en
Feedback
ASTU Network ®️

ASTU Network ®️

Open in Telegram

🛜 ASTU Network ®️ ➲ Join us || @ASTU_Network || || @ASTU_Network_Group || 📚 Library: @ASTU_Network_Library 👁‍🗨 We are here to keep you updated! ➲ Admin 📩 👤 @NS_Nazu Ⓝ Ŋazarene Ŝon [🥷] |➲| @ASTU_Network

Show more
4 769
Subscribers
+724 hours
+1307 days
+25330 days
Posts Archive
#ጥቆማ የኢትዮጵያ ኒውክሊየር ኃይል ኮሚሽን የነጻ ትምህርት ዕድል ጥሪ አቅርቧል። የኢትዮጵያ ኒውክሊየር ኃይል ኮሚሽን ጠንካራ ሀገራዊ የኒውክሊየር መሰረተ ልማት ለመገንባት የሚያስችሉ ከፍተኛ ባለሙያ
+1
#ጥቆማ የኢትዮጵያ ኒውክሊየር ኃይል ኮሚሽን የነጻ ትምህርት ዕድል ጥሪ አቅርቧል። የኢትዮጵያ ኒውክሊየር ኃይል ኮሚሽን ጠንካራ ሀገራዊ የኒውክሊየር መሰረተ ልማት ለመገንባት የሚያስችሉ ከፍተኛ ባለሙያዎችን ለማፍራት ለኢትዮጵያውያን ተማሪዎችና ሰልጣኞች በሩሲያ የነጻ ትምህርት ዕድል ማመቻቸቱን አስታውቋል። ኮሚሽኑ ለ2026/27 የትምህርት ዘመን በሩሲያ በሚገኙ ስመጥር የሳይንስና የምህንድስና ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ መማር የሚፈልጉ ብቁ አመልካቾች እንዲመዘገቡ ጥሪ አቅርቧል። የሚሰጡ የትምህርት ዘርፎች በኒውክሊየር ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ላይ ያተኮሩ ሲሆን እነዚህን ዘርፎችንም ያካትታል ፡- - Nuclear Power Engineering and Heat Physics (BSc & MSc) - Nuclear Physics and Technology (BSc) - Nuclear Power Plants Design, Operation and Engineering (BSc) - Heat Power Engineering (BSc) - Management in Technological Systems (MA) የመወዳደሪያ መስፈርቶች ? • ለመጀመሪያ ዲግሪ (BSc) ዕድሜያቸው ከ20 ዓመት ያልበለጠ እና የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ አማካኝ ውጤታቸው 500 እና ከዚያ በላይ የሆነ። • ለሁለተኛ ዲግሪ (MSc/MA) ዕድሜያቸው ከ30 ዓመት ያልበለጠ እና በሳይንስና ምህንድስና ዘርፍ በከፍተኛ ውጤት የተመረቁ። ሴት አመልካቾች ለዘርፉ እንዲበረታቱ ኮሚሽኑ ጥሪ አቅርቧል። መስፈርቱን ምታሟሉ አመልካቾች ከዛሬ ጀምሮ ባሉት 5 የሥራ ቀናት ውስጥ የትምህርት ማስረጃዎቻችሁን እና ደጋፊ ሰነዶቻችሁን በPDF በማዘጋጀት በኮሚሽኑ የኢሜል አድራሻ enecinfo@enec.gov.et መላክ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል። ግንቦት 20 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia

When you finally reach home and find them watching TV 📺😁 You guys still watch TV? 😅
When you finally reach home and find them watching TV 📺😁 You guys still watch TV? 😅

