en
Feedback
የኮተቤ ትምህርት ዩኒቨርስቲ ግቢ ጉባኤ

የኮተቤ ትምህርት ዩኒቨርስቲ ግቢ ጉባኤ

Open in Telegram

የኮተቤ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ ግቢ ጉባኤ መደበኛ ቻናል ነው፡፡ በዚህ ቻናል 👉 ትምህርታዊ ጽሑፎች ፤የግቢ ጉባኤው መልዕክት ፤የክፍላት ማስታወቂያዎች ይተላለፉበታል፡፡ ሀሳብ አስተያየት ጥያቄ ካለ @ethiopia_1616 ላይ ይፃፉልን፡፡ contact 0923584792 /0928381616

Show more
The country is not specifiedThe category is not specified
430
Subscribers
No data24 hours
+17 days
-330 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+1
in 0 channels
August '26
+5
in 0 channels
Get PRO
July '26
+6
in 0 channels
Get PRO
June '26
+12
in 0 channels
Get PRO
May '26
+434
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
10 September0
09 September0
08 September0
07 September0
06 September+1
05 September0
04 September0
03 September0
02 September0
01 September0
Channel Posts
ደብረ ታቦር የደብረ ታቦር በዓል በሕይወታችንና በቤተክርስቲያናችን ውስጥ ትልቅ ቦታና ምስጢር ያለው ታላቅ በዓል ነው። በወቅቱ የተከናወነውን ታሪክና ምስጢሩን በጥቂቱ ዘረዘር አድርገን ስንመለከተው የሚከተሉትን ዋና ዋና ነጥቦች እናገኛለን፡
፩. በደብረ ታቦር ተራራ ላይ የተከናወነው ታሪክ
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከደቀ መዛሙርቱ መካከል ሦስቱን (ጴጥሮስን፣ ያዕቆብንና ዮሐንስን) ይዞ ወደ ደብረ ታቦር ተራራ ወጣ። እዚያም በጸሎት ላይ እያለ፦
መልኩ ተለወጠ፡
ፊቱ እንደ ፀሐይ አበራ፤ ልብሱም እንደ ብርሃን ነጭ ሆነ።
የቀደሙት ነቢያት ተገለጡ፡
ብሉይ ኪዳንን የሚወክሉ ሁለቱ ታላላቅ ነቢያት ሙሴ (ከሙታን) እና ኤልያስ (ከሕያዋን) መጥተው ስለ መስቀሉና ስለ ሞቱ ከጌታ ጋር ይነጋገሩ ነበር።
የአብ ድምፅ ተሰማ፡
ብሩህ ደመና ጋረዳቸው፤ ከደመናውም «በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው፤ እርሱን ስሙት» የሚል የአብ ድምፅ ተሰማ።
፪. የበዓሉ ዋና ዋና ምስጢር
ሀ. የጌታ መለኮታዊ ክብርና አምላክነት መገለጥ ጌታችን በትህትና የሰው ሥጋ ለብሶ ይመላለስ ስለነበር፣ ደቀ መዛሙርቱ ተራ ሰው ብቻ እንዳይመስላቸውና በመስቀል ላይ በሚሰቀልበት ጊዜ ተስፋ እንዳይቆርጡ፤ መለኮታዊ ክብሩንና አምላክነቱን በከፊል ገልጾላቸዋል። ለ . የእውነተኛ ማንነቱ ምስክርነት (የነቢያትና የአብ ምስክርነት)
የሙሴና የኤልያስ መገኘት
ጌታችን የሕያዋንም የሙታንም አምላክ መሆኑን ለማሳየት (ሙሴ በሞት ከተለዩት፣ ኤልያስ ደግሞ በሕይወት ካሉት)። እንዲሁም አንዳንዶች "ኤልያስ ነው ወይም ሙሴ ነው" ይሉ ስለነበር እርሱ የነቢያት ጌታ መሆኑን ለማስመስከር ነው።
የአብ ምስክርነት
አብ በደመና ሆኖ "የምወደው ልጄ ይህ ነው" ማለቱ የክርስቶስን የባሕርይ አምላክነት አረጋግጧል። ሐ. የትንሣኤና የሰው ልጅ የወደፊት ክብር ማሳያ የጌታ የፊቱ ማብራትና የልብሱ መንጣት፣ በትንሣኤ ቀን ጻድቃን የሚያገኙትንና የሚጎናጸፉትን የከበረ ብርሃናዊ አካል (የመንግሥተ ሰማያት ክብር) የሚያሳይ ምሳሌ ነው። እንኳን አደረሰን ፤ አደረሳችሁ!!!

