ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት
Open in Telegram
በአሰላ ደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። የቴሌግራም ቻናል:- @Finote_Wongel የቴሌግራም ግሩፕ:- @FinoteWongel27 የቲክቶክ ገፅ:- https://www.tiktok.com/@finotewongel27 Youtube:- https://www.youtube.com/@Finote_Wongel ©ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት
Show more669
Subscribers
-124 hours
+37 days
No data30 days
Posts Archive
+9
"እኔም በበገና ስለ እውነትህ አመሰግንሃለሁ።" መዝ 70÷22
🎓🎓🎓 የበገና ተማሪዎች ምርቃት 🎓🎓🎓
ቅዳሜ ነሐሴ 11 ቀን 2016 ዓ.ም
ከቀኑ 9:00 ሰዓት ጀምሮ
በሰንበት ት/ቤቱ አዳራሽ
🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓
👉 የምርቃት መርሐ ግብሩን በቲክቶክ ገጻችን በቀጥታ ወደ እናንተ እናስተላልፋለን።
✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞
ወቅታዊ መረጃ ከትክክለኛው ከቅድስት ቤተክርስቲያን ልሳን ለማግኘት ተከታዮን የዩቲዩብ የፌስ ቡክ ቴሌግራም እና ኢንስታግራም ሊንኮች በመጫን ሰብስክራይብ እና ላይክ ያድርጉ፡፡ ሌሎችም ሰብስክራይብ እንዲያደርጉ በማድረግ መንፈሳዊ ኃላፊነትዎን ይወጡ፡፡
ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ
የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት
🔎 Telegram
🔎 Instagram
🔎 Youtube
🔎 Tiktok
🔎 Facebook
▭▭▭▭▭▭ ©ፍኖተ ወንጌል ሚዲያ (FWM) ▭▭▭▭▭▭
"እኔም በበገና ስለ እውነትህ አመሰግንሃለሁ።" መዝ 70÷22
🎓🎓🎓 የበገና ተማሪዎች ምርቃት 🎓🎓🎓
ቅዳሜ ነሐሴ 11 ቀን 2016 ዓ.ም
ከቀኑ 9:00 ሰዓት ጀምሮ
በሰንበት ት/ቤቱ አዳራሽ
🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓
👉 የምርቃት መርሐ ግብሩን በቲክቶክ ገጻችን በቀጥታ ወደ እናንተ እናስተላልፋለን።
✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞
ወቅታዊ መረጃ ከትክክለኛው ከቅድስት ቤተክርስቲያን ልሳን ለማግኘት ተከታዮን የዩቲዩብ የፌስ ቡክ ቴሌግራም እና ኢንስታግራም ሊንኮች በመጫን ሰብስክራይብ እና ላይክ ያድርጉ፡፡ ሌሎችም ሰብስክራይብ እንዲያደርጉ በማድረግ መንፈሳዊ ኃላፊነትዎን ይወጡ፡፡
ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ
የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት
🔎 Telegram
🔎 Instagram
🔎 Youtube
🔎 Tiktok
🔎 Facebook
▭▭▭▭▭▭▭▭ ©ፍኖተ ወንጌል ሚዲያ (FWM) ▭▭▭▭▭▭▭▭
+6
ባረክናክሙ እምቤተ እግዚአብሔር መዝ 118: 26
እነሆ በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ/ጠ/ቤተክህነት በሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደረጃ መምርያ ከሐምሌ 08 እሰከ 27/2016 ዓ.ም ድረስ በተሰጠው ሀገር አቀፍ የተተኪ መምህራን (ደቀመዛሙርት) ስልጠና ላይ የአሰላ ደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ትምህርት ቤት 8 (ስምንት) የሰንበት ትምህርት ቤቱን አባላት ልኮ እንዲማሩና እንዲሰለጥኑ ማድረጉን የሰንበት ትምህርት ቤቱ ጽ/ቤት በታላቅ ደስታ ገልጿል።
በመሆኑም እግዚአብሔር ቢፈቅድና ቢወድ በ2017 ዓ.ም የተዘረጋውን አዲሱን የሰንበት ትምህርት ቤቶች ስረዓተ ትምህርት ባሰለጠናቸው መምህራን (ደቀመዛሙርት) አማካኝነት ማስተማር እንደሚጀምርና ካሰለጠናቸው አገልጋዮችም ሰንበት ትምህርት ቤቱ ብዙ እንደሚጠብቅም አሳውቀዋል።
በመጨረሻም ሰንበት ትምህርት ቤቱ እነዚህን ተተኪ መምህራን እንዲልክና እንዲያሰለጥን በገንዘባቸው የረዱትንና አስተዋጽኦ ያደረጉት የቤተክርስቲያን ልጆችን አመስግኗል።
Photo Credit: https://t.me/eotcgssu21
ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ
የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት
🔎 Telegram
🔎 Instagram
🔎 Youtube
🔎 Tiktok
🔎 Facebook
▭▭▭▭▭▭▭▭ ©ፍኖተ ወንጌል ሚዲያ (FWM) ▭▭▭▭▭▭▭▭
+2
ባረክናክሙ እምቤተ እግዚአብሔር መዝ 118: 26
እነሆ በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ/ጠ/ቤተክህነት በሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደረጃ መምርያ ከሐምሌ 08 እሰከ 27/2016 ዓ.ም ድረስ በተሰጠው ሀገር አቀፍ የተተኪ መምህራን (ደቀመዛሙርት) ስልጠና ላይ የአሰላ ደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ትምህርት ቤት 8 (ስምንት) የሰንበት ትምህርት ቤቱን አባላት ልኮ እንዲማሩና እንዲሰለጥኑ ማድረጉን የሰንበት ትምህርት ቤቱ ጽ/ቤት በታላቅ ደስታ ገልጿል።
በመሆኑም እግዚአብሔር ቢፈቅድና ቢወድ በ2017 ዓ.ም የተዘረጋውን አዲሱን የሰንበት ትምህርት ቤቶች ስረዓተ ትምህርት ባሰለጠናቸው መምህራን (ደቀመዛሙርት) አማካኝነት ማስተማር እንደሚጀምርና ካሰለጠናቸው አገልጋዮችም ሰንበት ትምህርት ቤቱ ብዙ እንደሚጠብቅም አሳውቀዋል።
በመጨረሻም ሰንበት ትምህርት ቤቱ እነዚህን ተተኪ መምህራን እንዲልክና እንዲያሰለጥን በገንዘባቸው የረዱትንና አስተዋጽኦ ያደረጉት የቤተክርስቲያን ልጆችን አመስግኗል።
Photo Credit: https://t.me/eotcgssu21
ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ
የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት
🔎 Telegram
🔎 Instagram
🔎 Youtube
🔎 Tiktok
🔎 Facebook
▭▭▭▭▭▭▭▭ ©ፍኖተ ወንጌል ሚዲያ (FWM) ▭▭▭▭▭▭▭▭
ታላቅ መንፈሳዊ ጉዞ
ወደ ታላቁ ደብር ደብረ ሊባኖስ አቡነ ተክለ ሃይማኖት አንድነት ገዳም
መነሻ ነሐሴ 22/2016 ዓ.ም
መመለሻ ነሐሴ 28/2016 ዓ.ም
መስተንግዶን ጨምሮ
እግረ መንገዳችንን እንጦጦ ኪዳነ ምሕረት እንሳለማለን
ለበለጠ መረጃ:- 0943620923
:- 0955252034
ከታች ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝ ▭▭▭▭▭▭▭▭▭
ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ
የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት
🔎 የቴሌግራም ቻናል:- T.me/Finote_Wongel
🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27
🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27
🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel
🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel
🔎 Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475
▭▭▭▭▭▭▭▭ @FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭▭▭
ቤተክርስቲያን እያስገነባ ያለዉ #የአቡዬዉ_ልጅ አትሌት #ታምራት ቶላ ...☦️
በዛሬዉን የማራቶን ዉድድር ለኢትዮጵያ ወርቅ ያስገኘዉ #ታምራት የተወለደበትን ቀዬ የማይረሳ በመንፈሳዊ ህይወቱም ጠንካራ መሆኑ ይነገርለታል። እንደ አዲስ ለሚገነባው የአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ቤተክርስቲያንም ከፍተኛ ድጋፍ እያደረገ ይገኛል ተብሏል። ሰሜን ሸዋ ውስጥ የሚገኘው ይህ ጥንታዊው የአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ቤተክርስቲያን ከ110 አመት በላይ እድሜ አለው።
በዚሁ አካባቢ ልምምድ ሲሰራና፣ #ሲፀልይ፣ የቤተክርስቲያኒቱን ግንባታ በቅርበት እንደ ባለቤት ሲከታተል እንደነበር ሰምተናል፤ የአካባቢው ማህበረሰብም ታምራትን "#የአቡዬ_ልጅ" ብለው ይጠሩታል።
አምላከ ቅዱሳን ዘመንህ ይባርክልህ 💝
T.me/Finote_Wongel
የማይቀርበት ታላቅ መንፈሳዊ ጉዞ
ወደ
ደብረ ሊባኖስ
ኑ አብረን እንጓዝ!
