en
Feedback
ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት

ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት

Open in Telegram

በአሰላ ደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። የቴሌግራም ቻናል:-  @Finote_Wongel የቴሌግራም ግሩፕ:- @FinoteWongel27 የቲክቶክ ገፅ:- https://www.tiktok.com/@finotewongel27 Youtube:- https://www.youtube.com/@Finote_Wongel ©ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት

Show more
668
Subscribers
-124 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
የፊታችን ቅዳሜ ታኅሣሥ 27 ቀን 2016 ዓ.ም ከቀኑ 8:00 - 12:00 ሰዓት የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን ልደት በዓል ምክንያት በማድረግ የአንድነት ዝማሬ በሚል መርህ በአሰላ መስ
የፊታችን ቅዳሜ ታኅሣሥ 27 ቀን 2016 ዓ.ም ከቀኑ 8:00 - 12:00 ሰዓት የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን ልደት በዓል ምክንያት በማድረግ የአንድነት ዝማሬ በሚል መርህ በአሰላ መስቀል አደባባይ ልዩ መንፈሳዊ መርሐግብር በሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጉባኤ ተዘጋጅቶ ይጠብቃችኋል። የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 👇👇👇  👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናል:-  T.me/Finote_Wongel የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel

የፊታችን ቅዳሜ ታኅሣሥ 27 ቀን 2016 ዓ.ም ከቀኑ 8:00 - 12:00 ሰዓት የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን ልደት በዓል ምክንያት በማድረግ የአንድነት ዝማሬ በሚል መርህ በአሰላ መስ
የፊታችን ቅዳሜ ታኅሣሥ 27 ቀን 2016 ዓ.ም ከቀኑ 8:00 - 12:00 ሰዓት የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን ልደት በዓል ምክንያት በማድረግ የአንድነት ዝማሬ በሚል መርህ በአሰላ መስቀል አደባባይ ልዩ መንፈሳዊ መርሐግብር በሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጉባኤ ተዘጋጅቶ ይጠብቃችኋል። የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 👇👇👇  👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናል:-  T.me/Finote_Wongel የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel

የፊታችን ቅዳሜ ታኅሣሥ 27 ቀን 2016 ዓ.ም ከቀኑ 8:00 - 12:00 ሰዓት የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን ልደት በዓል ምክንያት በማድረግ የአንድነት ዝማሬ በሚል መርህ በአሰላ መስ
የፊታችን ቅዳሜ ታኅሣሥ 27 ቀን 2016 ዓ.ም ከቀኑ 8:00 - 12:00 ሰዓት የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን ልደት በዓል ምክንያት በማድረግ የአንድነት ዝማሬ በሚል መርህ በአሰላ መስቀል አደባባይ ልዩ መንፈሳዊ መርሐግብር በሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጉባኤ ተዘጋጅቶ ይጠብቃችኋል። የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 👇👇👇  👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናል:-  T.me/Finote_Wongel የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel

ታላቅ መንፈሳዊ ጥሪ "ኢንህድግ ማህበርነ - ማህበራችንን አንተው።" ዕብ 10፥25 እነሆ ከዚህ ቀደም በአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት በዝማሬ፣ በመማር ማስተማር፣ በአመ
ታላቅ መንፈሳዊ ጥሪ "ኢንህድግ ማህበርነ - ማህበራችንን አንተው።" ዕብ 10፥25 እነሆ ከዚህ ቀደም በአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት በዝማሬ፣ በመማር ማስተማር፣ በአመራርነት፣ በአባልነት እንዲሁም በልዩ ልዩ መልኩ ከመመስረት ጀምሮ ያገለገላችሁ አጠቃላይ አባላት ሁላችሁም የምትሳተፉበት፣ የምትማሩበት፣ የምትወያዩበትና የምትዘምሩበት ልዩ መርሐግብር የፊታችን እሁድ ታኅሳስ 21 ጠዋት 3:00 ሰዓት (ከቅዳሴ በኋላ) በሰንበት ት/ቤታችን አዳራሽ ስለተዘጋጀ ከዚህ ቀደም ሰንበት ት/ቤቱን ያገለገላችሁ ሁላችሁም እንድትገኙ በአክብሮት ተጋብዛችኋል።       #ታኅሳስ_21_አይቀርም የቴሌግራም ቻናል:-  https://t.me/Finote_Wongel የቲክቶክ ገፅ:- https://www.tiktok.com/@Finotewongel27 Youtube:- https://www.youtube.com/@Finote_Wongel    … ©ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት

ጥምቀተ ክርስቶስ - ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት በቅርብ ቀን | Finote Wongel https://youtube.com/watch?v=4epiKy9iRaI&si=JBHHJcYz3IRUb3IO

