en
Feedback
ስኬት Freshman 2019

ስኬት Freshman 2019

Open in Telegram

🙌በ 2019 Freshman ለሆናችሁ የተለያዩ የ Freshman መረጃወችን የምታገኙበት ቦታ ነው🥰

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel ስኬት Freshman 2019

Channel ስኬት Freshman 2019 (@siket_freshman_2019) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 20 726 subscribers, ranking 9 538 in the Education category and 1 670 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 20 726 subscribers.

According to the latest data from 05 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 1 056 over the last 30 days and by 13 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 25.93%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 15.05% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 5 374 views. Within the first day, a publication typically gains 3 118 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 36.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
🙌በ 2019 Freshman ለሆናችሁ የተለያዩ የ Freshman መረጃወችን የምታገኙበት ቦታ ነው🥰

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 06 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Education category.

20 726
Subscribers
+1324 hours
+6787 days
+1 05630 days
Posts Archive
#National_Exam_Result | የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ሰኞ ወይም ማክሰኞ ለተማሪዎች ይላካል። አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ እ
#National_Exam_Result | የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ሰኞ ወይም ማክሰኞ ለተማሪዎች ይላካል። አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ እና የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ምልመላ እና ቅበላ ካደረጉ በኋላ ሌሎቹም ዩኒቨርሲቲዎች ቶሎ ጥሪ እንዲያደርጉ እየሠራን ነው። መስከረም 05/2019 ዓ.ም ትምህርት ይጀመር የሚለውን ለመጠበቅ እንፈልጋለን። @tikvahuniversity

#MoE : ትምህርት ሚኒስቴር የ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዙሪያ ከደቂቃዎች በኋላ መግለጫ ይሰጣል። መግለጫውን ቲክቫህ ኢትዮጵያ በቀጥታ ያስተላልፋል። @tikvahethiopia
#MoE : ትምህርት ሚኒስቴር የ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዙሪያ ከደቂቃዎች በኋላ መግለጫ ይሰጣል። መግለጫውን ቲክቫህ ኢትዮጵያ በቀጥታ ያስተላልፋል። @tikvahethiopia

👆ይህ ከላይ የምትመለከቱት ያለፈው አመት ማለትም  የ2017  ዓ.ም  የ ሪሚዲያል ውጤት በተለቀቀበት ሰዓት Tikvah University የለቀቀው ነው። ✅ከ ትክክለኛ የየቲክቫህ ዩኒቨርስቲ  ፔጅ ቀጥታ Forward የተደረገ ነው አይታችሁ እንድታረጋግጡት ፤ ሁላችሁም በራሳችሁ ለማመን እና ለማረጋገጥ ከላይ ያያዝነውን ሄዳችሁ ተመልከቱት👆 🙌እንደምትመለከቱት  Remedial ውጤት በ Website  ብቻ እንጂ በ Telegram Bot እና SMS አይለቀቅም 🙅‍♂️  የ12 ኛ ክፍል ውጤት ብቻ ነው  ከ ዌብሳይት በተጨማሪ በ Bot እና SMS የሚለቀቅው፤ ‼️የጥንቃቄ መልእክት ለእናንተ ከሰሞኑን  በተለያዩ የ Telegram ቻናሎች ይሄው የሚለቀቅበት Bot በማለት እያሰራጩ ይገኛል⚠️  🙌ነገር ግን እውነታው የሪሚዲያል ውጤት በBot ተለቆ የማያውቅ መሆኑ ነው። 🚨አስተውሉ  የምትነኳቸው እያንዳነዱ  ቦት ከትክክለኛ ት/ሚንስቴር የተለቀቁ መሆናቸውን ሳታረጋግጡ መክፈትም ሆነ መረጃችሁን መላክ የለባችሁም🙅‍♂️። 🙌እንዲሁም አንዳንዶቹ ደግሞ ውጤት የሚለቀቅበት በማለት እራሳቸው የሰሯቸውን  ዌብሳይቶችን በመላክ ከወዲሁ ሙሉ መረጃችሁን አስገቡ በማለት ከት/ሚንስቴር እውቅና ውጭ❌ የሆኑ ስራወችን እየሰሩ ይገኛሉ፤ 🚨በርካታ ተማሪወች የነካቹሀቸው ቦቶች እና ዌብሳይቶች ትክክለኛነት እና በእነሱ ላይ ሊያመጡት የሚችሉትን ጉዳቶች እያስተዋላችሁ አይደለም🛑 🎯በአጭሩ የዚህ አመት የሚሆነው ባይታወቅም  ባለፈው አመት የRemedial ውጤት የሚለቀቀው በ Website ብቻ ነው  ፤🌐ዌብሳይቱም ውጤት በሚለቀቅበት ጊዜ አብሮ የሚለቀቅ ይሆናል በዚህ 🙌 👆ከላይ ያያዝነውን የTikvah University ፖስት በደምብ ተመልከቱና እውነታውን  እኛ ሳንላችሁ በሰራሳችሁ መረዳት  ትችላላችሁ። 🔰ጉዳዩ ለሚመለከታቸው ሁሉ አድርሷቸው 🌐ለፈጣን እና ታማኝ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት👇 @Siket_Academy_Official @Siket_Academy_Official @Siket_Academy_Official