መመዝገቢያ ቦታ:- በሰንበት ት/ቤቱ ንዋያተ ቅድሳት መሸጫ ሱቅ
የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት
🔎 የቴሌግራም ቻናል:- T.me/Finote_Wongel
🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27
🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27
🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel
🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel
🔎 Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475
▭▭▭▭▭▭▭▭ T.me/FinoteWongel1 ▭▭▭▭
🎲 Quiz 'Qophii Gaafii fii Deebii Daandii Wangeelaa.Carra Gaarii🛎🛎🛎'
🖊 6 questions · ⏱ 30 sec
🎲 Quiz 'ፍኖተ ወንጌል ልዩ መንፈሳዊ የጥያቄ እና መልስ መርሐግብር"start the quiz" የሚለውን ይጫኑ"i am ready" ሲጫኑ ጥያቄው ይጀምራል።መልካም ዕድል🛎🛎🛎'
🖊 6 questions · ⏱ 30 sec
ታላቅ መንፈሳዊ ጉዞ
ወደ ታላቁ ደብር ደብረ ሊባኖስ አቡነ ተክለ ሃይማኖት አንድነት ገዳም
መነሻ ነሐሴ 22/2016 ዓ.ም
መመለሻ ነሐሴ 28/2016 ዓ.ም
መስተንግዶን ጨምሮ
እግረ መንገዳችንን እንጦጦ ኪዳነ ምሕረት እንሳለማለን
ለበለጠ መረጃ:- 0943620923
:- 0955252034
ከታች ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝ ▭▭▭▭▭▭▭▭▭
ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ
የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት
🔎 የቴሌግራም ቻናል:- T.me/Finote_Wongel
🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27
🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27
🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel
🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel
🔎 Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475
▭▭▭▭▭▭▭▭ @FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭▭▭
Waan tokko illee dhokatee utuu hin mul'atin kan hafu hin jiru, dhoksaatti kan eegames bakkeetti ba'ee utuu hin dhaga'amin kan hafu hin jiru Luq.8፥17#Sagantaa gaafii fi deebii torbee daandii wangeela Yeroo hundaa jimataa sa'atii 2-4 Hirmaadha! Kaatediraala faayisaa adunyaa asallatii mana barumsa sanbata daandii wangeela. * sararii teelegiramaa፦ http://T.me/Finote_Wongel *Gaareen teelegramaa፦http://T.me/FinoteWongel27 *Torii tiktokii ፦http://tiktok.com/@finotewongel27 *yutuubidhaan፦http: youtube.com/@Finote_Wongel *Instagramaan፦http://www.instagram.com/finote_wongel
