216
Subscribers
No data24 hours
+17 days
+130 days
Data loading in progress...
Similar Channels
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '24
September '24
+111
in 0 channels
August '240
in 6 channels
Get PRO
July '24
+3
in 0 channels
Get PRO
June '240
in 0 channels
Get PRO
May '240
in 0 channels
Get PRO
April '240
in 0 channels
Get PRO
March '240
in 0 channels
Get PRO
February '24
+111
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 20 September | 0 | |||
| 19 September | 0 | |||
| 18 September | +1 |
Channel Posts
Repost from Ethiopian ePassport Services
የመጨረሻ ጥሪ
ለአዲስ አበባ አመልካቾች
አዲስ ፓስፖርት አመልክታችሁ አሻራና ፎቶ ሰጥታችሁ በቀጠሮ ቀናችሁ ያልደረሰላችሁ ደንበኞቻችን እሁድ እሁድ መጣችሁ እንድትስተናገዱ በተደጋጋሚ ጥሪ ማስተላለፋችን ይታወሳል፧ ነገር ግን አገልግሎቱን ለማግኘት ብዙ ደንበኞች በስራ ቀናት በመምጣት ላይ ስላላችሁ ለመጨረሻ ጊዜ የፊታችን እሁድ ጳጉሜ 3/2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:30 - 8:00 ሰዓት የአመለከታችሁበትን ፕሪንት አውት፣ የልደት የምስክር ወረቀትና መታወቂያችሁን በመያዝ ኢሚግሬሽን ዋና ቢሮ በአካል በመምጣት እንድትስተናገዱ በጥብቅ እናሳስባለን።
——————
የክልሎችን ፕሮግራም ወደፊት የምናሳውቅ ይሆናል።
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
——
Telegram: https://t.me/Icsofficialservicehttps://t.me/ethiopia_passportservice
Facebook: www.facebook.com/ethiservice
| 2 | ጅግጅጋ ነሐሴ 25 2016.pdf | 0 |
| 3 | መቀሌ ነሐሴ 25 2016.pdf | 0 |
| 4 | መቐለ እና ጅግጅጋ ፓስፖርታችሁን የምትወስዱ ደንበኞቻችን ጽ/ቤቶቹ በሚያወጡት ኘሮግራም መሰረት በመገኘት ፓስፖርታችሁን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ወደ ተቋማችን ስትመጡ ኦንላይን ያመለከታችሁበትን ፕሪንት አውት ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን።
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
——
Telegram: https://t.me/Icsofficialservice
Facebook: www.facebook.com/ethiservice | 0 |
| 5 | ከነሐሴ 29/2016 ዓ.ም ጀምሮ ፓስፖርት የምትወስዱ ደንበኞቻችን ከዚህ በታች ሙሉ ስም ዝርዝር የለቀቅን እና በ 7876 አጭር የፅሁፍ መልዕክት የላክን ሲሆን በስም መነሻ ፊደላችሁ ቀን ብቻ ከሰኞ እስከ አርብ ከጠዋቱ 3:00-09:00 ሰዓት ቅዳሜ ከጠዋቱ 3:00-6:30 ሰዓት ጎተራ በሚገኘው ኢሚግሬሽን ቢሮ በመገኘት ፓስፖርታችሁን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ወደ ተቋማችን ስትመጡ ኦንላይን ያመለከታችሁበትን ፕሪንት አውት ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን።
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
——
Telegram:-