2
ቅዱስ ገብርኤል ሊቀ መላእክት ከሰባቱ ሊቃነ መላእክት በነገደ መላእክት ላይ ከቅዱስ ሚካኤል ቀጥሎ ሁለተኛ ሆኖ የተሾመ አንዱ ቅዱስ ገብርኤል ነው። ዲያብሎስ በመላእክት መካከል ሽብር በፈጠረ ጊዜ ❝ንቁም በበ ህላዌነ እስክ ንረክቦ ለእግዚእነ — የፈጠረንን እስክናገኝ ድረስ በያለንበት እንጽና❞ ብሎ ዓለመ መላእክትን ስላረጋጋ መልአከ ሰላም - የሰላም መልአክ ይባላል። ሊቀ መላእክትነቱን ኤጲፋንዮስ አክሲማሮስ በሚል ድርስቱ «አርባብ» ለሚባሉ መላእክት አለቃቸው ሲያደርገው፤ ነቢዩ ሄኖክ ደግሞ:- ❝በሠራዊት ሁሉ ላይ የተሾመ ቅዱስ ገብርኤል ነው❞ ሲል ይገልጠዋል - (ሄኖ I፥፲፬)። ሹመቱም በየትኞቹ እንደ ሆነ ሲገልጥ:- ❝ከቅዱሳን መላእክት አንዱ ገብርኤል በእባቦች ላይ በገነትና በኪሩቤልም ላይ የተሾመ ነው❞ ይላል (ሄኖ ፮÷፯)። ቅዱስ ገብርኤል በእባቦች ላይ መሾሙ ከዘንዶ ጀምሮ ልዩ ልዩ የእባብ ዓይነት ሁሉ ስውን እየነደፈ ገድሎ እንዳይጨርስ በእግዚአብሔር ቸርነት ከሰው እስከ እንስሳት ለመጠበቅ ነው:: ዳግመኛም አጋንንት በክፉ መርዛቸው ውኃውን እንዳይመርዙት ጠባቂ መልአክ ሁኖ በውኃዎችም ላይ የተሾመ ነው:: «በገነት ላይ የተሾመ» የሚለውን የትርጓሜ መምህራን በገነት ባሉ ዕፀዋት ላይ የተሾመ ማለት ነው ብለው ተርጉመዋል:: «በኪሩቤል ላይ» የሚለውን ቅዱስ ሚካኤል በሱራፌል ላይ እንደ ተሾመ ቅዱስ ገብርኤልም በኪሩቤል ላይ ተሹሟል ብለው ተርጉመዋል፡፡ አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ በግዕዝ መዝገበ ቃላቸው ❝አርባብ የኪሩቤል ስም ጌቶች፥ አለቆች ማለት ነው❞ ብለዋል። ሰሎሞንም በመኃልይ መጽሐፉ ❝ወንበር ዲበ ሳሬል ወዲበ አርባዕቱ አርባብ - በሱራፌል ላይ፥ በኪሩቤልም ላይ ተቀመጥ❞ — (መኃ ፪÷፲፯) ያለውን የትርጓሜ ሊቃውንት ሱራፌልን፣ ኪሩቤልን ይዘህ ተራዳኝ አለ:: ሳሬል ያለው ሱራፌልን ሲሆን፤ አርባብ ያለው ደግሞ ኪሩቤልን ነው፤ ሱራፌል ነገደ ሚካኤል ሲሆኑ ኪሩቤል ነገደ ገብርኤል ናቸው ብለው ተርጕመዋል፡፡ እግዚአብሔርን ፀንሳ እንደምትወልድ ለድንግል ስለ አበሠራት ገብርኤል ማለት ❝አምላክ ወሰብእ - ሰው የሆነ አምላክ የእግዚአብሔር ልጅ❞ ማለት ነው፡፡ ❝ወገጹ ለራብዓይ ከመ ወልደ እግዚአብሔር ይመስል - አራተኛውም የእግዚአብሔር ልጅን ይመስላል❞ እንዳለ (ትን. ዳን ፫፥፳፭)። ናቡከደነፆር አራተኛው የእግዚአብሔር ልጅ ይመስላል ያለውን ቅዱስ ያሬድ ደግሞ:- ❝ገብርኤል ብሂል ወልደ እግዚአብሔር ወዲበ ርእሱኒ አክሊል ጽሑፍ በትእምርተ መስቀል — ገብርኤል ማለት የእግዚአብሔር