en
Feedback
BOLE BULBULA GENERAL SECONDARY SCHOOL FOR All STAFF MEMBERS

BOLE BULBULA GENERAL SECONDARY SCHOOL FOR All STAFF MEMBERS

Open in Telegram
438
Subscribers
+224 hours
+47 days
+2230 days
Posts Archive
NATURAL SCINCE (Score 300–461) Section 01 MUBAREKNESREDIN DEMSSIE YORDANOS MOLA DAGNAW Section 02 OZIYAN TADESSE KEBEDE ASKALEMARIYAM ABRARAW KASANEW Section 03 EYERUSALEM WEDMAGEGN ANDNEH EMRAN REDI MEHDI KENBON GIZACHEW BOJA METADEL HAILU BEKALU Section 04 YABSIRA DINKU KEBEDE ABDURAHAMAN SEID SIMON YOHANNES DAGMAWIT ZERIHUN BEKELE BITANYA BERHANE MELKETSADIK Section 05 BEZAWIT CHERINET AREGAY BERKUME YUSUF ALIY EKRAM TAJU DELIL EFE SEBOKA DEGEFA HILINA YAKOEB KEDIR FAIZO ELIAS MOHAMMED SOCIAL SCIENCE (Score 300–404) Section 06 ESAYAS TESFAYE GIRMA MINTESINOT TESFAYE EMDEM MAKIBA NATANIEM MAREW EFRATA BEIDE GOBEZE FIYONA HADUSH KIDANE SARON DAWIT YIRGU KIBUR YITAGES TEGEGNE HIWOT TESFAW MEKONNEN Section 07 ABRHAM MERESA SHUMEY ALEM ANMAW YIHUNIE Section 08 TSIGE MENKIR TESISA YONATAN TAFESE LEMMA HERAN GIRMA GEBREMARIAM WINTANA SOLOMON BEYENE SOSINA WEGAYEHU GETACHEW Section 09 TOLEWAK GELETA IBSA DANIEL TEMESGEN NAKACHEW ESMAEL JEMAL BAHIRU GADISE IBSA AMIN EFRATA DEMEKE MESEGANAW WOINSHET BIRHAN TEWABE

🎤🎤እንኳን ደስ አላችሁ የት/ ቤታችን ማህበረሰብ መምህራን፣ተማሪዎችና የተማሪ ወላጆች በሙሉ የ2018ዓ፣ም የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች የተሰጠውን ሀገር አቀፍ ፋተና እስካሁን በታየው መሰረት ወደ 40 የሚጠጉ ተማሪዎች ከ 300-461 ነጥብ ተማሪዎቻችን አስመዝግቧል በደጋሜ እንኳን ደስ አላችሁ 🙏🙏🙏

Repost from N/a
የ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት ከምሽት 1፡00 ጀመሮ ማየት ይቻላል። የሀገረ አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 የትምህርት ዘ
የ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት ከምሽት 1፡00 ጀመሮ ማየት ይቻላል። የሀገረ አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት የሚታይባቸውን አድራሻዎች ይፋ አድርጓል። አገልግሎቱ የ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች ዛሬ ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው ማየት እንደሚችሉም አሳውቋል። ተፈታኝ ተማሪዎችም ውጤታቸውን የሚከተሉትን አማራጭ ማስፈንጠሪያዎችን (Link) በመጠቀም ማየት የሚችሉ መሆኑን አገልግሎቱ ገልጿል። አያይዞም ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልግ https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸውን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ በማቅረብ ምላሹንም በተመሳሳይ ማስፈንጠሪያ በኩል መከታተል የሚችሉ መሆኑን ምአገልግሎቱ ያሳውቃል። ውጤት የሚገለጽባቸው ማስፈንጠሪያዎች፡- በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et ቴሌግራም፡ https://result.eaes.et/telegram አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ https://result.eaes.et/sms

🙏🙏🙏🙏 ሰላም መምህራን የስኬት ባንክ አካውንት ያላወጣችሁ ነገ እሮብ ድረስ ሪፖርት አድርጉ (ፎርም ከሞላችሁም ሪፖርት አድርጉ)