https://t.me/ethiopia_passportservice
https://t.me/Icsofficialservice
Facebook:- www.facebook.com/ethiservice | 0 |
| 6 | ጅማ፣ ባህር ዳር፣ ጋምቤላ፣ ሰመራ፣ አዳማ እና ሀዋሳ ፓስፖርታችሁን የምትወስዱ ደንበኞቻችን ጽ/ቤቶቹ በሚያወጡት ኘሮግራም መሰረት በመገኘት ፓስፖርታችሁን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ወደ ተቋማችን ስትመጡ ኦንላይን ያመለከታችሁበትን ፕሪንት አውት ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን።
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
——
Telegram: https://t.me/Icsofficialservice
https://t.me/ethiopia_passportservice
https://www.facebook.com/ethiservice
https://vm.tiktok.com/ZM622h9yg/ | 0 |
| 7 | ነሐሴ 14 2016.pdf | 0 |
| 8 | ከነሐሴ 15/2016 ዓ.ም ጀምሮ ፓስፖርት የምትወስዱ ደንበኞቻችን ከዚህ በታች ሙሉ ስም ዝርዝር የለቀቅን እና በ 7876 አጭር የፅሁፍ መልዕክት የላክን ሲሆን በስም መነሻ ፊደላችሁ ቀን ብቻ ከሰኞ እስከ አርብ ከጠዋቱ 3:00-09:00 ሰዓት ቅዳሜ ከጠዋቱ 3:00-6:30 ሰዓት ጎተራ በሚገኘው ኢሚግሬሽን ቢሮ በመገኘት ፓስፖርታችሁን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ወደ ተቋማችን ስትመጡ ኦንላይን ያመለከታችሁበትን ፕሪንት አውት ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን።
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
——
Telegram: https://t.me/Icsofficialservice
Facebook:-https://www.facebook.com/ethiservice | 0 |
| 9 | የተከበራችሁ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የማህበራዊ ሚዲያዎቻችን ተከታታዮችን የሲቪል ምዝገባ እና ቫይታል ስታቲስቲክስ ቀን በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ7ኛ ጊዜ “Strengthening the linkage of civil registration and vital statistics to legal identity systems through digitalization for enhanced inclusion” በሚል መሪ ቃል በሐዋሳ ከተማ ከነሐሴ 25-26/2016 ዓ.ም በድምቀት ይከበራል፡፡ የሲቪልና ምዝገባ እና ቫይታል ስታቲስቲክስ መረጃ አስመልክተን በተከታታይ እያቀረብን ሲሆን ዛሬ የወቅታዊና አስተማማኝ የሲቪል ምዝገባ እና ቫይታል ስታስቲክስ መረጃ በፍትህ አካላት ማስረጃ አቀራረብ ላይ የሚያጋጥሙ ችግሮችን እንዴት መቅረፍ እንደሚያስችል እናያለን።
የዜጎችን ትክክለኛ መረጃ ከመያዝ አኳያ ከፍተኛ ትርጉም ካላቸው የመረጃ ምንጮች አንዱ የወሳኝ ኩነቶች መረጃ ነው፡፡ ይህም ምዝገባ ወጥ በሆነ የአሰራር ስርዓት በአገር ደረጃ ተግባራዊ ሲደረግ የሚገኙ መረጃዎች የህዝባችንን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የሚያስችል ቁልፍ የመረጃ ምንጭ ነው፡፡ በፍትህ አስተዳደሩ ስርዓት ቀልጣፋና ውጤታማ አሰራር እንዲኖር ለማድረግ ከምዝገባው የሚመነጩ የግለሰቦች መረጃዎች ለፍትህ ስርዓቱ የሚሰጠው ጠቀሜታ የጎላ ነው፡፡