ልጅ ማለት ነው፤ በራሱም ላይ የመስቀል ምልክት ያለበት አክሊል አለ❞ ብሎ ገልጾታል - (ድጓ ዘሚካኤል) የመልክአ ገብርኤል ደራሲም በሰላም ለዝክረ ስምከ ላይ «ገብርኤል» ስለሚለው ስም ሲገልጽ:- ❝ሰላም ለዝክረ ስምከ፥ ዘኢይተረጐም ምሥጢር ባሕቱ ይመስል ብሂለ እግዚእ ወገብር — ገብርኤል ሆይ፦ ተመራምሮ ለማይደረስበት ለስም አጠራርህ ሰላም እላለሁ፤ ነገር ግን አምላክ ሰው ሆነ ሰው አምላክ ሆነ ማለት ይመስላል❞ ብሏል። ባሕረ ጥበባት ቅዱስ ያሬድም በድጓው፦ ❝ገብርኤል ብሂል ብእሲ ወአምላክ እምኀበ እግዚአብሔር ዘተፈነወ ላእክ ሥጋዌ ቃል ለድንግል ይስብክ — ገብርኤል ማለት ሰው የሆነ አምላክ፥ የቃል ሰው መሆንን ለድንግል ምሥራችን ይነግራት ዘንድ ከእግዚአብሔር ዘንድ የተላከ አገልጋይ ❞ ማለት ነው ብሏል (ድጓ ገጽ ፻፸) ዙፋኑን ከሚሸከሙ ኪሩቤል ጋር እንደ አንዱ ሆኖ እንደሚቆጠር ም ❝ገብርኤል ሆይ የአንበሳ የገጸ ላሕምና የንስር ሥነ ገጽ ካላቸው ኪሩቤል ጋር የእግዚአብሔርን ዙፋን ተሸክመህ በከበረ ሰው አምሳል ሕዝቅኤል ያየህ ከኪሩቤል አንዱ አንተ ነህ❞ ብሏል፡፡ ነገር ግን እዚህ ጋ ማስተዋል ያለብን "ገብርኤል ኪሩብ ጸዋሬ ዐቢይ መንበር" ማለት እንደ ቅኔ ምሳሌያዊ ምስጋና እንጂ ቀጥታ ገብርኤል ኪሩብ ሁኖ ዙፋኑን ይሸከማል ማለትም አይደለም፡፡ ሕዝቅኤልም ያየው የበፍታ ልብስ በለበሰና የሰንፔር መታጠቂያ በታጠቀ ሰው አምሳል ሁኖ በኢየሩሳሌም ከተማ ስለሚሠራው ኃጢአት በሚያለቅሱ ሰዎች ላይ ኃጢአተኞች ከእግዚአብሔር በታዘዙ መላእክት ሲጠፉ አብረው እንዳይጠፉ በግንባራቸው ላይ ምልክት የሚያደርግበት የቀለም ቀንድ ይዞ ነው እንጂ የጌታን ዙፋን ተሸክሞ አይደለም (ሕዝ፱÷፩-፱)። ዳግመኛም አንዱ ኪሩብ ከኪሩቤል መካከል ካለው እሳት ወስዶ በእጁ ሲሰጠው አይቷል (ሕዝ ፲÷፮) ሠለስቱ ደቂቅን ከሚነድ እሳት ያወጣቸው ይኸው መልአክ ቅዱስ ገብርኤል ነው:: ቅዱስ ገብርኤል ክርስቲያኖችን ለእግዚአብሔር በመገዛታቸው ምክንያት በአላውያን ገዢዎች ከሚደርስባቸው መከራም የሚታደጋቸው ታማኝ መልአክም ነው፡፡ ሐምሌ ፲፱ ቀንም ሕፃኑ ቅዱስ ቂርቆስና እናቱ ቅድስት ኢየሉጣ በሰማዕትነት መከራ የተቀበሉበት፤ ሊቀ መላእክት  ቅዱስ ገብርኤል ደግሞ ከእቶን እሳት ያዳናቸው ዕለት ነው። የ፫ ዓመት ሕፃን የእናቱ የእምነት ጉድለት በጸሎት አራቀላት። በእጁም ይዟት ወደ ሕይወት መራት። እ ናቱም ❝ልጄ ሆይ አንተ ከእንግዲህ አባቴ ነህ እኔም ልጅህ ነኝ፤ ያች የተወለድክባት ዕለት ቀኗ የተባረከችና የተቀደሰ ች ናት❞ አለችው። ከፍላቱ የተነሣ እንደነጎድጓድ የሚያስፈራ የነበረው