StMarkIS Community
Open in Telegram
St. Mark Int. school offers its service in accordance with national and Finland's curriculum. 👉 Join for latest update and info #StMarkIntSchool ☎️ 0912-506470/71 Telegram Message - @StMarkSchool
Show more1 694
Subscribers
+424 hours
+567 days
+7230 days
Posts Archive
1 694
+1
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ፣ የ8ኛ እና የ6ኛ ክፍል የሁለተኛ ሴሚስተር ከተማ አቀፍ ሞዴል ፈተና መስጫ ጊዜ ሰሌዳ
(ግንቦት 6/2018 ዓ.ም)
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
1 694
ውድ ወላጆች፣
የAfter Class Program (ACP) ክፍያ ቀሪ ሂሳብ ካለብዎት እንዲከፍሉ በትህትና እናሳስባለን። ያልተከፈለ ቀሪ ሂሳብዎን እና የክፍያ ማጠቃለያዎን (ከጥቅምት-ሚያዝያ) በቀላሉ በቴሌግራም ቦት ማወቅ ይችላሉ።
ቦቱን ተጠቅመው መረጃዎን ለማግኘት ከታች ያለውን ሊንክ ይጫኑ
👉 https://t.me/StMarkACP_bot
ቦቱን Start ካደረጉ በኋላ፣ መክፈል ያለብዎትን ቀሪ ሂሳብ ማየት ይችላሉ። ክፍያዎን ሲፈጽሙ የልጅዎን ሙሉ ስም በምክንያትነት (Reason) መፃፍዎን አይርሱ።
እናመሰግናለን!
1 694
ማስታወቂያ ለ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ! 📢
የሞዴል (Model) ፈተናን በተመለከተ የቀረበ ማሳሰቢያ፤
ውድ ተማሪዎች፣ ወደ ፈተና ስትመጡ የሚከተሉትን ነገሮች ማሟላታችሁን እንዳትረሱ እናስታውሳለን፦
1. የፈተና መግቢያ ካርድ (Admission Card)፣ እርሳስ እና ላጲስ ይዛችሁ መምጣት ይኖርባችኋል።
2. የሙሉ ቀን ፈተና ስለሆነ ቁርሳችሁን እና ምሳችሁን መያዛችሁን እንዳትረሱ።
3. የትምህርት ቤቱን የደንብ ልብስ (Uniform) መልበስ ግዴታ ነው! (ያለ ደንብ ልብስ መፈተን አይቻልም)።
መልካም የፈተና እና የውጤት ጊዜ ይሁንላችሁ! 📝🏫
1 694
ውድ ወላጆች፣
የAfter Class Program (ACP) ክፍያ ቀሪ ሂሳብ ካለብዎት እንዲከፍሉ በትህትና እናሳስባለን። ያልተከፈለ ቀሪ ሂሳብዎን እና የክፍያ ማጠቃለያዎን (ከጥቅምት-ሚያዝያ) በቀላሉ በቴሌግራም ቦት ማወቅ ይችላሉ።
ቦቱን ተጠቅመው መረጃዎን ለማግኘት ከታች ያለውን ሊንክ ይጫኑ
👉 https://t.me/StMarkACP_bot
ቦቱን Start ካደረጉ በኋላ፣ መክፈል ያለብዎትን ቀሪ ሂሳብ ማየት ይችላሉ። ክፍያዎን ሲፈጽሙ የልጅዎን ሙሉ ስም በምክንያትነት (Reason) መፃፍዎን አይርሱ።
እናመሰግናለን!
1 694
ግንቦት 3 /2018 ዓ.ም.
የማጠናከሪያ ትምህርት (ACP) ክፍያ ማስታወቂያ
(ለ22 ቅርንጫፍ ወላጆች/አሳዳጊዎች)
ውድ ወላጆች/አሳዳጊዎች፣
የማጠናከሪያ ትምህርት (ACP) ክፍያዎችን በተመለከተ፦
1. ያልተከፈሉ ክፍያዎች፡- እባክዎን ከጥቅምት-ሚያዝያ ክፍያዎችን ያላጠናቀቃችሁ ወላጆች በአፋጣኝ እንድታጠናቅቁ እናሳስባለን።
2. የደረሰኝ ቅጂ በቴሌግራም (0912-50-64-71) ፣ (0710-12-12-45) ወይም በአካል ያቅርቡ።
ከሰላምታ ጋር!