በአገራችን የሲቪል ምዝገባና ቫይታል ስታቲስትክስ ምዝገባ ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችል የህግ ማዕቀፍ ከመውጣቱ በፊት በአግባቡ የተመዘገቡ ኩነቶች ባለመኖራቸው ፍርድ ቤቶችን ከሲቪል ምዝገባና ቫይታል ስታቲስትክስ ጋር ተያይዞ በሚነሱ ክርክሮች ላይ በቂና ታማኝ የሆነ የተመዘገበ መረጃ ስለማያገኙ የሚሠጡት ውሳኔ ፍትሐዊነት አጠራጣሪ የሚሆንበት ሁኔታ አለ፡፡
በዚህ ረገድ በፍርድ ቤቶች ልጅነትን፣ ወላጅነትን፣ እድሜን በማረጋገጥ፣ ስለጠፉ ሰዎች ለማረጋገጥ፣ ከመደፈር ጋር ተያያዥነት ያለውን ለማረጋገጥ፣ የወጣት አጥፊዎችን የእድሜ ክልል ለማረጋገጥ ወዘተ የልደት፣ የሞት፣ የጋብቻና የፍቺ ህጋዊ መረጃዎች አለመኖራቸው ትክክለኛ ፍትህ ከመስጠት አኳያ የሚታዩ ችግሮች ናቸው፡፡ ለአብነት በወጣትነት እድሜ ክልል ውስጥ የሚገኝ አንድን ግለሰብ በወንጀል ወይም በፍትሐብሔር ተጠያቂ ለማድረግ ወይም ላለማድረግ ግለሰቡ ወይም ግለሰቧ ለአካለ መጠን የደረሰ ወይም የደረሰች ስለመሆኑ ወይም መሆኗ ለማረጋገጥ በቂና አሳማኝ ማስረጃ ማግኘት አይቻልም ነበር፡፡
በዚህ ምክንያትም ፍርድ ቤቶችና ሌሎች የፍትህ አካላት የሲቪል ምዝገባና ቫይታል ስታቲስትክስ ዙሪያ የሚቀርቡትን አቤቱታዎችና ክርክሮች እንደ ልደት፣ ጋብቻ፣ ፍቺና ሞት ለማረጋገጥ አላስፈላጊ ጊዜና ገንዘብ አጥፍተው በሰው ምስክር ወይም ከሌሎች ተቋማት በሚቀርቡላቸው አስተማማኝ ባልሆኑ ማስረጃዎች ላይ በመመስረት ለማረጋገጥ ይገደዳሉ፡፡ ይህም ሆኖ ግን በዚህ መልኩ የሚገኙ ማስረጃዎች አሳማኝ ላይሆኑ ይችላሉ፡፡ ይህም አሰራር በፍትህ መዘግየትና ትክክለኛ ፍትህን ለመስጠት የማስረጃ አቀራረብና የውሳኔ አሰጣጥ ላይ አሉታዊ ተጽእኖ ይኖረዋል፡፡
ስለሆነም የሲቪል ምዝገባና ቫይታል ስታቲስትክስ ምዝገባ አሰራር የሚገኙ ግለሰባዊና ማህበራዊ መረጃዎች በሌላ በማነኛውም የምዝገባ ሥርዓት ሊገኙ የማይችሉ ህጋዊ ሰነዶች ከመሆናቸውም በላይ ኩነቶቹ እንደተከሰቱ አንድ ጊዜ በአግባባዊ የአመዘጋገብ ሥርዓት ከተመዘገቡ ሌላ ተጨማሪ መረጃ መሰብስብ ሳያስፈልግ በፍትህ አካላት ማስረጃ አቀራረብና ውሳኔ አሰጣጥ ላይ የሚያጋጥሙ ችግሮችን ለመቅረፍ ያስችላል፡፡
https://t.me/Icsofficialservice
https://t.me/ethiopia_passportservice
https://t.me/Ics_ethiopiaservice
https://www.facebook.com/ethiservice | 0 |
| 10 | No text... | 0 |
| 11 | በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ 550/2024 መሰረት ለመደበኛ፣ ለአስቸኳይ፣ ለእድሳት፤ ለጠፋ እና እርማት ፓስፖርት አገልግሎቶች ከነሃሴ 1 ጀምሮ 2016 ዓ/ም ተግባራዊ የሚሆን የዋጋ ማሻሻያ ክፍያ ዝርዝር ።
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
❇️❇️❇️@IcsService❇️❇️❇️
ብራንቾቻችን ከነዚህ ወጪ የምንናስፋፋ ይሆናል።
<<<<<<<<<<👇>>>>>>>>>>
❇️Super Telegram Channel ❇️
https://t.me/Icsofficialservice
☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️
Addis Ababa
t.me/ethiopia_passportservice
👉DIGITAL invea
https://t.me/Digitalinveaics
👉Adama
https://t.me/AdamaIcs
👉Hawassa
https://t.me/Hawassaics
👉Mekelle
https://t.me/Mekelleics
👉Jimma
https://t.me/Jimmaics
👉Jijiga
https://t.me/Jigjigaics
👉Bahirdar
https://t.me/BahirdarIcs
👉Diredawa
