BOLE BULBULA GENERAL SECONDARY SCHOOL FOR All STAFF MEMBERS
Open in Telegram
Show more
436
Subscribers
-124 hours
+37 days
+2230 days
Posts Archive
ቀን22/12/18
በዛሬው ዕለት በቡልቡላ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የ11ኛ አና 12ኛ ክፍል የክረምት ት/ርት ማላቅያ ክላስተር
1.ተማሪዎች የማጠቃለያ ፈተና ወስደው ውጤታቸው ተመዝግቦ ወረቀት ተሰጥቶአቸዋል
2.ጎን ለጎን ሲካሄድ የነበረው የእግር ኳስ ውድድር በደመቀ ሁኔታ መቋጫ አግኝቷል
3.በፕሮግራሙ ሲሳተፉ ለነበሩት መምህራን እንዲሁም የአስተዳደር አካላት የምስጋና የምሳ ፕሮግራም እንዲሁም የዳቦ ቆረሳ በማድረግ የሰርተፊኬት እውቅና ተሰጥቶ ፕሮግራሙ በደመቀ ሁኒታ ተዘግቷል::
+251 91 931 5010 በዚህ ስልክ ለፋይናስ ነፃነት ብላችሁ የስኬት አካውንት ላኩ
በቦሌ ቡልቡላ ክላስተር ለ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ለ2 ወር ሲሰጥ የነበረው የማጠናከርያ ትምህርት በዛሬው እለት የማጠቃለያ ፈተና የተሰጠ ሲሆን በት/ቤቶች መካከል የስፖርት ውድድርም ተከናውኗል
ቀን 20/12/18
ከዚህ በታች ስማችሁ የተዘረዘረው መምህራን ተማሪ እየሩሳሌም በቀለ 11 10 ያለች ተማሪሲስተም ላይ ስላልነበረች ውጤት ስላልተሞላላት ባላችሁበት እንድትሞሉላት እንጠይቃለን
1.ሞገስ አጥናፉ
2.በዙ ተመስገን
3.ብርሀኑ አዲስ
4.መሀመድ ጥንሼ
5.ከበደ ሀይሉ
6.ቴድሮስ ናቃቸው
7.ዮዲት አሸናፊ