ልዩ መንፈሳዊ በፍኖተ ወንጌል ሰ/ት/ቤት እየተዘጋጀ የሚቀርብ የጥያቄ እና መልስ መርሐ ግብር።ዘወትር በየሳምንቱ አርብ ምሽት ከ2:00 ⏰ ጀምሮ እስከ 4:00 ⏰ ድረስ ወደ እናንተ ይደርሳል። ይሳተፋ! ለኦርቶዶክሳውያን ሼር በማድረግ ይጋብዙ! የአሰላ ደ/መ/መ/ዓ/ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናል:- T.me/Finote_Wongel የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475
ማርያምና ጸሎት ዝምድናቸው ልዩ ነው። ማርያም የጸሎት ውጤት ናት። አምላክ ሰው የሚሆንበት ዘመን እንዲመጣ፣ ክርስቶስ የሚወለድበት ወቅት እንዲደርስ ልዑል ማደሪያው የሆነችውን እናቱን እንዲቀድስ መጸለይ የተጀመረው ገና በአዳም ውድቀት ማግስት ነው። ማርያም የአዳም ጸሎትና የሔዋን ልመና ፍሬ ናት፤ ማርያም የቀደሙ አበው የእነ ሄኖክ፣ የእነ አብርሃም ፣ የእነ ይስሃቅ፣ የእነ ያዕቆብ የመስዋዕታቸው ዋጋ ናት፤ ማርያም የነብያቱ የሙሴና፣ ኤልያስ፣ የሕዝቅኤልና የኢሳይያስ፣ የዳዊትና የሰሎሞን የሌሎችም ነቢያት የምሕላ መልስ ናት። ምክንያቱም እርሷ የድኅነቱ ቀን ምልክት ናትና። ለዚህም ኢሳይያስ በመንፈስ ቅዱስ አሰምቶ ተናገረ "ጌታ ራሱ ምልክት ይሰጣችኋል እነሆ ድንግል በድንግልና ትፀንሳለች ወንድ ልጅም ትወልዳለች ስሙንም አማኑኤል ትለዋለች" ኢሳ 7:14
ማርያም የሐናና ኢያቄም የጸሎት ውጤት ነች። መካን የሚል ዘለፋና ነቀፋን ያርቅላቸው ዘንድ የጸለዩት የልመናቸው ውጤት ነው። ለዚህም ነው የሥሟን ትርጓሜ ጸጋ ወሀብት የምንለው። ሐናና ኢያቄም ከጊዜያዊ ቅጣት፣ አዳምና ትውልዱ ከዘላለም ጥፋት ለመትረፍ የጸለዩት ጸሎት ናት።
ድንግል ማርያም የጸሎት ውጤት ብቻም አይደለችም ጸሎተኛም ጭምር እንጂ!! ቅዱስ ገብርኤል ወደርሷ ገብቶ የተናገራቸው 3 ክብሮች (የእግዚአብሔር ከእርሷ ጋር መሆን፣ በጸጋ መሞላትና የተባረከች መሆኗን) በጸሎት ከእግዚአብሔር ጋር በሚኖር ኅብረት የሚገኝ ስለመሆኑ ቅዱሳት መጻሕፍት ይነግሩናል። ሉቃ 1:28
የማርያም የጸሎትን ሕይወት ይበልጥ የምንረዳበትን ገፀ ንባብ ቅዱስ ሉቃስ ለወዳጁ ቴዎፍሎስ በላከለት የወንጌሉ የመጀመሪያ ምዕራፍ ላይ በቁጥር 46 ጀምሮ ከትቦታል።
ማርያም የወዳጇን የኤልሳቤጥን መፀነስ ለማየት በሄደች ወቅት በቅድስት ኤልሳቤጥ የቀረበላትን የአክብሮት መወድስ የመለሰችው በጸሎት ነበር። ተዐብዮ ነፍስየ.... ብላ የምስጋና ጸሎትን አቀረበች። ይህ ጸሎት ራሱን ችሎ ትርጓሜና ትንተና የሚያሻው በጥቂት መስመሮች የታመቀ ጥልቅ ጸሎት ነበር። ክርስቲያኖችም ዘወትር ከወገባቸው ጎንበስ ብለው ይህን ጸሎት በመፀለይ ለእርሷ ክብርና ጸጋ ወደ ሰጠ ወደ እግዚአብሔር ይማጸናሉ። ድንቅ ይደረግላቸዋል። ሉቃ 1:46-55
