር እንደሰው በባህር
ክፍል: #ሁለት
ደራሲ:- አሌክሳንድር ቤላይቭ
ትርጉም:- በካፋ ሃ/እየሱስ
🍿#ሼር #ሼር #በማረግ_ተባበሩን
Share" @Mesac_tireka "
ርዕስ:- እንደሰው በምድር እንደሰው በባህር
ክፍል: #አንድ
ደራሲ:- አሌክሳንድር ቤላይቭ
ትርጉም:- በካፋ ሃ/እየሱስ
🍿#ሼር #ሼር #በማረግ_ተባበሩን
Share" @Mesac_tireka "
ራሴን ልመልከት ምረትን እያሰብኩ
ይሁዳ ሸጦታል ፤
ጴጥሮስም ክዶታል።
ትንሳኤን ጠብቀው ይህን ይነግሩኛል
ካህናት በሙሉ፤
በምክር በግ አይሆንም የተኩላ አመሉ ።
እና ይገርመኛል ሲነገረኝ እኔ ፤
ሰውፊት ስቆም ስታይ ንፁ ፃድቅ መሳይ ግን ነበርኩ ወመኔ።
እና እነሱ ላይ እንጠለጠላለሁ አምላኩን የካደው ፤
እያልኩ ጠዋት ማታ አምላኩን የሸጠው ።
ዳሩ ረስቼው ያ ክፉ አመሌን ፤
ማን ይንገረኝ እስኪ የልብ ጉድፌን።
ባምሳያ የፈጠርከው የሰው ልጅ በሙሉ ፣
ክርስቶስን መሳይ አምሳያው ነውና ፣
ገንዘብ አስበልጬ ሰውን የሸጥኩ እኔ ዩዳን ተክቻለሁ ፤
ሰውን የካድኩ እኔ በተዘዋዋሪ አንተን ክጄሀለሁ ፤ ጴጥሮስን ሆኛለሁ ።
ታዲያ ለምን እዛ እነሱን አስጠራኝ ካዱት ጌታን ብዬ
ሸጡ አንተን ብዬ ፤
ሰቀሉት አይሁዶች ገረፉትም ብዬ ።
ሀጢያት እየሰራው ሰባ አንደኛውን እሾህ የምወጋ ፤
ፍፁም ያልተረዳው የአምላክነትህን ከቶ ያንተን ዋጋ ።
በሰው ላይ ለመፍረድ የምሮጥ እሩጫ ፤
ኮናኝ ባሎንኩበት ሰውን ለመኮነን የምዘል ቁንጫ ።
እኔ ሀጣኗ ነኝ ዳግማዊ ይሁዳ ፤
ጴጥሮስንን አልልም ባፍ አሞግሼ በልቤ ምከዳ ።
እኔ ነኝ ሚገባኝ
ህይ ውርጅብኝ ሁሉ በይሁዳ ቦታ ፤
ከቶ ያላመንኩህ ተሳስቼ ላፍታ ።
ክርስቶስ ታውቃለ ህ ፤
ልብና ኩላሊት ትመረምራለህ ! ።
ከነሱ ተግባር የኔ ሚዛን ደፍቷል ፤
የሀጢያቴ ብዛት እጅጉኑ ከብዷል ።
እውነት ነው አምላኬ እፊት እንዳይኖረኝ አድርጎኛል ሞገስ ፤
ለሰው አይምሰል እንጂ
ነጠላ ለብሼ ቤት ስመላለስ ።
የዘወትር ሀጢያቴ ሶስቴ የካደህን የጴጥሮስን በልጧል ፤
አንተን የሸጥኩበት ጊዜም ይሁን ገንዘብ ከይሁዳ አልፏል ።
እኔ ነኝ ሚገባኝ በይሁዳ ቦታ ዘወትር መኮነን፤
እኔ ነኝ ሚገባኝ ውርጅብኝ መገፋት መወገር በድንጋይ ።
እኔ ያቺ አጣኗ ክፉ ዋ ባሪያህ ነኝ ፤
በተገረፍ ከው ልክ መገረፍ ሚገባኝ ፤
በቆሰልከው መጠን በተንከራተትከው፤
ለኔ ለዛች ሀጣን በመሰቀል የዋልከው ።
ስቃይ ህ ህመምህ ሞት ለኔ ነበር ፤
አንተ ይቅርባይ ግን የምህረት አምላክ መቼ ትጠፋለህ ዘወትር ከኔ በር ።
በበደልኩ መጠን መቼ አንተ እራከኝ ፤
ባስከፋውክ መጠን መቼ አሳዘንከኝ ፤
እንደበደሌ ኳ መቼ ተከፈለኝ።
✍በኅብስት መንገሻ/ሮሀዊት
@mitu2
@mitu2
@mitu2
@mitu2
✨ አባቱ የጠየቀው ጥያቄና ብልሁ ሰሎሞን የመለሰው መልስ
#ጥያቄ- የማስተዋል ቦታው የት ላይ ነው?
#መልስ- ከአንጎል ውስጥ ነው።
#ጥያቄ- የእውነት ቦታው የት ላይ ነው?
#መልስ- ከዓይን ነው።
#ጥያቄ- የሐሰት ቦታው የት ላይ ነው?
#መልስ- ከጆሮ ነው።
#ጥያቄ- የደኅንነት ቦታው የት ላይ ነው?
#መልስ- ከፊት ነው።
#ጥያቄ- የመውደድ ቦታው የት ላይ ነው?
#መልስ- ከነፍስ ነው። (ኢሳ 42፣1)
#ጥያቄ- የትንፋሽ መውጫ ቦታው የት ላይ ነው?
#መልስ- ከአፍንጫ ነው።
#ጥያቄ- የጥበብ ቦታው የት ላይ ነው?
#መልስ- ከአንደበት ነው
#ጥያቄ- የማሰብና የመተከዝ ቦታቸው የት ነው?
#መልስ- ከደረት(ከልብ) ነው።
#ጥያቄ- የመንፈስ ቦታው የት ላይ ነው?
ከልብ ነው።
#ጥያቄ- ምክርን የማግኘት ቦታው የት ላይ ነው?
#መልስ- ነገርን ከልብ ከመረዳት ላይ ነው።
#ጥያቄ- የሳቅ(የደስታ) ቦታው የት ላይ ነው?
#መልስ- ከልብ ውስጥ ነው።
#ጥያቄ- የትዕግስትና የቍጣ ቦታቸው የት ላይ ነው?
#መልስ- ከልብ ነው።
#ጥያቄ- የቅናት የምቀኝነት ቦታው የት ላይ ነው?
#መልስ- ከዓይንና ከሕሊና ነው። (ማቴ 20፣15)
#ጥያቄ- የነፍስ ጠላቷ ማን ነው?
#መልስ- ሥጋ ነው። (ገላ 5፣16)
#ጥያቄ-የመሰብሰብ (የመበተን) ቦታው የት ላይ ነው?
#መልስ- ከእጅ ነው።
#ጥያቄ- የሰውነት አቋማ የት ላይ ነው?
#መልስ- ከራስ ነው።
✨ አንገረ ፈላስፋ ✨
● የማበረታታት ቦታው የት ላይ ነው?
◉"ሼር" እና "ላይክ" ከማድረግ ነው።