ታላቅ መንፈሳዊ ጥሪ "ኢንህድግ ማህበርነ - ማህበራችንን አንተው።" ዕብ 10፥25 እነሆ ከዚህ ቀደም በአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት በዝማሬ፣ በመማር ማስተማር፣ በአመ
ታላቅ መንፈሳዊ ጥሪ "ኢንህድግ ማህበርነ - ማህበራችንን አንተው።" ዕብ 10፥25 እነሆ ከዚህ ቀደም በአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት በዝማሬ፣ በመማር ማስተማር፣ በአመራርነት፣ በአባልነት እንዲሁም በልዩ ልዩ መልኩ ከመመስረት ጀምሮ ያገለገላችሁ አጠቃላይ አባላት ሁላችሁም የምትሳተፉበት፣ የምትማሩበት፣ የምትወያዩበትና የምትዘምሩበት ልዩ መርሐግብር የፊታችን እሁድ ታኅሳስ 21 ጠዋት 3:00 ሰዓት (ከቅዳሴ በኋላ) በሰንበት ት/ቤታችን አዳራሽ ስለተዘጋጀ ከዚህ ቀደም ሰንበት ት/ቤቱን ያገለገላችሁ ሁላችሁም እንድትገኙ በአክብሮት ተጋብዛችኋል።       #ታኅሳስ_21_አይቀርም የቴሌግራም ቻናል:-  https://t.me/Finote_Wongel የቲክቶክ ገፅ:- https://www.tiktok.com/@Finotewongel27 Youtube:- https://www.youtube.com/@Finote_Wongel    … ©ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት

<< በእርሱ ተመሥርታችሁና ታንጻችሁ በተማራችሁትም መሠረት በእምነታችሁ ጸንታችሁ ኑሩ።>>    ቆላ2፥7 ልዩ መንፈሳዊ ተከታታይ ትምህርት ለኢትዮጵያ ኦርቶዶ
<< በእርሱ ተመሥርታችሁና ታንጻችሁ በተማራችሁትም መሠረት በእምነታችሁ ጸንታችሁ ኑሩ።>>    ቆላ2፥7 ልዩ መንፈሳዊ ተከታታይ ትምህርት ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ምዕመናን በሙሉ! የአ/ደ/መ/መ/ዓለም ካቴደራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት እየተሠጠ በሚገኘው ተከታታይ ኮርስ ላይ ማለዳ ከ12:00-1:00 በስራ በትምህርትና በልዩ ልዩ ምክንያቶች መማር ላልቻላችሁ በሙሉ የተዘጋጀ ልዩ መንፈሳዊ የትምህርት መርሐግብር ዘመኑን ዋጅቶ በተለያዩ ጊዜና ሰዓት እናንተን ለማስተማር ሰንበት ት/ቤቱ ዝግጅቱን አጠናቆ ይጠብቆታል። ዘወትር አርብ ቅዳሜ እሁድ ማታ ከ12:00-1:00 ሰዓት በሰንበት ት/ቤቱ አዳራሽ መመዝገቢያ ቦታ:- በሰንበት ት/ቤቱ ቤተመጽሐፍት፣ በሰንበት ት/ቤቱ ሱቅ እንዲሁም በሰንበት ት/ቤቱ አዳራሽ በር ላይ ትምህርት  ጥር 3 ይጀምራል! ለበለጠ መረጃ            09-21-07-90-75            09-43-34-27-07            09-65-63-80-97 የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 👇👇👇  👇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናል:-  @Finote_Wongel የቴሌግራም ግሩፕ:- @FinoteWongel27 የቲክቶክ ገፅ:- tiktok.com/@finotewongel27 Youtube:- https://www.youtube.com/@Finote_Wongel

ልዩ መርሐግብር "ለድሀ ቸርነትን የሚያደርግ ለእግዚአብሔር ያበድራል፣ በጎነቱንም መልሶ ይከፍለዋል።" ምሳ 19፥17 የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት ዐብይ ክፍል በሆበው
ልዩ መርሐግብ "ለድሀ ቸርነትን የሚያደርግ ለእግዚአብሔር ያበድራል፣ በጎነቱንም መልሶ ይከፍለዋል።" ምሳ 19፥17 የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት ዐብይ ክፍል በሆበው ሙያና በጎ አድራጎት ክፍል ልዩ የሆነ መርሐግብር ተዘጋጅቷል። ስለሆነም ነገ ማለትም እሁድ ታኅሳስ 13 ቀን 2016 ዓ.ም ጠዋት ከቅዳሴ በኋላ በሰንበት ት/ቤቱ አዳራሽ በመገኘት የመርሐግብሩ ተካፋይ እንድትሆኑ ተጋብዛችኋል። የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 👇👇👇  👇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናል:-  @Finote_Wongel የቴሌግራም ግሩፕ:- @FinoteWongel27 የቲክቶክ ገፅ:- tiktok.com/@finotewongel27 Youtube:- https://www.youtube.com/@Finote_Wongel