የድንግል ማርያም የጸሎት ሕይወት ረጅም ነው። ከልጇ ጋር ሆና ያሳለፈችውን እያንዳንዱን ቀን እንዴት እንዳለፈች ለማወቅ ባይቻለንም ቅዱስ ደቅስዮስ ባጠናቀረው ተዓምረ ማርያም ላይ እንደምናነበው ልጄ ወዳጄ እያለች መጸለይ/ማናገር የዘወትር ሥራዋ ነበር። በሐዋርያት ሥራ የመጀመሪያ ምዕራፍ ላይ እንደምናየውም ሐዋርያት ለጸሎት በሚሰባሰቡበት ወቅት ሁሉ ቅድስት እናታችንም አብራቸው ትሆን ነበር። ሐዋ 1:14
ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ እኔ ክርስቶስን እንደመሰልኩ እናንተም እኔን ምሰሉ ብሎ እንደተናገረው የፀኑትን የመምሰል ልማድ ያዳበረችው ቅድስት ቤተክርስቲያን የክርስቶስን አርአያ መልክ የተላበሰችውንና እንደ ንፁህ መስታወት ሆና ክርስቶስን የምታሳየንን እናት እንመስልላት ዘንድ የጸለየቻቸውን ጸሎቶች በጸሎተ ማርያም፣ በሰኔ ጎለጎታና በመሳሰሉት አዘጋጅታ አርአያዋን እንወስድ ዘንድ ታስተምረናለች።
ቅዱሳን የምዕመናንን ጸሎት እንደሚያሳርጉ በቅዱሳት መጻሕፍትና በፀኑ አባቶቻችንና እናቶቻችን ሕይወት የተረዳን ነንና ቅሩበ እግዚአብሔር በሆነችው በድንግሊቱ በኩል ለምኚልን እያልን እንጸልያለን። ይህን ማድረጋችን አንዳንዶች እንደሚሉት ወደ እግዚአብሔር በቀጥታ መጸለይ ስለማንችል ሳይሆን፣ በፊቱ ለመቆም የሚገባ ሞገስ ስለሌለን በባለሟሎቹ ልመና ይቅር ይለን ዘንድ ነው እንጂ።
ሩኅሩኅ ልብ ድንግል ማርያምም ኢዮብ ለባልንጀሮቹ በእግዚአብሔር ፊት እንደቆመ፣ ጠባቂ መልአኩም ጥቂት ጊዜ ታገሳት ብሎ ወደ እግዚአብሔር ልመናን እንዳደረሰ ሁሉ ስለ ልጇቿ በልጇ ፊት ትለምንልናለች።
በዚህ በሰሙነ ፍልሰታም እናትና አማላጅነቷን በመተማመን ስለ እርሷ ብሎ ይምረን ዘንድ በእንተ ማርያም እያልን ወደ ልጇና ወዳጇ ኢየሱስ ክርስቶስ እናንጋጥጣለን።
ሰአሊ ለነ ቅድስት
🔎 የቴሌግራም ቻናል:- T.me/Finote_Wongel
❣ጾመ ፍልሰታ/ጾመ ማርያም/
🌺ፍልሰታ ማለት ፈለሰ፤ ተሰደደ፤ ተጓዘ፤ ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ ሄደ ከሚለው የግእዝ ግስ የተገኘ ቃል ሲሆን ኢትዮጵያዊው ሊቅ ቅዱስ ያሬድ «ፈለሰት ማርያም እምዘይበሊ ኀበኢይበሊ፤ ድንግል ማርያም ከሚያልፈው ዓለም ወደማያልፈው ዓለም፣ ከምድር ሕይወት ወደ ሰማያዊ ሕይወት፣ ተሻገረች» በማለት ፍልሰታ የሚለውን ቃል ትርጓሜ አመሥጥሮ ገልጾታል፡፡
🌺ጾመ ፍልሰታ ከእመቤታችን ድንግል ማርያም የዕረፍት ታሪክ ጋር የተያያዘ ነው፡፡ እመቤታችን በዚህ ዓለም ፷፬ ዓመታትን በሕይወተ ሥጋ ከቆየች በኋላ ጌታችን የእናቱን ተድላ ነፍሷን እንጂ ተድላ ሥጋዋን አይወድምና ጥር ፳፩ ቀን ፵፱ ዓመተ ምሕርት አረፈች፡፡ ዕረፍቷም እንደሌላው ሰው በሕማምና በድካም አይደለም፡፡ በገነት ዕፀዋት መዓዛ ተመስጣ ቅድስት ነፍሷ ከሥጋዋ ተለይታለች፡፡
🌺ታሪኩ በነገረ ማርያም እንደተጻፈው ሐዋርያት እመቤታችንን በአጎበር አድርገው አክብረው ወደጌቴሴማኒ መካነ መቃብር ይዘዋት ሲሄዱ አይሁድ ለምቀኝነት አያርፉም ነበርና ቀድሞ ልጇን ተነሣ ዐረገ እያሉ ሲያውኩ ኖረዋል፤ እርሷን ደግሞ ተነሣች ዐረገች እያሉ ሊያውኩን ነውና «ኑ የማርያምን ሥጋ በእሳት እናቃጥለው» ብለው በምቀኝነት ተነሱ፡፡ ከመካከላቸው አንድ ታውፋንያ የሚባል አይሁዳዊ ከሐዋርያት እጅ ለመንጠቅ ዘሎ ሄዶ የአልጋውን ሸንኮር ሲይዝ የታዘዘ መልአክ በረቂቅ ሰይፉ እጆቹን ቆረጠው፡፡ እጆቹም በአልጋው ሸንኮር ላይ ተንጠልጥለው ቀሩ፡፡ የምሕረት እናት የሆነችው ድንግል ማርያም ቅዱስ ጴጥሮስ ጸልዮ እጆቹን እንዲመልስለት ነግራው እንደነበረ አድርጎለታል፡፡
