BOLE BULBULA GENERAL SECONDARY SCHOOL FOR All STAFF MEMBERS
Open in Telegram
Show more
438
Subscribers
+224 hours
+47 days
+2230 days
Posts Archive
NATURAL SCINCE (Score 300–461)
Section 01
MUBAREKNESREDIN DEMSSIE
YORDANOS MOLA DAGNAW
Section 02
OZIYAN TADESSE KEBEDE
ASKALEMARIYAM ABRARAW KASANEW
Section 03
EYERUSALEM WEDMAGEGN ANDNEH
EMRAN REDI MEHDI
KENBON GIZACHEW BOJA
METADEL HAILU BEKALU
Section 04
YABSIRA DINKU KEBEDE
ABDURAHAMAN SEID
SIMON YOHANNES
DAGMAWIT ZERIHUN BEKELE
BITANYA BERHANE MELKETSADIK
Section 05
BEZAWIT CHERINET AREGAY
BERKUME YUSUF ALIY
EKRAM TAJU DELIL
EFE SEBOKA DEGEFA
HILINA YAKOEB KEDIR
FAIZO ELIAS MOHAMMED
SOCIAL SCIENCE (Score 300–404)
Section 06
ESAYAS TESFAYE GIRMA
MINTESINOT TESFAYE EMDEM
MAKIBA NATANIEM MAREW
EFRATA BEIDE GOBEZE
FIYONA HADUSH KIDANE
SARON DAWIT YIRGU
KIBUR YITAGES TEGEGNE
HIWOT TESFAW MEKONNEN
Section 07
ABRHAM MERESA SHUMEY
ALEM ANMAW YIHUNIE
Section 08
TSIGE MENKIR TESISA
YONATAN TAFESE LEMMA
HERAN GIRMA GEBREMARIAM
WINTANA SOLOMON BEYENE
SOSINA WEGAYEHU GETACHEW
Section 09
TOLEWAK GELETA IBSA
DANIEL TEMESGEN NAKACHEW
ESMAEL JEMAL BAHIRU
GADISE IBSA AMIN
EFRATA DEMEKE MESEGANAW
WOINSHET BIRHAN TEWABE
🎤🎤እንኳን ደስ አላችሁ የት/ ቤታችን ማህበረሰብ መምህራን፣ተማሪዎችና የተማሪ ወላጆች በሙሉ የ2018ዓ፣ም የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች የተሰጠውን ሀገር አቀፍ ፋተና እስካሁን በታየው መሰረት ወደ 40 የሚጠጉ ተማሪዎች ከ 300-461 ነጥብ ተማሪዎቻችን አስመዝግቧል በደጋሜ እንኳን ደስ አላችሁ 🙏🙏🙏
Repost from N/a
የ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት ከምሽት 1፡00 ጀመሮ ማየት ይቻላል።
የሀገረ አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት የሚታይባቸውን አድራሻዎች ይፋ አድርጓል።
አገልግሎቱ የ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች ዛሬ ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው ማየት እንደሚችሉም አሳውቋል።
ተፈታኝ ተማሪዎችም ውጤታቸውን የሚከተሉትን አማራጭ ማስፈንጠሪያዎችን (Link) በመጠቀም ማየት የሚችሉ መሆኑን አገልግሎቱ ገልጿል።