እንደ ማለዳ ውርጭ ቀዘቀዘላቸው ከእግዚአብሔር የታዘዘ የታመነ የመላእክት አለቃ ቅዱስ ገብርኤል ከሰማይ ወርዶ የእሳቱን ኃይል አቀዝቅዞ ታልና። ❝በልደተ ሥጋ ታናሽ በመንፈስ ጐልማሳ፤ እንደ ዕጣን ንጹሕ እንደ ወይንም አስደሳች ለኾነ ለቂርቆስ ሰላ ም ታ ይገባል❞ — አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ =================================== ❝ሰላም ለቂርቆስ እንተ ኢፈርሆ ለነድ፥ ዘይደምፅ ከመ ነጎድጓድ፥ እንበይነ አድምዐ ሎቱ ኪዳነ ምሕረት እምወልድ፥ ኢይምጻእ ሞተ ላሕም ወላዕለ ሰብእ ብድብድ፥ ኀበ ተሐንፀ በስሙ ማኅፈድ።❞ =================================== የሊቀ መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ምልጃና ጸሎት፤ የህፃኑ ቅዱስ ቂርቆስና የእናቱ ቅድስት ኢየሉጣ በረከታቸውና ቃል ኪዳናቸው በእውነት ለዘለዓለሙ ይጠብቀን። እንኳን አደረሰን። ዲ/ን ኃይለራጉኤል                                          ኮ/ት/ዩ/ግ/ጉ
374
3
No text...
324
4
ቅዱስ ገብርኤል ሊቀ መላእክት ከሰባቱ ሊቃነ መላእክት በነገደ መላእክት ላይ ከቅዱስ ሚካኤል ቀጥሎ ሁለተኛ ሆኖ የተሾመ አንዱ ቅዱስ ገብርኤል ነው። ዲያብሎስ በመላእክት መካከል ሽብር በፈጠረ ጊዜ ❝ንቁም በበ ህላዌነ እስክ ንረክቦ ለእግዚእነ — የፈጠረንን እስክናገኝ ድረስ በያለንበት እንጽና❞ ብሎ ዓለመ መላእክትን ስላረጋጋ መልአከ ሰላም - የሰላም መልአክ ይባላል። ሊቀ መላእክትነቱን ኤጲፋንዮስ አክሲማሮስ በሚል ድርስቱ «አርባብ» ለሚባሉ መላእክት አለቃቸው ሲያደርገው፤ ነቢዩ ሄኖክ ደግሞ:- ❝በሠራዊት ሁሉ ላይ የተሾመ ቅዱስ ገብርኤል ነው❞ ሲል ይገልጠዋል - (ሄኖ I፥፲፬)። ሹመቱም በየትኞቹ እንደ ሆነ ሲገልጥ:- ❝ከቅዱሳን መላእክት አንዱ ገብርኤል በእባቦች ላይ በገነትና በኪሩቤልም ላይ የተሾመ ነው❞ ይላል (ሄኖ ፮÷፯)። ቅዱስ ገብርኤል በእባቦች ላይ መሾሙ ከዘንዶ ጀምሮ ልዩ ልዩ የእባብ ዓይነት ሁሉ ስውን እየነደፈ ገድሎ እንዳይጨርስ በእግዚአብሔር ቸርነት ከሰው እስከ እንስሳት ለመጠበቅ ነው:: ዳግመኛም አጋንንት በክፉ መርዛቸው ውኃውን እንዳይመርዙት ጠባቂ መልአክ ሁኖ በውኃዎችም ላይ የተሾመ ነው:: «በገነት ላይ የተሾመ» የሚለውን የትርጓሜ መምህራን በገነት ባሉ ዕፀዋት ላይ የተሾመ ማለት ነው ብለው ተርጉመዋል:: «በኪሩቤል ላይ» የሚለውን ቅዱስ ሚካኤል በሱራፌል ላይ እንደ ተሾመ ቅዱስ ገብርኤልም በኪሩቤል ላይ ተሹሟል