StMarkIS Community
Open in Telegram
St. Mark Int. school offers its service in accordance with national and Finland's curriculum. 👉 Join for latest update and info #StMarkIntSchool ☎️ 0912-506470/71 Telegram Message - @StMarkSchool
Show more1 694
Subscribers
+424 hours
+567 days
+7230 days
Posts Archive
1 694
ማስታወቂያ
የ4ኛ ሩብ ዓመት ክፍያ:-
ውድ ወላጆች፣ የ4ኛ ሩብ ዓመት የትምህርት ክፍያ ያልከፈላችሁ ወላጆች ክፍያችሁን እንድትፈጽሙ እናሳስባለን።
ክፍያውን ሲፈጽሙ 500 (አምስት መቶ) ብር ቅጣት ጨምራችሁ እንድትከፍሉ እናሳውቃለን።
ክፍያውን በአቢሲኒያ ባንክ በሂሳብ ቁጥር 163193477 ብቻ ይፈጽሙ።
የደረሰኝ ቅጂ በቴሌግራም (0912-50-64-71) ወይም በአካል ያቅርቡ።
ት/ቤቱ
1 694
ማስታወቂያ
ቀን፡ ቅዳሜ ፣ ሚያዝያ 24/2018 ዓ.ም
ማሳሰቢያ
ለተማሪዎች እና ለወላጆች በሙሉ፦
ማንኛውም የኦንላይን ወርክሺት (E-worksheet) እስከ እሁድ ሚያዝያ 24/2018 ዓ.ም. ከምሽቱ 4፡00 ሰዓት ድረስ ተሰርቶ መጠናቀቅ ይኖርበታል።
ከዚህ ሰዓት እና ቀን በኋላ የሚላክ ማንኛውም ወርክሺት ተቀባይነት እንደሌለው እና ውጤቱ ዜሮ (0) እንደሚመዘገብ በጥብቅ እናሳስባለን።
ት/ቤቱ
1 694
🔤🔤🔤🔤🔤🔤🔤🔤
Reminder for Grade 6 and Grade 8 ACP Students:
There will be an after-class tutorial program tomorrow, Saturday, April 25, 2026.
Please come prepared!
1 694
ማስታወቂያ
የ4ኛ ሩብ ዓመት ክፍያ:-
ውድ ወላጆች፣ የ4ኛ ሩብ ዓመት የትምህርት ክፍያ ያልከፈላችሁ ወላጆች ክፍያችሁን እንድትፈጽሙ እናሳስባለን።
ክፍያውን ሲፈጽሙ 500 (አምስት መቶ) ብር ቅጣት ጨምራችሁ እንድትከፍሉ እናሳውቃለን።
ክፍያውን በአቢሲኒያ ባንክ በሂሳብ ቁጥር 163193477 ብቻ ይፈጽሙ።
የደረሰኝ ቅጂ በቴሌግራም (0912-50-64-71) ወይም በአካል ያቅርቡ።
ት/ቤቱ
1 694
Subject: Important Notice: Join Our Official Channel for Regional Exam Questions
Dear Parents/Guardians,
Greetings!
To support your child’s academic success, we have created an official communication channel where Regional and National exam questions (past papers, sample questions, and revision materials) will be shared regularly.
These resources are designed to help students practice effectively and prepare confidently for their upcoming Exams.
What you will receive:
- Past National exam papers with marking schemes
- Timely updates on exam formats and syllabus topics
How to join:
Click the link/scan the QR code attached to this notice.
https://t.me/Grade8NationaExam2018EC
Please ensure you join using the phone number you provided to the school. For privacy, only parents/guardians of enrolled students will be admitted.
Thank you for your partnership in your child’s academic excellence
1 694
Subject: Important Notice: Join Our Official Channel for Regional & National Exam Questions
Dear Parents/Guardians,
Greetings!
To support your child’s academic success, we have created an official communication channel where Regional and National exam questions (past papers, sample questions, and revision materials) will be shared regularly.
These resources are designed to help students practice effectively and prepare confidently for their upcoming Exams.
What you will receive:
- Past Regional exam papers with marking schemes
- National exam questions from previous years
- Timely updates on exam formats and syllabus topics
How to join:
Click the link/scan the QR code attached to this notice.
Please ensure you join using the phone number you provided to the school. For privacy, only parents/guardians of enrolled students will be admitted.
Thank you for your partnership in your child’s academic excellence.
1 694
2️⃣🔠🔠
🔤🔤🔤🔤🔤🔤🔤🔤
ሚያዝያ 17 /2018 ዓ.ም.