አያይዞም ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልግ https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸውን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ በማቅረብ ምላሹንም በተመሳሳይ ማስፈንጠሪያ በኩል መከታተል የሚችሉ መሆኑን ምአገልግሎቱ ያሳውቃል።
ውጤት የሚገለጽባቸው ማስፈንጠሪያዎች፡-
በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et
ቴሌግራም፡ https://result.eaes.et/telegram
አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ https://result.eaes.et/sms
🙏🙏🙏🙏 ሰላም መምህራን የስኬት ባንክ አካውንት ያላወጣችሁ ነገ እሮብ ድረስ ሪፖርት አድርጉ (ፎርም ከሞላችሁም ሪፖርት አድርጉ)
🙏 ሰላም ለመምህራን የነሀሴ ወር ደሞዝ በስኬት ባንክ ስለሚከፈል በአስቸኳይ በአካባቢያችሁ ወይም ከነገ ጀምሮ በት/ት ቤት መጥተው ስለሚከፋቱ
1. ሁለት ጉርድ ፎቶ
2• ለቡክ ማስከፈቻ መቶ ብር
3. ፋይዳ መታወቂያ በመያዝ ሐሙስና አርብ በማጠናቀቅ በቴሌግራም እንድትልኩ እናሳውቃለን።
🙏 ሁለት ፎቶ ያላችሁ ነገ ባንኮቹን ት/ት ቤት እንድንቀጥር 0911925464 ስንታየሁ text ላኩልኝ ፎቶ የሌላችሁ አርብ ስለሚናጠናቅቅ ነገ ፎቶ ተነስታችሁ አርብ ኑ።
ቀን 11/12/2018
ለት/ቤታችን መምህራን እና አስተዳደር ሰራተኞች በሙሉ መ/ርት ሮዛ አስፋዉ አባቷን ቀብራ ስለመጣች ለማፅናናት ነገ (12/12/2018) 9:00 ላይ ት/ቤት ግቢ ተገናኝተን እንድንሄድ ስንል ለማሣሠብ እንወዳለን::
ከሶሻል ኮሚቴ።
ቀን 08/12/2018
ለት/ቤታችን መምህራን እና አስተዳደር ሰራተኞች በሙሉ የመምህር ኡስማን ባለቤት በሰላም ስለወለደች እንኳን ደሥ አለህ ለማለት ነገ (09/12/2018) ጠዋት 4:00 ላይ ት/ቤት ግቢ ተገናኝተን እንድንሄድ ስንል ለማሣሠብ እንወዳለን::
ከሶሻል ኮሚቴ።
ቀን 30/11/18
ከዚህ በታች ስማችሁ የተዘረዘረው የ11 10 መምህራን ተማሪ ሀና ምህረቴ ሲስተም ላይ ስሟ ያልነበረ ሲሆን አሁን ስሟ ስለገባ ውጤት እንድታስገቡላት እናሳስባለን፡፡
1.ብርሀኑ አዲስ
2.በዙ ተመስገን
3.ከበደ ሀይሉ
4.ዮዲት አሸናፊ
5.መሀመድ ጥንሹ
6.ሞገስ አጥናፉ
7.ቴድሮስ ናቃቸው
ቀን 29/11/2018
ለት/ቤታችን መምህራን እና አስተዳደር ሰራተኞች በሙሉ ወ/ሮ የኣብስራ መላኩ በሰላም ስለወለደች እንኳን ደሥ አለሽ ለማለት ነገ (30/11/2018) ጠዋት 4:00 ላይ ት/ቤት ግቢ ተገናኝተን እንድንሄድ ስንል ለማሣሠብ እንወዳለን::
ከሶሻል ኮሚቴ።
ሰላም እንደምን አረፈዳቹሁ
ከ2019 ዓ.ም ጀምሮ በሁለተኛ ዙር እንዲተገበሩ የተለዩ 11 የሥራና ተግባር ትምህርት የሙያ ዓይነቶችን እንደ ት/ቤታቹሁ ሁኔታ ካለቹሁ ፀጋ እና የተማሪዎችን ፊላጎት ማዕከል በማድረግበ2019 በጀት ዓመት የ11ኛ ክፍል ተማሪዎች ላይ ተግባራዊ እንዲታደርጉ እናሳስባለን
ቀን 26/11/18
ማስታወቂያ
የፒጅዲቲ ለሌላችሁ መምህራን በሙሉ
የፒጅዲቲ ስልጠና ያልወሰዳችሁ እና አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ክረምቱን ለመማር ያልተመዘገባችሁ መምህራን በአስቸኳይ ሰኞ 2ሰኣት ላይ ከትምህርት ቤታችን ደብዳቤ በመያዝ 6ኪሎ ካምፓስ እንድትመዘገቡ እናሳውቃለን፡፡