ብለው ተርጉመዋል፡፡ አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ በግዕዝ መዝገበ ቃላቸው ❝አርባብ የኪሩቤል ስም ጌቶች፥ አለቆች ማለት ነው❞ ብለዋል። ሰሎሞንም በመኃልይ መጽሐፉ ❝ወንበር ዲበ ሳሬል ወዲበ አርባዕቱ አርባብ - በሱራፌል ላይ፥ በኪሩቤልም ላይ ተቀመጥ❞ — (መኃ ፪÷፲፯) ያለውን የትርጓሜ ሊቃውንት ሱራፌልን፣ ኪሩቤልን ይዘህ ተራዳኝ አለ:: ሳሬል ያለው ሱራፌልን ሲሆን፤ አርባብ ያለው ደግሞ ኪሩቤልን ነው፤ ሱራፌል ነገደ ሚካኤል ሲሆኑ ኪሩቤል ነገደ ገብርኤል ናቸው ብለው ተርጕመዋል፡፡ እግዚአብሔርን ፀንሳ እንደምትወልድ ለድንግል ስለ አበሠራት ገብርኤል ማለት ❝አምላክ ወሰብእ - ሰው የሆነ አምላክ የእግዚአብሔር ልጅ❞ ማለት ነው፡፡ ❝ወገጹ ለራብዓይ ከመ ወልደ እግዚአብሔር ይመስል - አራተኛውም የእግዚአብሔር ልጅን ይመስላል❞ እንዳለ (ትን. ዳን ፫፥፳፭)። ናቡከደነፆር አራተኛው የእግዚአብሔር ልጅ ይመስላል ያለውን ቅዱስ ያሬድ ደግሞ:- ❝ገብርኤል ብሂል ወልደ እግዚአብሔር ወዲበ ርእሱኒ አክሊል ጽሑፍ በትእምርተ መስቀል — ገብርኤል ማለት የእግዚአብሔር ልጅ ማለት ነው፤ በራሱም ላይ የመስቀል ምልክት ያለበት አክሊል አለ❞ ብሎ ገልጾታል - (ድጓ ዘሚካኤል) የመልክአ ገብርኤል ደራሲም በሰላም ለዝክረ ስምከ ላይ «ገብርኤል» ስለሚለው ስም ሲገልጽ:- ❝ሰላም ለዝክረ ስምከ፥ ዘኢይተረጐም ምሥጢር ባሕቱ ይመስል ብሂለ እግዚእ ወገብር — ገብርኤል ሆይ፦ ተመራምሮ ለማይደረስበት ለስም አጠራርህ ሰላም እላለሁ፤ ነገር ግን አምላክ ሰው ሆነ ሰው አምላክ ሆነ ማለት ይመስላል❞ ብሏል። ባሕረ ጥበባት ቅዱስ ያሬድም በድጓው፦ ❝ገብርኤል ብሂል ብእሲ ወአምላክ እምኀበ እግዚአብሔር ዘተፈነወ ላእክ ሥጋዌ ቃል ለድንግል ይስብክ — ገብርኤል ማለት ሰው የሆነ አምላክ፥ የቃል ሰው መሆንን ለድንግል ምሥራችን ይነግራት ዘንድ ከእግዚአብሔር ዘንድ የተላከ አገልጋይ ❞ ማለት ነው ብሏል (ድጓ ገጽ ፻፸) ዙፋኑን ከሚሸከሙ ኪሩቤል ጋር እንደ አንዱ ሆኖ እንደሚቆጠር ም ❝ገብርኤል ሆይ የአንበሳ የገጸ ላሕምና የንስር ሥነ ገጽ ካላቸው ኪሩቤል ጋር የእግዚአብሔርን ዙፋን ተሸክመህ በከበረ ሰው አምሳል ሕዝቅኤል ያየህ ከኪሩቤል አንዱ አንተ ነህ❞ ብሏል፡፡ ነገር ግን እዚህ ጋ ማስተዋል ያለብን "ገብርኤል ኪሩብ ጸዋሬ ዐቢይ መንበር" ማለት እንደ ቅኔ ምሳሌያዊ ምስጋና እንጂ ቀጥታ ገብርኤል ኪሩብ ሁኖ ዙፋኑን ይሸከማል ማለትም አይደለም፡፡ ሕዝቅኤልም ያየው የበፍታ ልብስ በለበሰና የሰንፔር መታጠቂያ በታጠቀ ሰው አምሳል ሁኖ በኢየሩሳሌም ከተማ ስለሚሠራው ኃጢአት በሚያለቅሱ ሰዎች ላይ ኃጢአተኞች ከእግዚአብሔር በታዘዙ መላእክት ሲጠፉ አብረው እንዳይጠፉ በግንባራቸው ላይ ምልክት የሚያደርግበት የቀለም ቀንድ ይዞ ነው እንጂ የጌታን ዙፋን ተሸክሞ አይደለም (ሕዝ፱÷፩-፱)። ዳግመኛም አንዱ ኪሩብ ከኪሩቤል መካከል ካለው እሳት ወስዶ በእጁ ሲሰጠው አይቷል (ሕዝ ፲÷፮) ሠለስቱ ደቂቅን ከሚነድ እሳት ያወጣቸው ይኸው መልአክ ቅዱስ ገብርኤል ነው:: ቅዱስ ገብርኤል ክርስቲያኖችን ለእግዚአብሔር በመገዛታቸው ምክንያት በአላውያን ገዢዎች ከሚደርስባቸው መከራም የሚታደጋቸው ታማኝ መልአክም ነው፡፡ ሐምሌ ፲፱ ቀንም ሕፃኑ ቅዱስ ቂርቆስና እናቱ ቅድስት ኢየሉጣ በሰማዕትነት መከራ የተቀበሉበት፤ ሊቀ መላእክት  ቅዱስ ገብርኤል ደግሞ ከእቶን እሳት ያዳናቸው ዕለት ነው። የ፫ ዓመት ሕፃን የእናቱ የእምነት ጉድለት በጸሎት አራቀላት። በእጁም ይዟት ወደ ሕይወት መራት። እ ናቱም ❝ልጄ ሆይ አንተ ከእንግዲህ አባቴ ነህ እኔም ልጅህ ነኝ፤ ያች የተወለድክባት ዕለት ቀኗ የተባረከችና የተቀደሰ ች ናት❞ አለችው። ከፍላቱ የተነሣ እንደነጎድጓድ የሚያስፈራ የነበረው እንደ ማለዳ ውርጭ ቀዘቀዘላቸው ከእግዚአብሔር የታዘዘ የታመነ የመላእክት አለቃ ቅዱስ ገብርኤል ከሰማይ ወርዶ የእሳቱን ኃይል አቀዝቅዞ ታልና። ❝በልደተ ሥጋ ታናሽ በመንፈስ ጐልማሳ፤ እንደ ዕጣን ንጹሕ እንደ ወይንም አስደሳች ለኾነ ለቂርቆስ ሰላም ታ ይገባል❞ — አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ =================================== ❝ሰላም ለቂርቆስ እንተ ኢፈርሆ ለነድ፥ ዘይደምፅ ከመ ነጎድጓድ፥ እንበይነ አድምዐ ሎቱ ኪዳነ ምሕረት እምወልድ፥ ኢይምጻእ ሞተ ላሕም ወላዕለ ሰብእ ብድብድ፥ ኀበ ተሐንፀ በስሙ ማኅፈድ።❞ =================================== የሊቀ መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ምልጃና ጸሎት፤ የህፃኑ ቅዱስ ቂርቆስና የእናቱ ቅድስት ኢየሉጣ በረከታቸውና ቃል ኪዳናቸው በእውነት ለዘለዓለሙ ይጠብቀን። እንኳን አደረሰን። ዲ/ን ኃይለራጉኤል                                          ኮ/ት/ዩ/ግ/ጉ
10
5
No text...
4
6
No text...
490
7
No text...
1
8
No text...
523
9
እንዴት ናችሁ? በዚህ መርሐግብር ላይ ለመገኘት የተመዘገባችሁ የATTP ተማሪዎች ዛሬ በተባለው ሰዓት እና ቦታ እንድትገኙ።
467
10
No text...