#RemedialResult በ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል (የማካካሻ) ትምህርታቸውን የተከታተሉ ተማሪዎች ውጤት ተለቋል። የሪሚዲያል ተማሪዎች በኦንላይን አድራሻ https://result.ethernet.edu
#RemedialResult በ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል (የማካካሻ) ትምህርታቸውን የተከታተሉ ተማሪዎች ውጤት ተለቋል። የሪሚዲያል ተማሪዎች በኦንላይን አድራሻ https://result.ethernet.edu.et ውጤታቸውን እየተመለከቱ ይገኛሉ። 76,790 የሪሚዲያል ተማሪዎች ከግንቦት 25-30/2017 ዓ.ም የተሰጠውን የሪሚዲያል ትምህርት ማጠቃለያ ፈተና እንደወሰዱ ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወሳል። ከፈተናው ውጤታ ጋር በተያያዘ አንዳንድ ተማሪዎች በተወሰኑ የትምህርት አይነቶች ላይ Disqualified ስለመባላቸውና በዛም ምክንያት የሚያስፈልገውን ውጤት ማግኘት እንዳልቻሉ ለቲክቫህ ገልፀዋል። ከዚህ ጋር በተያያዘ የሚመለከታቸውን አካላት ለማነጋገር ጥረት እናደርጋለን። @tikvahuniversity

#Remedial_Result_Update 💬በተደጋጋሚ በውጥ መስመር በጠየቃችሁን መሰረት ትምህርት ሚኒስቴር ቢሮ ድረስ በአካል በመሄድ ለማጣራት ሞክረን ነበር፤ ዋና ዳይሬክተሩን በአካል ማግኘት ባንችልም  ሌሎች ያገኘናቸውን የመስሪያ ቤት ሰራተኞች ስለጉዳዩ የሚያውቁት ነገር እንዳለ በጠየቅናቸው መሰረት እርግጠኛ በዚህ ቀን ይወጣል ብለን ደፍረን መናገር ባንችልም ነገር ግን አሁን ሚንስቴር መስሪያቤቱ ሁሉንም የሀገር አቀፍ ፈተናወች የ12ኛ ክፍልንም ጨምሮ ሰብስቦ ጨርሶ ወደ ፈተና እርማት ገብቷል ታርመው ያለቁም አሉ ሲሉ ምላሽ ሰጠውናል ይህም ማለት ከንግግራቸው በተረዳነው መሰረት ሁሉም ሀገር አቀፍ ፈተናወች ታርመው እንዳለቁ ወዲያውኑ የሪሚዲያል ውጤት እንደሚለቀቅ ነው።የፈተና እርማቱ ደግሞ አብዛኛው በOnline ስለሆነ ብዙ ጊዜ አይወስድም፤🙌ይህ የሚያሳየውም በአጭር ጊዜ ውስጥ የሪሚዲያል ውጤት ይፋ እንደሚደረግ ነው። 📢ለፈጣን እና ታማኝ ትምህርታዊ መረጃወችን ለማግኘት 👇 @Siket_Academy_Official @Siket_Academy_Official @Siket_Academy_Official

#Remedial_Result_Update 💬በተደጋጋሚ በውጥ መስመር በጠየቃችሁን መሰረት ትምህርት ሚኒስቴር ቢሮ ድረስ በአካል በመሄድ ለማጣራት ሞክረን ነበር፤ ዋና ዳይሬክተሩን በአካል ማግኘት ባንችልም  ሌሎች ያገኘናቸውን የመስሪያ ቤት ሰራተኞች ስለጉዳዩ የሚያውቁት ነገር እንዳለ በጠየቅናቸው መሰረት እርግጠኛ በዚህ ቀን ይወጣል ብለን ደፍረን መናገር ባንችልም ነገር ግን አሁን ሚንስቴር መስሪያቤቱ ሁሉንም የሀገር አቀፍ ፈተናወች የ12ኛ ክፍልንም ጨምሮ ሰብስቦ ጨርሶ ወደ ፈተና እርማት ገብቷል ታርመው ያለቁም አሉ ሲሉ ምላሽ ሰጠውናል ይህም ማለት ከንግግራቸው በተረዳነው መሰረት ሁሉም ሀገር አቀፍ ፈተናወች ታርመው እንዳለቁ ወዲያውኑ የሪሚዲያል ውጤት እንደሚለቀቅ ነው።የፈተና እርማቱ ደግሞ አብዛኛው በOnline ስለሆነ ብዙ ጊዜ አይወስድም፤🙌ይህ የሚያሳየውም በአጭር ጊዜ ውስጥ የሪሚዲያል ውጤት ይፋ እንደሚደረግ ነው። 📢ለፈጣን እና ታማኝ ትምህርታዊ መረጃወችን ለማግኘት 👇 @Siket_Academy_Official @Siket_Academy_Official @Siket_Academy_Official