🙏 ሰላም ለመምህራን የነሀሴ ወር ደሞዝ በስኬት ባንክ ስለሚከፈል በአስቸኳይ በአካባቢያችሁ ወይም ከነገ ጀምሮ በት/ት ቤት መጥተው ስለሚከፋቱ 1. ሁለት ጉርድ ፎቶ 2• ለቡክ ማስከፈቻ መቶ ብር 3. ፋይዳ መታወቂያ በመያዝ ሐሙስና አርብ በማጠናቀቅ በቴሌግራም እንድትልኩ እናሳውቃለን። 🙏 ሁለት ፎቶ ያላችሁ ነገ ባንኮቹን ት/ት ቤት እንድንቀጥር 0911925464 ስንታየሁ text ላኩልኝ ፎቶ የሌላችሁ አርብ ስለሚናጠናቅቅ ነገ ፎቶ ተነስታችሁ አርብ ኑ።

ቀን 11/12/2018 ለት/ቤታችን መምህራን እና አስተዳደር ሰራተኞች በሙሉ መ/ርት ሮዛ አስፋዉ አባቷን ቀብራ ስለመጣች ለማፅናናት ነገ (12/12/2018) 9:00 ላይ ት/ቤት ግቢ ተገናኝተን  እንድንሄድ  ስንል ለማሣሠብ እንወዳለን::                   ከሶሻል ኮሚቴ።

ቀን 08/12/2018 ለት/ቤታችን መምህራን እና አስተዳደር ሰራተኞች በሙሉ የመምህር ኡስማን ባለቤት በሰላም ስለወለደች እንኳን ደሥ አለህ ለማለት ነገ (09/12/2018) ጠዋት 4:00 ላይ ት/ቤት ግቢ ተገናኝተን  እንድንሄድ  ስንል ለማሣሠብ እንወዳለን::                   ከሶሻል ኮሚቴ።

ቀን 30/11/18 ከዚህ በታች ስማችሁ የተዘረዘረው የ11 10 መምህራን ተማሪ ሀና ምህረቴ ሲስተም ላይ ስሟ ያልነበረ ሲሆን አሁን ስሟ ስለገባ ውጤት እንድታስገቡላት እናሳስባለን፡፡   1.ብርሀኑ አዲስ 2.በዙ ተመስገን 3.ከበደ ሀይሉ 4.ዮዲት አሸናፊ 5.መሀመድ ጥንሹ 6.ሞገስ አጥናፉ 7.ቴድሮስ ናቃቸው

ቀን 29/11/2018 ለት/ቤታችን መምህራን እና አስተዳደር ሰራተኞች በሙሉ ወ/ሮ የኣብስራ መላኩ በሰላም ስለወለደች እንኳን ደሥ አለሽ ለማለት ነገ (30/11/2018) ጠዋት 4:00 ላይ ት/ቤት ግቢ ተገናኝተን  እንድንሄድ  ስንል ለማሣሠብ እንወዳለን:: ከሶሻል ኮሚቴ።

ሰላም እንደምን አረፈዳቹሁ ከ2019 ዓ.ም ጀምሮ በሁለተኛ ዙር እንዲተገበሩ የተለዩ 11 የሥራና ተግባር ትምህርት የሙያ ዓይነቶችን እንደ ት/ቤታቹሁ ሁኔታ ካለቹሁ ፀጋ  እና የተማሪዎችን ፊላጎት ማዕከል በማድረግበ2019 በጀት ዓመት የ11ኛ ክፍል ተማሪዎች ላይ ተግባራዊ እንዲታደርጉ እናሳስባለን

ቀን 26/11/18 ማስታወቂያ የፒጅዲቲ ለሌላችሁ መምህራን በሙሉ የፒጅዲቲ ስልጠና ያልወሰዳችሁ እና አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ክረምቱን ለመማር ያልተመዘገባችሁ መምህራን በአስቸኳይ ሰኞ 2ሰኣት ላይ ከትምህርት ቤታችን ደብዳቤ በመያዝ 6ኪሎ ካምፓስ እንድትመዘገቡ እናሳውቃለን፡፡