610
11
https://forms.gle/m5tGswyUq7ujYPHP6
https://forms.gle/m5tGswyUq7ujYPHP6
554
12
https://forms.gle/m5tGswyUq7ujYPHP6
423
13
No text...
430
14
አስቸኳይ የሥራ ማስታወቂያ በዚህ ሊንክ ይመዝገቡ https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSdYKXqiNG3InPuETFnUexGOJMyHf4sEaqbP7h-7zXcsc4uv8w/vie+5
አስቸኳይ የሥራ ማስታወቂያ በዚህ ሊንክ ይመዝገቡ https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSdYKXqiNG3InPuETFnUexGOJMyHf4sEaqbP7h-7zXcsc4uv8w/viewform?usp=publish-editor
356
15
No text...
271
16
No text...
398
17
የዚህ እድል ተካፋይ የሆናችሁ የኮተቤ ግቢ ጉባኤ ወንድሞች በቅድሚያ እንኳን ለዚህ አበቃችሁ እያልን፤በተሰጣችሁ ክህነት እናት ቤተ ክርስቲያናችሁን በቅንነትና በታዛዥነት እንድታገለግሉና የተሰጣችሁን መክሊት እንድታተርፉበት እንድሁም አደራችሁን እንድትወጡ ስትል አስተምራ ለዚህ ያበቃቻችሁ እናት ግቢ ጉባኤያችሁ መልእክቷን ታስተላልፋለች።
390
18
በማኅበረ ቅዱሳን የአዲስ አበባ ማእከል 29 ለሚሆኑ የግቢ ጉባኤ ተማሪዎች የዲቁና ማዕረግ ማሰጠቱን ገለጸ ሰኔ ፬/፳፻፲፰ ዓ.ም በማኅበረ ቅዱሳን የአዲስ አበባ ማእከል ግቢ ጉባኤያት አገልግሎት ዋና+1
በማኅበረ ቅዱሳን የአዲስ አበባ ማእከል 29 ለሚሆኑ የግቢ ጉባኤ ተማሪዎች የዲቁና ማዕረግ ማሰጠቱን ገለጸ ሰኔ ፬/፳፻፲፰ ዓ.ም በማኅበረ ቅዱሳን የአዲስ አበባ ማእከል ግቢ ጉባኤያት አገልግሎት ዋና ክፍል የአብነት ትምህርት ሲያስተምራቸው የነበሩ ከ10 ግቢ ጉባኤያት ለተውጣጡ ተማሪዎች ኅዳር 3/2018 ዓ.ም የካናዳ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ከብፁዕ አቡነ መቃርዮስ ዲቁና መቀበላቸውን የአዲስ አበባ ማእከል ግቢ ጉባኤያት አገልግሎት ዋና ክፍል የትምህርት፣ አብነትና አቅም ማጎልበቻ ክፍል ኃላፊ ወ/ሪት አበባ አማረ ገልጸዋል። ተማሪዎቹ ከዘመናዊ ትምህርት ጎን ለጎን የአብነት ትምህርትን ሲማሩ የቆዩ ሲሆን በክህነት አገልግሎት እንዲሳተፉ ለማድረግ እና ዘመኑን የዋጁ ካህናትን ለማፍራት ተማሪዎችን የዲቁና ማዕረገ ክህነት እንዲቀበሉ አድርጓል፡፡ በዕለቱም ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ ዲያቆና የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ሥርዓት ጠብቀው፣ ቤተ ክርስቲያን ያለባትን ችግር በመረዳትና ማኅበሩ ያመቻቸላችሁን እድል ልታመሰግኑ ይገባል በማለት የተናገሩ ሲሆን ለወደፊት ቤተ ክርስቲያንን በቅንነት ማገልገል አለባችሁ በማለት የአደራ ቃላቸውን ሰጥተዋል። የግቢ ጉባኤ ተማሪዎች የአብነት ት/ት እንዲማሩ እና ክህነት እንዲቀበሉ መደረጉ ከከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚማሩ ተማሪዎች ቤተ ክርስቲያንን እና ሀገራቸውን በአርአያነት በማገልገል ክርስቲያናዊ የዜግነት ግዴታቸውን እንዲወጡ ያስችላል ተብሏል፡፡ መረጃው የማኅበረ ቅዱሳን አዲስ አበባ ማእከል ሚዲያ ነው።
344
19
No text...
454
20
No text...
36