en
Feedback
ደቡብ ምዕራብ ቀጣና ቃ/ሕ/ጽ/ቤት South West Zone KHC office

ደቡብ ምዕራብ ቀጣና ቃ/ሕ/ጽ/ቤት South West Zone KHC office

Open in Telegram

ወልድ ያለው ሕይወት አለው

Show more
425
Subscribers
No data24 hours
+47 days
+2330 days
Posts Archive
ለቃለ_ሕይወት_ትምህርት_ቤቶች_ኮምፒተሮች_በብድር_የመግዛት_እድል_ተመቻችቷል.pdf2.98 KB

የደቡብ ምዕራብ ቀጣና መንፈሳዊ ዘርፍ ሠራተኞች 2017 ዓ.ም የሥራ ዘመን ሁለተኛ ሩብ ዓመት ሥራ ሪፖርት ቀርቦ በቢሮ ደረጃ ተገምግሟል።

የ2017 ዓ.ም 2ኛ ሩብ ዓመት ምርጥ ፎቶ።
+5
የ2017 ዓ.ም 2ኛ ሩብ ዓመት ምርጥ ፎቶ።

ሉቃስ 2:14 “ክብር ለእግዚአብሔር በአርያም ይሁን ሰላምም በምድር ለሰውም በጎ ፈቃድ።” እንኳን ለ2017 ዓ,ም ለጌታችን ና ለመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ልደት በዓል በሠላም አደረሳችሁ አደረሰን !!!

2017 ዓ.ም የወንጌል ቀን ጥር 19-26 በመሆኑ ሁሉም አጥቢያዎች በትጋት እንድትተገብሩ በጌታ ፍቅር አደራ እንላለን።

ከጥር 5-11 ቀን 2017 ለኢዮጵያ ቃለ ሐይወት ቤተክርስቲያን ምዕመናን በወቅታዊና አገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ የጾምና ጸሎት ሳምንት ነው። ስለዚህ ቅዱሳን ወገኖች ሁሉ በጌታ ፊት በምስጋና፣ በንስሀ፣ በርሰ በርስ ይቅርታና ዕርቅ፣ እንዲሁም በምልጃ፣ በልመናና የጠላትን ጥልቅ ሐሳብ እያስተዋልን በመቃወም ወደ ጌታ ጸባዖት ሁላችንም የምንጮበት ጊዜ ይሆናል። ይህንን ጥሪ ከወዲሁ ለማህበረ ምዕመናኖቻችን እያሳወቅን ሕዝቡን ለሥር ነቀል ለውጥና ለክርስቲያናዊ ዕገት እንዲታበቁ በአክብሮት ጥሪ እናደርጋለን። ጌታ ይባርካችሁ፥ ይገነኛችሁ እንላለን።

ከጥር 5-11 ቀን 2017 ለኢዮጵያ ቃለ ሐይወት ቤተክርስቲያን ምዕመናን በወቅታዊና አገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ የጾምና ጸሎት ሳምንት ነው። ስለዚህ ቅዱሳን ወገኖች ሁሉ በጌታ ፊት በምስጋና፣ በንስሀ፣ በርሰ በርስ ይቅርታና ዕርቅ፣ እንዲሁም በምልጃ፣ በልመናና የጠላትን ጥልቅ ሐሳብ እያስተዋልን በመቃወም ወደ ጌታ ጸባዖት ሁላችንም የምንጮበት ጊዜ ይሆናል። ይህንን ጥሪ ከወዲሁ ለማህበረ ምዕመናኖቻችን እያሳወቅን ሕዝቡን ለሥር ነቀል ለውጥና ለክርስቲያናዊ ዕገት እንዲታበቁ በአክብሮት ጥሪ እናደርጋለን። ጌታ ይባርካችሁ፥ ይገነኛችሁ እንላለን።

💐🌷እንኳን ለኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን ለ 50ኛ ዓመት የወጣቶች ክብረበዓል በሰላም አደረሳችሁ 💐🌷 @Be_kal_u @Be_kal_u
💐🌷እንኳን ለኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን ለ 50ኛ ዓመት የወጣቶች ክብረበዓል በሰላም አደረሳችሁ 💐🌷 @Be_kal_u @Be_kal_u

እንደሲቀላ አጥቢያ ሌሎች አጥቢያዎች የድምጽ መሣሪያዎችን እነዚህን ሰዎች ቢታማክሩ በጣም ጥሩ ነው ።

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ተመዝገቡ የሚል ደብዳቤ እየላከ እንደሆነ ተገንዝበናል። ነገር ግን የኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤ/ክ በካውንስሉ የተመዘገበች ስለሆነ ድጋሜ ምዝገባ አያስፈልገንም በሉ።

Preparing_Expository_Sermons_A_Seven_Step_Method_for_Biblical_Preaching.pdf1.32 MB