https://t.me/Diredawaics
👉Semera
https://t.me/SamaraIcs
👉GambellaI
https://t.me/Gambellaics
👉Assosa
https://t.me/Assosaics
👉Hossana
t.me/Hossanaics | 0 |
| 12 | ባህር ዳር 12 2016.pdf | 0 |
| 13 | ሀዋሳ ነሐሴ 11.pdf | 0 |
| 14 | ጅማ 11 2016 .pdf | 0 |
| 15 | ጅማ፣ ባህር ዳር እና ሀዋሳ ፓስፖርታችሁን የምትወስዱ ደንበኞቻችን ጽ/ቤቶቹ በሚያወጡት ኘሮግራም መሰረት በመገኘት ፓስፖርታችሁን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ወደ ተቋማችን ስትመጡ ኦንላይን ያመለከታችሁበትን ፕሪንት አውት ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን።
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
——
Telegram:https://t.me/Icsofficialservice
https://t.me/ethiopia_passportservice
Facebook: https://www.facebook.com/ethiservice | 0 |
| 16 | ከነሐሴ 10/2016 ዓ.ም ጀምሮ ፓስፖርት የምትወስዱ ደንበኞቻችን ከዚህ በታች ሙሉ ስም ዝርዝር የለቀቅን እና በ 7876 አጭር የፅሁፍ መልዕክት የላክን ሲሆን በስም መነሻ ፊደላችሁ ቀን ብቻ ከሰኞ እስከ አርብ ከጠዋቱ 3:00-09:00 ሰዓት ቅዳሜ ከጠዋቱ 3:00-6:30 ሰዓት ጎተራ በሚገኘው ኢሚግሬሽን ቢሮ በመገኘት ፓስፖርታችሁን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ወደ ተቋማችን ስትመጡ ኦንላይን ያመለከታችሁበትን ፕሪንት አውት ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን።
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
——
Telegram:
https://t.me/Icsofficialservice
https://t.me/ethiopia_passportservice
https://www.facebook.com/ethiservice | 0 |
| 17 | መቀሌ 10 2016.pdf | 0 |
| 18 | መቐለ ቅርንጫፍ ፓስፖርታችሁን የምትወስዱ ደንበኞቻችን መቐለ ኢሚግሬሽን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በሚያወጣው ኘሮግራም መሰረት በመገኘት ፓስፖርታችሁን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ወደ ተቋማችን ስትመጡ ኦንላይን ያመለከታችሁበትን ፕሪንት አውት ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን።
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
——
Telegram:
https://t.me/Icsofficialservice
https://t.me/ethiopia_passportservice
✅https://t.me/Mekelleics
Facebook:-https://www.facebook.com/ethiservice | 0 |
| 19 | የተከበራችሁ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የማህበራዊ ሚዲያዎቻችን ተከታታዮችን የሲቪል እና ቫይታል ስታቲስቲክስ ምዝገባ ቀን በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ7ኛ ጊዜ “Strengthening the linkage of civil registration and vital statistics to legal identity systems through digitalization for enhanced inclusion” በሚል መሪ ቃል በሐዋሳ ከተማ ከነሐሴ 25-26/2016 ዓ.ም በድምቀት ይከበራል፡፡ የሲቪልና ቫይታል ምዝገባ መረጃ አስመልክተን በተከታታይ እያቀረብን ሲሆን ዛሬ የወቅታዊና አስተማማኝ የሲቪል እና ቫይታል ስታስቲክስ ምዝገባ መረጃ ለዘላቂ ልማትና ድህነት ቅነሳ ያለውን አስተዋፅኦ እናያለን።