ለክቡራን የባንካችን ደንበኞች፡ ********** የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አገልግሎቱን ቀላል፣ ምቹ እና በማንኛውም ሰዓት ተደራሽ ለማድረግ ዲጂታል የአገልግሎት አማራጮችን በየጊዜው ለደንበኞቹ እንደሚያ
ለክቡራን የባንካችን ደንበኞች፡ ********** የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አገልግሎቱን ቀላል፣ ምቹ እና በማንኛውም ሰዓት ተደራሽ ለማድረግ ዲጂታል የአገልግሎት አማራጮችን በየጊዜው ለደንበኞቹ እንደሚያቀርብ ይታወቃል። ከባንኩ ዲጂታል የአገልግሎት አማራጮች መካከል ደግሞ ደንበኞች ሂሳባቸውን በቀላሉ በማንኛውም ሰዓት እና ቦታ በስልካቸው እንዲያንቀሳቅሱ ያስቻለው የሞባይል ባንኪንግ አገልግሎት ዋነኛው ነው። ባንካችን የደንበኞችን የአገልግሎት እርካታ ወደላቀ ደረጃ ለማሸጋገር በየጊዜው አገልግሎቱን የሚያዘምን ሲሆን፣ በአሁኑ ጊዜም በርካታ አዳዲስ የአገልግሎት አማራጮችን በማካተት እና ለአጠቃቀም ምቹ እና ቀላል በማድረግ የሞባይል ባንኪንግ አገልግሎት መተግበሪያውን በአማራጭነት አሻሽሎ አቅርቧል። በዚህ መሠረት የተሻሻለውን የሞባይል ባንኪንግ መተግበሪያ በርካታ ደንበኞች እየተጠቀሙበት ሲሆን፣ አዲስ በመሆኑ ምክንያት በተወሰኑ ደንበኞች ላይ የአገልግሎት መስተጓጎል እንዳጋጠመ ተረድተናል። ባንካችን ለተፈጠረው የአገልግሎት መስተጓጎል ይቅርታ እየጠየቀ፣ ችግሩን በአፋጣኝ ለመፍታት ርብርብ እየተደረገ መሆኑን እና ችግሩ እንደተፈታም ለደንበኞቻችን እንደምናሳውቅ ለመግለፅ እንወዳለን። ከተሻሻለው መተግበሪያ ጋር በተገናኘ ችግር ያጋጠማችሁ ደንበኞቻችን ከታች በተቀመጠው ማስፈንጠሪያ በመግባት፤ ወደ 951 ነፃ የደንበኞች የጥሪ ማዕከል በመደወል ወይም በባንካችን የማህበራዊ ትስስር ገጾች ላይ በመግባት ድጋፍ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡ https://chat.whatsapp.com/BFR1h7SrAti091qznFEP4u

#ጥቆማ የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ በስሩ በሚገኙ የኢንጂነሪንግ፣ የጤና እና የቢዝነስና ማኅበራዊ ጥናት ኮሌጆች በ2019 ዓ.ም በተለያዩ የመጀመሪያ ዲግሪ መርሐግብሮች ተማሪዎችን ተቀብሎ በመደበኛ
+1
#ጥቆማ   የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ በስሩ በሚገኙ የኢንጂነሪንግ፣ የጤና እና የቢዝነስና ማኅበራዊ ጥናት ኮሌጆች በ2019 ዓ.ም በተለያዩ የመጀመሪያ ዲግሪ መርሐግብሮች ተማሪዎችን ተቀብሎ በመደበኛ ፕሮግራም ለማስተማር ይፈልጋል።   የምዝገባ መስፈርቶች ➫ ከ2014 ዓ.ም ጀምሮ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና የወሰዱ ➫ በትምህርት ሚኒስቴር የተቀመጠውን የመግቢያ ነጥብ የሚያሟሉ ➫ ሙሉ ጤነኛና ለጤና ምርመራ ፈቃደኛ የሆኑ ➫ ወታደራዊ ስልጠና ለመውሰድ ፈቃደኛ የሆኑ ➫ የመከላከያ ምልመላ መስፈርቶችን የሚያሟሉ   በሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች 1ኛ ዓመት ወይም ከዚያ በላይ የምትማሩ ተማሪዎች በዝውውር 2ኛ ዓመት መቀጠል ትችላላችሁ ተብሏል፡፡   የትምህርት መስኮች ➫ የኢንጂነሪንግ ኮሌጅ ፕሮግራሞች (Bachelor of Technology) ➫ የቢዝነስና ማኅበራዊ ጥናት ኮሌጅ ፕሮግራሞች (BA) ➫ የጤና ሳይንስ ኮሌጅ ፕሮግራሞች (BSc)   የምዝገባ ጊዜ የሚያበቃው 👇 ሰኔ 05/2018 ዓ.ም   የመመዝገቢያ አማራጮች ➫ በአካል በተቋሙ የምዝገባ ማዕከላት ➫ በኦንላይን ለመመዝገብ 👇 https://www.etdu.edu.et/admission/register   ለምዝገባ የሚያስፈልጉ ሰነዶች ➫ የ8ኛ ክፍል ሚኒስትሪ ውጤት ➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ➫ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ውጤት ➫ ኦርጂናል ሰነዶች ከሁለት ኮፒ ጋር ➫ ሁለት ጉርድ ፎቶግራፍ   ለበለጠ መረጃ 👇 ዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር፦ 0114308408   @tikvahuniverity