ት/ቤቱ
1 694
ግንቦት 2 /2018 ዓ.ም.
የማጠናከሪያ ትምህርት (ACP) ክፍያ ማስታወቂያ
(ለ22 ቅርንጫፍ ወላጆች/አሳዳጊዎች)
ውድ ወላጆች/አሳዳጊዎች፣
የማጠናከሪያ ትምህርት (ACP) ክፍያዎችን በተመለከተ፦
1. ያልተከፈሉ ክፍያዎች፡- እባክዎን ከጥቅምት-ሚያዝያ ክፍያዎችን ያላጠናቀቃችሁ ወላጆች በአፋጣኝ እንድታጠናቅቁ እናሳስባለን።
2. የደረሰኝ ቅጂ በቴሌግራም (0912-50-64-71) ፣ (0710-12-12-45) ወይም በአካል ያቅርቡ።
ከሰላምታ ጋር!
ት/ቤቱ
1 694
ማስታወቂያ ለተማሪዎች በሙሉ! 📢
የሁሉም ሩብ ዓመቶች ኦንላይን ዎርክሺቶች አሁን ክፍት ሆነዋል። የተሰጠው ጊዜ ከማለቁ በፊት ሰርታችሁ እንድታጠናቅቁ በጥብቅ እናሳስባለን።
መልካም የጥናት ጊዜ! 📚
1 694
Important Notice
Dear Grade 6 and Grade 8 ACP Students,
Please be informed that school will be closed tomorrow, Saturday, April 4, 2026 (ቅዳሜ፣ መጋቢት 26 ፣ 2018 ዓ.ም)
1 694
Repost from StMarkIS Community
Important Notice
Dear Grade 6 and Grade 8 ACP Students,
Please be informed that school will be closed tomorrow, Saturday, April 4, 2026 (ቅዳሜ፣ መጋቢት 26 ፣ 2018 ዓ.ም)
1 694
🔤🔤🔤🔤🔤🔤🔤🔤
Reminder for Grade 6 and Grade 8 ACP Students:
There will be an after-class tutorial program tomorrow, Saturday, April 25, 2026.
Please come prepared!
1 694
ማስታወቂያ ለሴንት ማርክ ወላጆች/አሳዳጊዎች
ነገ ዓርብ፣ ሚያዝያ 30/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 6፡30 ድረስ የ3ኛ ሩብ ዓመት የወላጅ እና መምህር ኮንፈረንስ በትምህርት ቤታችን ይካሄዳል። ስለልጅዎ የትምህርት ሁኔታ ከመምህራን ጋር ለመወያየት በሰዓቱ እንድትገኙ በጉጉት እንጠብቃለን።
ጥብቅ ማሳሰቢያ፦ በዕለቱ በትምህርት ቤታችን ሲገኙ፣ የ4ኛ ሩብ ዓመት (4th Quarter) የትምህርት ክፍያ መፈጸማችሁን የሚያረጋግጥ ደረሰኝ (Receipt) ይዛችሁ እንድትቀርቡ በአክብሮት እናሳስባለን።
የእርስዎ ተሳትፎ ለልጅዎ ስኬት ትልቅ አስተዋጽኦ አለው!
ሴንት ማርክ ስኩል
1 694
🌟 የምስራች ለሴንት ማርክ ቤተሰቦች! አዲስ የኢንቨስትመንት ዕድል🌟
ትምህርት ቤታችንን ይበልጥ ለማስፋፋት፣ የራሳችንን መሬት ለመግዛት እና ትላልቅ ግንባታዎችን ለማከናወን አዲስ የሼር ሽያጭ ጥሪ ይዘንላችሁ ቀርበናል! 🚀
💡 የአንድ ሼር ዋጋ: 1,000 ብር
💰 መነሻ የኢንቨስትመንት መጠን: ከ 20,000 ብር ጀምሮ
📅 የሽያጭ መጀመሪያ ቀን: ሚያዝያ 30/2018 ዓ.ም
ትርፋማ በሆነና በከፍተኛ ፍጥነት እያደገ ባለ ተቋም ላይ ኢንቨስት በማድረግ፣ ለትውልድ የሚተርፍ እሴት አብረን እንገንባ! 🤝
📄 ዝርዝር የኢንቨስትመንት አማራጮችን ከስር በተያያዘው ዶክመንት ያንብቡ። 👇
📞 ለበለጠ መረጃ፡ 0912506470
🏫 ሴንት ማርክ ስኩል