የማጠናከሪያ ትምህርት (ACP) ክፍያ ማስታወቂያ
(ለ22 ቅርንጫፍ ወላጆች/አሳዳጊዎች)
ውድ ወላጆች/አሳዳጊዎች፣
የማጠናከሪያ ትምህርት (ACP) ክፍያዎችን በተመለከተ፦
1. ያልተከፈሉ ክፍያዎች፡- እባክዎን ከጥቅምት-ሚያዝያ ክፍያዎችን ያላጠናቀቃችሁ ወላጆች በአፋጣኝ እንድታጠናቅቁ እናሳስባለን።
2. የደረሰኝ ቅጂ በቴሌግራም (0912-50-64-71) ፣ (0710-12-12-45) ወይም በአካል ያቅርቡ።
ከሰላምታ ጋር!
ት/ቤቱ
1 694
🔤🔤🔤🔤🔤🔤🔤🔤
Reminder for Grade 6 and Grade 8 ACP Students:
There will be an after-class tutorial program tomorrow, Saturday, April 18, 2026.
Please come prepared!
1 694
ሚያዝያ 16 /2018 ዓ.ም.
የማጠናከሪያ ትምህርት (ACP) ክፍያ ማስታወቂያ
(ለ22 ቅርንጫፍ ወላጆች/አሳዳጊዎች)
ውድ ወላጆች/አሳዳጊዎች፣
የማጠናከሪያ ትምህርት (ACP) ክፍያዎችን በተመለከተ፦
1. ያልተከፈሉ ክፍያዎች፡- እባክዎን ከጥቅምት-ሚያዝያ ክፍያዎችን ያላጠናቀቃችሁ ወላጆች በአፋጣኝ እንድታጠናቅቁ እናሳስባለን።
2. የደረሰኝ ቅጂ በቴሌግራም (0912-50-64-71) ፣ (0710-12-12-45) ወይም በአካል ያቅርቡ።
ከሰላምታ ጋር!
ት/ቤቱ
1 694
ማስታወቂያ
የ4ኛ ሩብ ዓመት ክፍያ:-
ውድ ወላጆች፣ የ4ኛ ሩብ ዓመት የትምህርት ክፍያ ያልከፈላችሁ ወላጆች ክፍያችሁን እንድትፈጽሙ እናሳስባለን።
ክፍያውን ሲፈጽሙ 500 (አምስት መቶ) ብር ቅጣት ጨምራችሁ እንድትከፍሉ እናሳውቃለን።
ክፍያውን በአቢሲኒያ ባንክ በሂሳብ ቁጥር 163193477 ብቻ ይፈጽሙ።
የደረሰኝ ቅጂ በቴሌግራም (0912-50-64-71) ወይም በአካል ያቅርቡ።
ት/ቤቱ
1 694
🔤🔤🔤🔤🔤🔤🔤🔤
Reminder for Grade 6 and Grade 8 ACP Students:
There will be an after-class tutorial program tomorrow, Saturday, March 21, 2026.
Please come prepared!
1 694
🔤🔤🔤🔤🔤🔤🔤🔤
Reminder: Dear Students, please submit your worksheets on time.
Submissions received after the deadline will not be accepted, and no scores will be recorded for late submissions.
https://portal.saintmarkschool.net
Sincerely,
1 694
ማስታወሻ
ለወላጆች/አሳዳጊዎች
እንኳን ለትንሣኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
ትምህርት ነገ ሐሙስ፣ ሚያዝያ 8 ቀን 2018 ዓ.ም. የሚጀመር ሲሆን፣ የሚከተሉትን አጫጭር ነጥቦች እንድታስተውሉ እናሳስባለን፦
1. የመውጫ ሰዓት፦ ትምህርት ለግማሽ ቀን ብቻ ስለሆነ ተማሪዎች 6፡50 ይወጣሉ።
2. ትራንስፖርት፦ እባክዎ ለሰርቪስ አሽከርካሪዎች የመውጫ ሰዓቱን ያሳውቁ።
3. ይዘው የሚመጡት፦ ደብተር እና ቁርስ (መክሰስ) ብቻ።
4. ፈተና፦ ከበዓል በፊት ያልተሰጡ ፈተናዎች ይሰጣሉ። ፕሮግራሙን እዚህ ይመልከቱ፦ https://t.me/StMarkCommunity/4840
5. አለባበስ፦ መደበኛ የደንብ ልብስ (የስፖርት ክፍለ ጊዜ ካላቸው የስፖርት ትጥቅ)።
6. ማጠናከሪያ (ACP-Tutorial)፦ ማጠናከሪያ ያላቸው ተማሪዎች 9፡00 ስለሚወጡ ምሳ ይዘው ይምጡ።
መልካም አዳር!