🌙 Eid Mubarak to the ASTU Family! ✨ As the beautiful days of Eid al-Adha begin, we extend our warmest wishes to all our Musl
🌙 Eid Mubarak to the ASTU Family! ✨ As the beautiful days of Eid al-Adha begin, we extend our warmest wishes to all our Muslim students, staff, and general members. May this blessed festival of sacrifice bring immense joy, peace, and prosperity to your lives. Let us embrace the spirit of unity, sharing, and compassion within our campus community and beyond. Wishing you and your loved ones a wonderful celebration filled with love, laughter, and delicious food! Happy Eid al-Adha! |➲| @ASTU_Network

Arsenal effect in Oda Nabe Hall 👀🤭 🔴⚪️😅 .
Arsenal effect in Oda Nabe Hall 👀🤭 🔴⚪️😅 .

ከሲኒየር ካፌ አጠገብ ያሉት ስቴሺኔሪዎች ጋር ይህን 10 ብር የጣለ ፣ ብሩ የቱጋር የተቀደደ ቦታ እንዳለው በመናገር መውሰድ ይችላል 😅 .
ከሲኒየር ካፌ አጠገብ ያሉት ስቴሺኔሪዎች ጋር ይህን 10 ብር የጣለ ፣ ብሩ የቱጋር የተቀደደ ቦታ እንዳለው በመናገር መውሰድ ይችላል 😅 .

አስቱ ሙስሊም ጀማዓ በደስታ እና በክብር በOBN TV ላይ በዒድ አል-አድሓ ረቡዕ የሚደረግ ልዩ ቃለ መጠይቅ ለመሳተፍ ተጋብዟል 🎉 በዚህ ፕሮግራም የዩኒቨርሲቲ ሕይወታችንን፣ የዒድ ትዝታዎቻችንን እ
+1
አስቱ ሙስሊም ጀማዓ በደስታ እና በክብር በOBN TV ላይ በዒድ አል-አድሓ ረቡዕ የሚደረግ ልዩ ቃለ መጠይቅ ለመሳተፍ ተጋብዟል 🎉 በዚህ ፕሮግራም የዩኒቨርሲቲ ሕይወታችንን፣ የዒድ ትዝታዎቻችንን እና የተማሪ ልምዶቻችንን እንካፈላለን ✨ በጣም በደስታ እንጠብቃለን፣ እና OBN TV ከአስቱ ሙስሊም ተማሪዎች ጋር ዒድን መካፈሉ ልዩ ክብር ነው 🤍 ተከታተሉን! 📺🌙

#ዜና ባለፈው ግንቦት 14 ፣ 2018 ዓ.ም በዩኒቨርስቲያችን ኦዳ ናቤ አዳራሽ የተደረገ ስብሰባ ነበር። ይህ ስብሰባ በዩኒቨርስቲው ተማሪዎች እና በዩኒቨርስቲው እንዲሁም በሀገሪቱ የመከላከያ ከፍተኛ አመራሮች መካከል የተደረገ ነበር። ከዩኒቨርስቲያችን ፕሬዚዳንት ለሚ ጉታ (ዶ/ር) የተገኙ ሲሆን ከመንግሥት ባለስልጣናት ደግሞ የመከላከያ ዩኒቨርስቲ አመራሮች እንዲሁም ከፍተኛ የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት የጦር ጄነራሎች ተገኝተዋል። የተደረገው ውይይት እጅግ ገንቢ የሚባል ሲሆን ፣ በዋናነት በቅርቡ በሀገር ደረጃ ስለተመሰረተው የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርስቲ መግለጽና ፣ ስለ ተቋሙ ህዝቡ በተለይም ተማሪዎች ያላቸውን ግንዛቤ ማሳደግ እና ማስፋት ላይ ያተኮረ ነበር። በውይይቱም ተማሪዎች ስለ ዩኒቨርስቲው በቂ ግንዛቤ እንዲኖራቸው የተደረገ ሲሆን ፣ የተለያዩ አካላት ፣ በተለይ በቀጣይ ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚቀላቀሉ ወጣቶችን ጨምሮ ሌሎችም ተቋሙን እንዲቀላቀሉ ግንዛቤው የተሰጣቸው ተማሪዎች ግንዛቤ እንዲሰጡ እና የተቋሙን ራዕይ እንዲደግፉ ሀገራዊ ጥሪ ቀርቧል። ከዚህ በፊትም የተከበሩ የኢፌዴሪ አየር ሀይል ጠቅላይ አዛዥ ሌተናል ጀነራል ይልማ መርዳሳ ተገኝተው ስለ ኢፌዴሪ አየር ሀይል ግንዛቤ ከሰጡ በኋላ ፣ ፍላጎቱ እና ተሰጥኦ ያላቸው የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ሀገራቸውን ለማገልገል ተቋሙን እንዲቀላቀሉ ጥሪ ማቅረባቸው ይታወሳል። 📰 ዘገባው የASTU Network ነው! |➲| @ASTU_Network

