StMarkIS Community
Open in Telegram
St. Mark Int. school offers its service in accordance with national and Finland's curriculum. 👉 Join for latest update and info #StMarkIntSchool ☎️ 0912-506470/71 Telegram Message - @StMarkSchool
Show more1 694
Subscribers
+424 hours
+567 days
+7230 days
Posts Archive
1 694
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተናዎች የሚሰጡበት ጊዜ ይፋ ሆናል፡፡
(ግንቦት 13/2018 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን ከተማ አቀፍ የ6ኛ ክፍል የአንደኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ፈተና እና የ8ኛ ክፍል የመካከለኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሰርተፍኬት ፈተና የሚሰጥበት ጊዜ ይፋ ሆናል፡፡
በዚህ መሰረትም ከተማ አቀፍ የ6ኛ ክፍል የአንደኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ፈተና ሰኔ 8 ፣ 9 እና 10/2018 ዓ.ም እንዲሁም የ8ኛ ክፍል የመካከለኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሰርተፍኬት ፈተና ሰኔ 11 እና 12/2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሚሰጥ ይሆናል፡፡
ከሰኔ 8 እስከ ሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ.ም በሚሰጠው በዚህ ከተማ አቀፍ ፈተና በ6ኛ ከፍል 84,882 ተማሪዎች 199 የመፈተኛ ጣቢያዎች እንዲሁም በ8ኛ ከፍል 86,808 ተማሪዎች 201 የመፈተኛ ጣቢያዎች ፈተናዉን ለመውሰድ ተመዝግበዋል፡፡
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
1 694
📝📝📝📝📌📌📌📌የተከበራችሁ ወላጆች/አሳዳጊዎች
ከነገ ጀምሮ በምናደርገው የአጋማሽ ፈተናና የሞዴል ፈተና ተማሪዎች ለሙሉቀን ነው የሚውሉት ቁርስ እና ምሳ ይይዛሉ እንዲሁም ደብተር በፕሮግራም መሰረት ይይዛሉ።
ማሳሰቢያ
የማጠከሪያ ትምህርት ይኖራል።
መልካም አዳር
1 694
ማስታወቂያ ለተማሪዎች በሙሉ! 📢
የ4ኛ ሩብ ዓመት ኦንላይን ዎርክሺቶች አሁን ክፍት ሆነዋል። የተሰጠው ጊዜ ከማለቁ በፊት ሰርታችሁ እንድታጠናቅቁ በጥብቅ እናሳስባለን።
Worksheet link
👇👇👇👇👇
https://portal.saintmarkschool.net
መልካም የጥናት ጊዜ! 📚
1 694
ማስታወቂያ
የ4ኛ ሩብ ዓመት ክፍያ:-
ውድ ወላጆች፣ የ4ኛ ሩብ ዓመት የትምህርት ክፍያ ያልከፈላችሁ ወላጆች ክፍያችሁን እንድትፈጽሙ እናሳስባለን።
ክፍያውን ሲፈጽሙ 500 (አምስት መቶ) ብር ቅጣት ጨምራችሁ እንድትከፍሉ እናሳውቃለን።
ክፍያውን በአቢሲኒያ ባንክ በሂሳብ ቁጥር 163193477 ብቻ ይፈጽሙ።
የደረሰኝ ቅጂ በቴሌግራም (0912-50-64-71) ወይም በአካል ያቅርቡ።
ት/ቤቱ
1 694
ማስታወቂያ ለተማሪዎች በሙሉ! 📢
የ4ኛ ሩብ ዓመት ኦንላይን ዎርክሺቶች አሁን ክፍት ሆነዋል። የተሰጠው ጊዜ ከማለቁ በፊት ሰርታችሁ እንድታጠናቅቁ በጥብቅ እናሳስባለን።
Worksheet link
👇👇👇👇👇
https://portal.saintmarkschool.net
መልካም የጥናት ጊዜ! 📚
1 694
🔤🔤🔤🔤🔤🔤🔤🔤
Reminder for Grade 6 and Grade 8 ACP Students:
There will be an after-class tutorial program tomorrow, Saturday, May 2, 2026.
Please come prepared!
1 694
ማስታወቂያ
የ4ኛ ሩብ ዓመት ክፍያ:-
ውድ ወላጆች፣ የ4ኛ ሩብ ዓመት የትምህርት ክፍያ ያልከፈላችሁ ወላጆች ክፍያችሁን እንድትፈጽሙ እናሳስባለን።
ክፍያውን ሲፈጽሙ 500 (አምስት መቶ) ብር ቅጣት ጨምራችሁ እንድትከፍሉ እናሳውቃለን።
ክፍያውን በአቢሲኒያ ባንክ በሂሳብ ቁጥር 163193477 ብቻ ይፈጽሙ።
የደረሰኝ ቅጂ በቴሌግራም (0912-50-64-71) ወይም በአካል ያቅርቡ።
ት/ቤቱ
1 694
ግንቦት 5 /2018 ዓ.ም.
የማጠናከሪያ ትምህርት (ACP) ክፍያ ማስታወቂያ
(ለ22 ቅርንጫፍ ወላጆች/አሳዳጊዎች)
ውድ ወላጆች/አሳዳጊዎች፣
የማጠናከሪያ ትምህርት (ACP) ክፍያዎችን በተመለከተ፦
1. ያልተከፈሉ ክፍያዎች፡- እባክዎን ከጥቅምት-ሚያዝያ ክፍያዎችን ያላጠናቀቃችሁ ወላጆች በአፋጣኝ እንድታጠናቅቁ እናሳስባለን።
2. የደረሰኝ ቅጂ በቴሌግራም (0912-50-64-71) ፣ (0710-12-12-45) ወይም በአካል ያቅርቡ።
ከሰላምታ ጋር!
ት/ቤቱ
1 694
Dear parents,
We have added a class timetable to the student portal. When your child logs in, they can open Timetable from the dashboard to see the schedule for their grade and section.
Thank you.