በኢትዮጵያ የሲቪል እና ቫይታል ስታስቲክስ ምዝገባ ስርአት መገንባት በዋነኝነት የሚኖረው ጠቀሜታ አገሪቱ ከልማዳዊ አሰራር የተላቀቀ የማንነት መለያ የመረጃ ስርአት እንዲኖራት ያስችላል፡፡ ስም፣ ዜግነት፣ ዕድሜ፣ የነዋሪነት መታወቂያ ስርዓት፣ የፓስፖርት ዝግጅት ፣ የቤተሰብ መዝገብ ማደራጀት፣ የአገር ደህንነት መረጃዎች በተደራጀ መልኩ መያዝ ሲጀመር በየዘርፉ መልካም አስተዳደርን እንዲሁም የተሟላና የተቀላጠፈ አሰራር እንዲኖር የሚያበረክተው አስተዋፅኦ የላቀ ነው፡፡ በመሆኑም ዜጎች ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታዎች ፍትሃዊ በሆነ መልኩ እንዲያገኙ ያስችላል፡፡
አገሪቱ በምታደርጋቸው የልማት እንቅስቃሴዎች የተማረ፣ ብቁ እንዲሁም ጤናማ የሰው ሃይል ያስፈልጋታል፡፡ ለዚህም የህዝብ ጤና አገልግሎት ከልደት ጀምሮ የተያዘ የተሟላ የማንነት መረጃን ማደራጀት ይጠይቃል፡፡ የህፃናት የበሽታ መከላከልና የጤና እንክብካቤ አገልግሎት እንደሚሰጥ የታወቀ ነው፡፡ ለዚህም ሁሉንም የአገሪቱን ክልል እና የህብረተሰብ ክፍል ያካተተ የልደት ምዝገባ መኖር ህፃናትን ከመወለድ ጀምሮ ማንነታቸውን በማወቅ ዕድገታቸውን የተከተለ የክትባትና ሌሎች የጤና ክትትልና አገልግሎት የመስጠት ተግባራትን በአስተማማኝ መረጃ ላይ በመመስረት ለማከናወን ያስችላል፡፡ በተመሳሳይ ከወሊድ በኋላ እናትየው ከወለደችው ህፃን ጋር የተቀናጀ የጤና አገልግሎት በአግባቡ ተጠቃሚ ለመሆን ሁሉን አቀፍ የልደት ምዝገባ መኖር አገልግሎቱን ቀልጣፋና ተጠያቂነት የሰፈነበት እንዲሆን ያስችለዋል፡፡
ስለሆነም በጤናው ዙሪያ የሚሰሩ ስራዎችን ወቅታዊና አስተማማኝ መረጃዎች ሊገኝ የሚችለው ቋሚ፣ቀጣይ እና አስገዳጅ የልደት ምዝገባ ሥርዓት ሲዘረጋና የልደት ስታትስቲክስ በቀጣይነት ሲጠናቀር ነው፡፡ የተሟላ የልደት ምዝገባ ሥርዓት በሌለበት ከክልል መስተዳድሮች ላሉ የአስተዳደር ዕርከኖች ዓመታዊ የልደት ምጣኔ ስታቲስቲክስ ማዘጋጀትና ማቅረብ አይቻልም፡፡ በመሆኑም በዝቅተኛው የአስተዳደር ዕርከኖች በየሴክተሩ የሚዘጋጁ ዕቅዶችንና አፈፃፀማቸውን በአስተማማኝ የስነ-ህዝብ መረጃ ላይ በመመስረት ለመከታተልና ለመገምገም አይቻልም፡፡
ስለሆነም በወቅታዊና አስተማማኝ የስነ-ህዝብ ስታቲስቲክስ መረጃ ላይ በመመስረት የልማት ሥራዎቻቸውን ለመምራት፣ ለመከታተልና ለመገምገም በአግባባዊ አሰራር የተደራጀ የልደትና የሞት ምዝገባ ሥርዓት በመዘርጋት እና ወቅታዊ መረጃዎችን ማሰባሰብ እና ጥቅም ላይ እንዲውሉ ማድረግ ያስፈልጋል፡፡
በአጠቃላይ አገራችን ለጀመረችው የዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ መሰረት የሆኑትን ሰብአዊ መብቶች በአግባባዊ መረጃ ስርዓት ለመደገፍና ለማስፈጸም እንዲሁም የዘለቄታ ልማትና የድህነት ቅነሳ ስትራቴጂ ተግባራዊ ለማድረግ በአገሪቱ እስከ ዝቅተኛው የአስተዳደር ዕርከን ወቅታዊ፣ አስተማማኝ እና በቋሚነት የስነ-ህዝብ መረጃዎችን ከማቅረብ አንጻር የሲቪል እና ቫይታል ስታቲስቲክስ ምዝገባ ስርዓት ጉልህ ሚና ይኖረዋል፡፡
——
Telegram: https://t.me/ethiopia_passportservice
https://t.me/Icsofficialservice
Facebook:https://www.facebook.com/ethiservice | 0 |
| 20 | No text... | 0 |