#ማስታወቂያ‼️ ለካፌ ተጠቃሚ ተማሪዎች በሙሉ! |➲| @ASTU_Network
#ማስታወቂያ‼️ ለካፌ ተጠቃሚ ተማሪዎች በሙሉ! |➲| @ASTU_Network

Lost Id Name: Biruk Yilfasew ID: UGR /39144/18 Amphi akebabi tyew new meselegn bcha kagegnachu dm pls 🙌 Y'all if you found my id dm pls i think i lost it around amphi @BirukSonOfYayo

#ጥቆማ #CyberTalentChallenge የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) 5ኛ ዙር የሳይበር ታለንት ቻሌንጅ ሰመር ካምፕ ምዝገባ እያካሄደ ይገኛል። ፕሮግራሙ ከአንደኛ ደረጃ ትም
#ጥቆማ #CyberTalentChallenge   የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) 5ኛ ዙር የሳይበር ታለንት ቻሌንጅ ሰመር ካምፕ ምዝገባ እያካሄደ ይገኛል።   ፕሮግራሙ ከአንደኛ ደረጃ ትምህርት እስከ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ድረስ ያሉ ልዩ ተሰጥኦና ፍላጎት ያላቸውን ታዳጊ ወጣቶች ያካትታል።   ምዝገባው ዛሬ ሰኞ ግንቦት 17/2018 ዓ.ም ያበቃል። ዘርፎቹ ፦ - ሳይበር ደህንነት - ዴቨሎፕመንት - ኢምቤድድ ሲስተም - ኤሮስፔስ - ኢመርጂንግ ቴክኖሎጂ ... ናቸው። የሰመር ካምፕ ፕሮግራሙ የሚካሔድባቸው ዩኒቨርሲቲዎች • አዲስ አበባ ሳይንሳና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ፣ • ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ፣ • ጅማ ዩኒቨርሲቲ፣ • ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ፣ • ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ እና ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ መሆናቸው ተገልጿል። ምዝገባው በኦንላይን በዚህ ሊንክ  👉 https://ctc.insa.gov.et/registration ነው የሚከናወነው። ለመመዝገብ ብሔራዊ መታወቂያ (National ID) ያስፈልጋል። የሚገኙ ዕድሎች፦ ° በINSA የሥራ ዕድል ° የፈጠራ ስራን እውን ለማድረግ የሚያስችል ድጋፍና ° ህልምን እውን ለማድረግ የሚያስችሉ መድረኮችና ግንኙነቶች ° በፈጠራ ስራ ዙሪያ የቴክኒክ ድጋፍና ስልጠናዎች   |➲| @ASTU_Network

Today, I received the same two messages from two of our members. It’s about the female dorm key. In fact, it can apply to all
+1
Today, I received the same two messages from two of our members. It’s about the female dorm key. In fact, it can apply to all. Read it to get the idea. Good night! |➲| @ASTU_Network

አይ ሀበሻ 🤦🏻‍♂ አሁን በዚህ ልክ መሄድን ምን አመጣው? 😁 አርሰናል አያበላህ አያጠጣህ 🤷‍♂️ (Not only Arsenal, all of them)... ቡካዮ ሳካ ወይም አርቴታ ከነመፈጠርህ አያቁህ 😅... They're living THE BEST of their lives, but you 🤡 take a look at your life 🫠, lmao 🤤 ህይወት ከብዶህ ውሎ ማደር እየከበደህ የወደፊት ተስፋ የሚባል ነገር ሳይኖርህ በስነስርዓት ምግብ እንኳን መብላት ሳትችል almost የሞተ ህይወት እየኖርክ... በአንድ ጭራሽ በማታውቀው ክለብ ምክንያት ትዛዛታለህ፣ አልፎም ወደ አካላዊ ጥቃትም ትሄዳለህ ... ኧረ ራሳቸውን የሚያጠፉ ፣ የሚደባደቡ እና even የሚገዳደሉም አሉ 🤢... ቱቱቱ 🤮 ክለቡን ችግር የለውም ደግፍ፣ ተዝናና፣ ፈታ በል... ግን በዚህ ልክ ማበድን ምን አመጣው? FOR NO REASON! 👥 Most Habeshans 🤝 Extremely low IQ on Earth 🧠🤓 Stupidity at its peak! 🤧 .