🌺የእመቤታችን ሥጋዋን መላእክት ከዮሐንስ ወንጌላዊ ጋር በገነት ከዕፀ ሕይወት ሥር ወስደው አስቀምጠውታል፡፡ ሥጋዋ ያለበትን ሐዋርያው ቅዱስ ዮሐንስ አይቶ እነርሱ ባለማየታቸው እመቤታችን ባረፈች በ፮ኛው ወር ከነሐሴ ፩ ቀን እስከ ፲፬ ቀን ድረስ ከጾሙ በኋላ በ፲፬ኛው ቀን ሥጋዋን እንደገና ከጌታ ተቀብለው በጌቴሴማኒ ባለው መቃብር ቀብረውታል፡፡
🌺ከዚህ በኋላ እንደ ልጇ በ፫ኛው ቀን ተነሥታ መላእክት እየዘመሩላት ወደሰማያት ስታርግ፤ ሐዋርያው ቶማስ ከሀገረ ስብከቱ በደመና ተጭኖ ወደ ኢየሩሳሌም ሲመለሰ ዕርገቷን በማየቱ መላእክት «እመቤትህ እርሷ ናት፤ስገድላት» አሉት፤ እርሱም «ወፈቀደ ይደቅ እምደመናሁ ይላል፤ከደመናው ሊወድቅ ወደደ» ምክንያቱም ቀድሞ የልጇን ትንሣኤ፤ ዛሬ ደግሞ የእርሷን ትንሣኤ ለማየት ብሎ ነው፡፡ እመቤታችንም «ትንሣኤየን ያየህ አንተ ነህ ሌሎቹ አላዩም» ብላ ሐዋርያት ገንዘው የቀበሩበትን የሐር ግምጃ ሰጥታ አጽናንታ ሰደደችው፡፡
🌺ቅዱስ ቶማስ ኢየሩሳሌም ሲደርስ የእመቤታችን ነገር እንዴት ሆነ ብሎ ጠየቃቸው፤እነርሱም አግኝተው እንደቀበሯት ነገሩት፤ እርሱም ያየውን ምሥጢር በልቡ ይዞ «ሞት በጥር፤ በነሐሴ መቃብር፤ ለሰሚውም አያምር፤ይህ እንዴት ይሆናል?»፤ ቢላቸው ቅዱስ ጴጥሮስ «ድሮም አንተ ተጠራጣሪ ነህ፤ማን ያርዳ የቀበረ፤ ማን ይናገር የነበረ እንዲሉ፤ ገንዘን የቀበረን እኛ እያለን እንዴት ትጠራጠራለህ» ብለው ወደ መቃብሯ ሄደው መቃብሯን ቢከፍቱት ባዶ ሆኖ አገኙት፡፡ በዚህ ተደናግጠው ተያዩ፤ በዚህ ጊዜ ቅዱስ ቶማስ «አታምኑኝም ብዬ ነው እንጂ እመቤታችን ተነሣች፤ዐረገች፤ ይኸው ምልክቱ» ብሎ ገንዘው የቀበሩበትን ሰበን አሳያቸው፤ እነርሱም አምነው ሰበኗን ለበረከት ተካፈሉት፡፡
🌺በዓመቱ ነሐሴ ፩ ቀን ሐዋርያት በመንፈሰዊ ቅናት ተነሳስተው «ቶማስ ትንሣኤዋን አይቶ እኛ ሳናይ እንዴት ይቀርብናል» በማለት ነሐሴ ፩ ቀን ሱባኤ ጀምረው በ፲፮ኛው ቀን የሐዋርያትን ሱባኤ ተቀብሎ እመቤታችንን መንበር ጴጥሮስን ተራዳኢ፣ ካህን እስጢፋኖስን ሠራዔ ዲያቆን አድርጉ ቀድሶ አቁርቧቸዋል፡፡ ከዚያ ጊዜ በኋላም ከነሐሴ ፩ እስከ ፲፭ ቀን ጾመ ፍልሰታ ተብሎ ሁሉም የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖት ተከታይ ይጾመዋል፡፡
💛የጾሙ እና የትንሣኤዋ በረከት ተካፋይ ያድረገን፤ አሜን💛
▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝ ▭▭▭▭▭▭▭▭▭
ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ
የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት
🔎 Telegram
🔎 Instagram
🔎 Youtube
🔎 Tiktok
🔎 Facebook
▭▭▭▭▭▭▭▭ ©ፍኖተ ወንጌል ሚዲያ (FWM) ▭▭▭▭▭▭▭▭
