en
Feedback
ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት

ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት

Open in Telegram

በአሰላ ደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። የቴሌግራም ቻናል:-  @Finote_Wongel የቴሌግራም ግሩፕ:- @FinoteWongel27 የቲክቶክ ገፅ:- https://www.tiktok.com/@finotewongel27 Youtube:- https://www.youtube.com/@Finote_Wongel ©ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት

Show more
668
Subscribers
+124 hours
+27 days
No data30 days
Posts Archive
ጷጉሜን ፬ አዲስ ሰማይ አዲስ ምድር
ጷጉሜን ፬ አዲስ ሰማይ አዲስ ምድር

https://youtu.be/V5TsX3Emy1M?si=fXfLITsXDXtGlWsC 👋This is my you tube channel  subscribe like and shear 🙏

ጷጉሜን ፫ ማራናታ ጌታ ሆይ ቶሎ ና!
ጷጉሜን ፫ ማራናታ ጌታ ሆይ ቶሎ ና!

“ ትሕትናን እንደ ልብስ ታጠቁ፥ እግዚአብሔር ትዕቢተኞችን ይቃወማልና፥ ለትሑታን ግን ጸጋን ይሰጣል።”   — 1ኛ ጴጥሮስ 5፥5

ጷጉሜን ፪ ወደ ኖኽ መርከብ ግቡ
ጷጉሜን ፪ ወደ ኖኽ መርከብ ግቡ

ጳጉሜን አንድ ከካራን ውጡ ከነዓን ግቡ!
ጳጉሜን አንድ ከካራን ውጡ ከነዓን ግቡ!

ጳጉሜን በደብረ መድኃኒት ማታ ማታ ከ11:00 ሰዓት ጀምሮ
ጳጉሜን በደብረ መድኃኒት ማታ ማታ ከ11:00 ሰዓት ጀምሮ

"አምላካችን ያያል፣ አምላካችን ይሰማል፣ አምላካችንም ይፈታዋል (ያከናውነዋል)"። ቄስ ሚናስ አቡድ

መድኀኔዓለም በዕለቱ ቀኑ ቸር ወሬ ያሰማቹ🙏

" እግዚአብሔር፥ ቅዱሳንን ስላገለገላችሁ እስከ አሁንም ስለምታገለግሉአቸው፥ ያደረጋችሁትን ሥራ ለስሙም ያሳያችሁትን ፍቅር ይረሳ ዘንድ ዓመፀኛ አይደለምና።" ዕብራውያን 6:10 🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓
" እግዚአብሔር፥ ቅዱሳንን ስላገለገላችሁ እስከ አሁንም ስለምታገለግሉአቸው፥ ያደረጋችሁትን ሥራ ለስሙም ያሳያችሁትን ፍቅር ይረሳ ዘንድ ዓመፀኛ አይደለምና።"             ዕብራውያን 6:10 🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓 🎓🎓🎓 እንኳን ደስ አለሽ🎓🎓🎓 🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓   በቀን 24/12/2018  ዓ.ም የሰንበት ት/ት ቤታችን እንቁ  አገልጋይ የሆነችው መዘ/ት ትዕግስት ንጋቱ  በከተማችን ከሚገኘው ከካኔኑስ ኮሌጅ ተመርቃለች። ውድ እህታችን  እንኳን ደስ አለሽ መልካም የስራና የአገልግሎት ዘመን እንዲሆንልሽ  የፍኖተ ወንጌል ሰንበት ትምህርት ቤት አገልጋይ ወንድም እሕቶችሽ እንመኝልሻለን። ✨⚡️✨⚡️✨⚡️✨⚡️✨⚡️✨⚡️✨⚡️✨ የቴሌግራም ቻናል:-  T.me/Finote_Wongel

✨አባታችን ተክለ ሃይማኖት፤ ከዚህ ዓለም ተድላ ደስታ ተገልሎ ረሀቡንና ውሀ ጥሙን ታግሦ በዋሻ ውስጥ በዓረፈ ጊዜ፡፡ የማርያም መልክተኞች መላእክት ሊወስዱት ወደሱ መጥተው የዚህ ጻድቅ ሰው ሞት በእግ
✨አባታችን ተክለ ሃይማኖት፤ ከዚህ ዓለም ተድላ ደስታ ተገልሎ ረሀቡንና ውሀ ጥሙን ታግሦ በዋሻ ውስጥ በዓረፈ ጊዜ፡፡ የማርያም መልክተኞች መላእክት ሊወስዱት ወደሱ መጥተው የዚህ ጻድቅ ሰው ሞት በእግዚአብሔር ፊት በዕውነት ክቡር ነው እያሉ በበገና ድምፅ ዘመሩለት፡፡ ✨ ✨እንኳን አደረሳችሁ✨ ⚡️✨⚡️✨⚡️✨⚡️✨⚡️✨⚡️✨⚡️✨ የቴሌግራም ቻናል:-  T.me/Finote_Wongel

የመንገድህ ዋስትና እኔ ነኝ ። በበረሃ ልጥልህ ከቤት አላወጣሁህም። ስጸዳ እመጣለሁ ብለህ ከቤቴ አትራቅ ። ካልሞትህ በቀር ከቤቴ አትቅር። ጥያቄዎችህን ሳይሆን እኔን አስብ። የሁሉም ነገር መልስ በዓ
የመንገድህ ዋስትና እኔ ነኝ ። በበረሃ ልጥልህ ከቤት አላወጣሁህም። ስጸዳ እመጣለሁ ብለህ ከቤቴ አትራቅ ። ካልሞትህ በቀር ከቤቴ አትቅር። ጥያቄዎችህን ሳይሆን እኔን አስብ። የሁሉም ነገር መልስ በዓለም ላይ የለም። የሁሉም ነገር መልስ ግን እኔ ነኝ። አንድ ቃል ልንገርህ፡- ዋጋ ያለህ ፍጥረቴ ነህ።

" አቤቱ፥ መንገድህን ምራኝ፥ በእውነትህም እሄዳለሁ፤ ስምህን ለመፍራት ልቤ ደስ ይለዋል።አቤቱ አምላኬ ሆይ፥ በልቤ ሁሉ አመሰግንሃለሁ፥ ለዘላለምም ስምህን አከብራለሁ፤ምሕረትህ በእኔ ላይ ታላቅ ናትና፥ ነፍሴንም ከታችኛይቱ ሲኦል አድነሃታልና።አቤቱ፥ ዓመፀኞች በእኔ ላይ ተነሥተዋል፥ የክፉዎችንም ማኅበር ነፍሴን ፈለጉአት፤ በፊታቸውም አላደረጉህም።አቤቱ፥ አንተ ግን መሓሪና ርኅሩኅ አምላክ ነህ፤ መዓትህ የራቀ ምሕረትህም እውነትህም የበዛ፤ወደ እኔ ተመልከት ማረኝም፤ ለባሪያህ ኃይልህን ስጥ፥ የሴት ባሪያህንም ልጅ አድን።ምልክትንም ለመልካም ከእኔ ጋር አድርግ፤ የሚጠሉኝ ይዩ ይፈሩም፥ አቤቱ፥ አንተ ረድተኸኛልና፥ አጽንተኸኛልምና።"    መዝ 86÷11-17 ⚡️✨⚡️✨⚡️✨⚡️✨⚡️✨⚡️✨⚡️✨ የቴሌግራም ቻናል:-  T.me/Finote_Wongel