ወደ አእላፋት ዝማሬ ጉዞ የምታደርጉ ክርስቲያኖች ሟሟላት ያለባችሁ ነገሮች 1. ምንም አይነት ጥቅስ እና ጥለት የሌለው ሙሉ ነጭ ልብስ እንድትለብሱ ይጠበቃል። 2. ምንም አይነት ተንቀሳቃሽ ስልክ (S
ወደ አእላፋት ዝማሬ ጉዞ የምታደርጉ ክርስቲያኖች ሟሟላት ያለባችሁ ነገሮች 1. ምንም አይነት ጥቅስ እና ጥለት የሌለው ሙሉ ነጭ ልብስ እንድትለብሱ ይጠበቃል። 2. ምንም አይነት ተንቀሳቃሽ ስልክ (Smart phone) መያዝ አይቻልም። 3. ኢትዮጵያዊው ጃንደረባው ትውልድ በጃን ያሬድ(Jan yared) በሚሉ የYoutube እና የTelegram ገጽ ላይ የሚለቀቁትን የልደት ዝማሬዎች ማጥናት https://t.me/jan_yared 4. ቀጥሎ ያለውን መስፈንጠሪያ በመጠቀም የonline ምዝገባ መመዝገ http://znap.link/janderebawmedia የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 👇👇👇  👇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናል:-  @Finote_Wongel የቴሌግራም ግሩፕ:- @FinoteWongel27 የቲክቶክ ገፅ:- tiktok.com/@finotewongel27 Youtube:- https://www.youtube.com/@Finote_Wongel

ባለፉት 50 ዓመታት በአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት ያገለገሉ የነበሩ ነገር ግን አሁን በተለያዩ ምክንያቶች ሰንበት ት/ቤታቸውን ማገልገል ያልቻሉ ከመስራችነት ጀምሮ እ
+6
ባለፉት 50 ዓመታት በአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት ያገለገሉ የነበሩ ነገር ግን አሁን በተለያዩ ምክንያቶች ሰንበት ት/ቤታቸውን ማገልገል ያልቻሉ ከመስራችነት ጀምሮ እስካሁን ድረስ ያሉ አገልጋዮች በአንድነት የሚያገለግሉበት መስመር ለመዘርጋት በዛሬው ዕለት ታኅሳስ 7 ቀን 2016 ዓ.ም በተዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ በመገኘት በቀጣይ ጊዜያትም አሁን ላሉት ሰንበት ተማሪዎች ጋር እንዴት መስራት እንዳለባቸውም ምክክርን አድርገዋል። የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 👇👇👇  👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናል:- @Finote_Wongel የቴሌግራም ግሩፕ:- @FinoteWongel27 የቲክቶክ ገፅ:- tiktok.com/@finotewongel27 Youtube:- https://www.youtube.com/@Finote_Wongel

ይህ በአሰላ ደብረ መድኃኒት መድኃኔ ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቲክቶክ ገጽ ነው። 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 tiktok.com/@finotewongel27 tiktok.com/@finotewongel27

እነሆ ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ መልካም ነው፣ እነሆም ያማረ ነው። መዝ 131፥2 ባለፉት 50 ዓመታት በአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት አገልግላችሁ ነገር ግን አሁን በ
እነሆ ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ መልካም ነው፣ እነሆም ያማረ ነው። መዝ 131፥2 ባለፉት 50 ዓመታት በአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት አገልግላችሁ ነገር ግን አሁን በተለያዩ ምክንያቶች ሰንበት ት/ቤታችሁን በአካል ተገኝታችሁ ማገልገል ያልቻላችሁ ከመስራችነት ጀምሮ እስካሁን ድረስ ያሉ አገልጋዮች በአንድነት የሚያገለግሉበት መስመር ለመዘርጋት የፊታችን እሁድ ታኅሳስ 7 ቀን 2016 ዓ.ም ጠዋት ከቅዳሴ በኋላ በሰንበት ት/ቤቱ አዳራሽ እንድትገኙ በአክብሮት ተጋብዛችኋል። የአሰላ ደ/መ/መ/ዓ/ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 👇👇👇 👇👇👇 @Finote_Wongel     ፍኖተ - ወንጌል