አይ ሀበሻ 🤦🏻‍♂ አሁን በዚህ ልክ መሄድን ምን አመጣው? 😁 አርሰናል አያበላህ አያጠጣህ 🤷‍♂️ (Not only Arsenal, all of them)... ቡካዮ ሳካ ወይም አርቴታ ከነመፈጠርህ አያቁህ 😅... They're living THE BEST of their lives, but you 🤡 take a look at your life 🫠, lmao 🤤 ህይወት ከብዶህ ውሎ ማደር እየከበደህ የወደፊት ተስፋ የሚባል ነገር ሳይኖርህ በስነስርዓት ምግብ እንኳን መብላት ሳትችል almost የሞተ ህይወት እየኖርክ... በአንድ ጭራሽ በማታውቀው ክለብ ምክንያት ትዛዛታለህ፣ አልፎም ወደ አካላዊ ጥቃትም ትሄዳለህ ... ኧረ ራሳቸውን የሚያጠፉ ፣ የሚደባደቡ እና even የሚገዳደሉም አሉ 🤢... ቱቱቱ 🤮 ክለቡን ችግር የለውም ደግፍ፣ ተዝናና፣ ፈታ በል... ግን በዚህ ልክ ማበድን ምን አመጣው? FOR NO REASON! 👥 Most Habeshans 🤝 Extremely low IQ on Earth 🧠🤓 Stupidity at its peak! 🤧 .

photo content

Repost from MTJ DELIVERY
ጧት 2:00 ጀምሮ በከረዮ በር  ወደ አዲስ አበባ የሚሄዱ መኪኖች አሉ። MTJ Travel ለቅዳሜ  የተመዘገባቺሁ ጧት ላይ ከረዮ በር (OBN TV አጠገብ ያለው በር) በመምጣት መጓዝ ትችላላችሁ።ለሁሉም እየደወሉ ማስተናገድ አስቸጋሪ ስለሆነ ነው  ። ላልተመዘገባችሁም ክፍት ቦታ ይኖራል። ቻናሉን join ያድርጉ አዲስ ነገር ስንለቅ በቅድሚያ ይደርሳቹሃል። እሁድ ሰኞ ማክሰኞ ጧት 2:00 and 4:00 ላይ አለ Channel https://t.me/ASTU_JAR_GROUP

Repost from MTJ DELIVERY
ቅዳሜ ጧት 2:00 ጀምሮ በከረዮ በር  ወደ አዲስ አበባ የሚሄዱ መኪኖች አሉ። MTJ Travel ለቅዳሜ  የተመዘገባቺሁ ጧት ላይ ከረዮ በር (OBN TV አጠገብ ያለው በር) በመምጣት መጓዝ ትችላላችሁ።ለሁሉም እየደወሉ ማስተናገድ አስቸጋሪ ስለሆነ ነው  ። ላልተመዘገባችሁም ክፍት ቦታ ይኖራል። ቻናሉን join ያድርጉ አዲስ ነገር ስንለቅ በቅድሚያ ይደርሳቹሃል። ከቅዳሜ እስከ ማክሰኞ ጧት 2:00 and 4:00 ላይ አለ Channel https://t.me/ASTU_JAR_GROUP

Repost from N/a
🚍 H‑ASTU Transport Returns! 🔥 Your trusted ride from ASTU to Hawassa is back🔥 👉 Reliable, comfortable, and student‑run...
🚍 H‑ASTU Transport Returns! 🔥      
         Your trusted ride from        ASTU to Hawassa is back🔥
👉 Reliable, comfortable, and student‑run... 🤗 ✅ Includes: • Comfortable transport • Luggage handling • Pickup from ASTU Gate • Drop-off at Hawassa መናኸርያ   💵 ትራንስፖርት ብቻ: 900 ብር 💼 የሻንጣ ክፍያ: በመጠን ይለያያል 📅 Departure: Sunday, May 24 🧏‍♂ እኛ እራሳችን ስለሆነ ምንጭንላችሁ ለ ሻንጣ አታስቡ 🤗 ⏰ ከዛሬ ጀምራችሁ መመዝገብ ትችላላችሁ ✍️ ለመመዝገብ : 👤 @thereal_Natnael 👤 @Ado_na 📲 Phone numbers: 👇 📞 [ 0984866262 ] 📞 [ 0949979693 ] 🔔 Few places left! 💯 Register now! 🤝 Secure your place! 🤗 Travel safe!

The last day on campus for the year is May 27, 2026 (Ginbot 19, 2028), according to the revised calendar. NB: It excludes GCs and Pharmacy students. |➲| @ASTU_Network