ታላቅ የአገልግሎት ጥሪ የአ/ደ/መ/መ/ዓ/ካቴደራል ፍኖተ ወንጌል ሰ/ት/ቤት የሚንከባከባቸው ነድያንን በተሻለ ሁኔታ ለመንከባከብና የሚገጥሟቸውን የተለያዩ ችግሮችን ለመቅረፍ ምእመናን በዓመት አንድ ቀ
ታላቅ የአገልግሎት ጥሪ የአ/ደ/መ/መ/ዓ/ካቴደራል ፍኖተ ወንጌል ሰ/ት/ቤት የሚንከባከባቸው ነድያንን በተሻለ ሁኔታ ለመንከባከብና የሚገጥሟቸውን የተለያዩ ችግሮችን ለመቅረፍ ምእመናን በዓመት አንድ ቀን ነድያኑን የሚመግቡትና የበረከት ተሳታፊ የሚሆኑበትን መንገድ ሰ/ት/ቤቱ ስላዘጋጀ እርስዎም በዓመት ውስጥ ነድያኑን ከሚመግቡ 365 ምእመናን መካከል አንዱ እንዲሆኑ በአክብሮት ተጋብዘዋል። በዓመት አንድ ቀን በፈለጉት ወርና እለት ነድያኑን መግበው በረከት ማግኘት ከፈለጉ በሚከተሉት አድራሻዎች ያገኙናል -የሰንበት ት/ት ቤቱ ጽህፈት ቤት ጠዋትና ማታ -በሰንበት ት/ቤቱ በደብሩ ነዋያተ ቅድሳት መሸጫ ሱቆች በሁሉም ሰዓት ለበለጠ መረጃ    093 623 8386 095 669 7984 091 179 0774 የአሰላ ደ/መ/መ/ዓ/ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 👇👇👇👇👇👇👇 @Finote_Wongel     ፍኖተ - ወንጌል

ይህ በአሰላ ደብረ መድኃኒት መድኃኔ ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት እውቅና የቴሌግራም ቻናል ነው። የሰንበት ት/ቤቱ ቻናል:- @Finote_Wongel የሰንበት ት/ቤቱ ግሩፕ:- @Fin
ይህ በአሰላ ደብረ መድኃኒት መድኃኔ ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት እውቅና የቴሌግራም ቻናል ነው። የሰንበት ት/ቤቱ ቻናል:- @Finote_Wongel የሰንበት ት/ቤቱ ግሩፕ:- @FinoteWongel27 ………… ©ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት …………

በትላንትናው ዕለት ማለትም በቀን 30/03/2016 ዓ.ም በአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት ግንኙነት ክፍል አማካኝነት በተዘጋጀው ሀዋሪያዊ ጉዞ ላይ ወደ ዋጂ ቢላሎ ቅዱስ
+7
በትላንትናው ዕለት ማለትም በቀን 30/03/2016 ዓ.ም በአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት ግንኙነት ክፍል አማካኝነት በተዘጋጀው ሀዋሪያዊ ጉዞ ላይ ወደ ዋጂ ቢላሎ ቅዱስ ዮሃንስ ቤተክርስቲያን ጉዞ የተደረገ ሲሆን በእዚህም ሀዋርያዊ ጉዞ ላይ ለቤተክርስቲያኗ መገልገያ የሚሆኑ ንዋያተ ቅዱሳትን በመያዝ ጉዞውን 1፡00 ወደ መዳረሻው ያደረገው የፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት በስፍራው 1፡30 የደረሰ ሲሆን ከተደረሰበት ሰዓት ጀምሮ የቅዳሴው ተሳታፊ በመሆን በቅዳሴው መገባደጃ ላይ በአሰላ ኆህተ ገነት አቡነ ሃብተማርያም ስብከተ ወንጌል ኃላፊ እንዲሁም የሰ/ት/ቤቱ አገልጋይና መምህር በሆኑት ቀሲስ ጌታቸው ማሩ "እስከመቼ ድረስ ልባችሁን ታጸናላችሁ መዝ 4፡2" በሚል ኃይለ ቃል በመነሳት ትምህርተ ወንጌል የሰጡ ሲሆን በቅዳሴው መጨረሻም በፍኖተ ወንጌል ሰ/ት/ቤት አባላት ዝማሬ ቀርቧል። ከዝማሬውም በኋላ ጸበል ጸዲቅ በመቅመስ ከረፋዱ 5፡00 ሲሆን ከስፍራው በመነሳት ጉዞ ወደ ደብረ መድኃኒት የተደረገ ሲሆን 6፡00 ሁሉም አባል በተገቢው ስፍራ በሰላም ተመልሷል። በእዚህ ጉዞ ላይ የተሳተፋችሁ ሁላችሁ መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሃንስ በረከቱን ያድላችሁ እያልን ከእዚህ በኋላ በሚዘጋጁ መንፈሳዊና ሀዋርያዊ ጉዞዎች ላይ ተሳትፎዋችሁ ይቀጥል እያልን በተለያዩ ምክንያቶች ያልሄዳችሁ ደግሞ በሌሎች ጉዞዎች እንገናኝ እያልን ሰላመ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ይሁን እንላለን። የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 👇👇👇👇👇👇👇 @Finote_Wongel     ፍኖተ - ወንጌል

ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት - Statistics & analytics of Telegram channel @finote_wongel