🗓የ 2018 ዓ.ም የ 12ኛ ክፍል እና የ ሪሚዲያል ውጤት መቼ ይፋ ይደረጋል❓ 🚫ሁላችሁም በተሳሳተ መረጃ አትረበሹ🙌 📆ያለፉት 3 አመታትን ውጤት የተለቀቁበትን ጊዜወች ስንመለከት የ ሪሚዲያል 2015 እና 2016 ፈተናውን ከተሰጠበት ቀን ከ 16 ቀናቶችን በኋላ የተለቀቀ ሲሆን በ2017 ደግሞ ፈተናው ከተሰጠበት ከ45 ቀናት(1ወር ከ15 ቀን)  በኋላ ነው የተለቀቀው። 📍የ 2018 ዓ.ም ደግሞ ፈተናው ከተሰጠ 50 ቀናቶች ያለፉት ሲሆን እስካሁን ትምህርት ሚንስተር ምንም ያለው ነገር የለም🙅‍♂️ ✅የ12ኛ ክፍልን ስንመለከት ደግሞ ባለፉት አመታት እንደተደረገው በ ጷግሜ ወር መጀመርያ ላይ ይለቀቃል ተብሎ ይጠበቃል። 🙌 የዚህ አመት የ Remedial ውጤት የዘገየበት ምክንያት የ 12ኛ ክፍል ፈተና ከዚህ በፊት ከነበሩት የበለጠ በበርካታ ዙር በመሰጠቱ ምክንያት ብዙ ቀናቶችን በመውሰዱ እንዲሁም በተጨማሪ አሁንም ገና በትግራይ ክልል በወረቀት ያልተፈተኑ ተማሪወች እየተፈተነ ስለሆነ ነው እስካሁን የዘገየው🤷‍♂️ 📜የ 12ኛ ክፍል ፈተና ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ እንዳለቀ በአጭር ቀናቶች ውስጥ የሪሚዲያል  ውጤት እንደሚለቀቅ ይጠበቃል በተጨማሪም የ 12ኛ ክፍል ውጤትም ከአዲስ አመት በፊት እንደሚለቀቅ ይጠበቃል 🙌 🔇በየሚዲያው በሚለቀቁ ሀሰተኛ መረጃወች ሳትረበሹ  ክረምታችሁን በአግባቡ ተጠቀሙበት። 🗣ብዙወቻችሁ ልባችሁ ረግቶ  ተረጋግቶ መቀመጥ እንዳልቻላችሁ እናውቃለን ነገር ግን ሁሉም ነገር የሚሆነው በፈጣሪ ፍቃድ ነውና ሁላችሁም በየ እምነታችሁ  ፀሎት አድርጉ🤲 ፈጣሪ ምንም የሚሳነው ነገር የለምና ሁላችሁም የምትልጉት ነገር ይሆንላቹሀል🙏 🚨ውጤት የሚለቀቅበትን ቀን እንዲሁም ሲለቀቅ ወዲያውኑ ትክክለኛ መረጃ እናደርሳቹሀለን🙌 🔊እንዲሁም ውጤት በተለቀቀበት ጊዜ እጅግ ከፍተኛ የ Network መጨናነቅ ስለሚኖር😣 እዚሁ ቻናል ላይ ልክ እንደ እናንተ የነበሩ በርካታ በጎ ፈቃደኛ የፍሬሽማን  ተማሪወች Connection ለሚያስቸግራችሁ ውጤታችሁን ለማየት እና የፈለጋችሁትን ጥያቄወች ሊመልሱላችሁ ዝግጁ ሆነው ይጠብቋችኋል🙋‍♂️ 📢ለፈጣን እና ታማኝ ትምህርታዊ መረጃወችን ለማግኘት 👇 @Siket_Academy_Official @Siket_Academy_Official @Siket_Academy_Official

Online Exam ለምትፈተኑ የ12 ኛ እና Remedial ተማሪወች ይሄንን ይመስላል Stepው Username እና Password ከ ዩኒቨርስቲያችሁ ትወስዳላችሁ 👉@Model_Exam

Educational የሆነ ቻናል እና ጉሩፕ መግዛት ሚፈልጉ Dm me! @FARAJJO

የመጨረሻው ጊዜ ለመጀመር አሁን ነው። ፈተናውን “ቁጭ” ብለው መጠበቅ አሁን ያለንን ጊዜ ማጥፋት። እቅዶች በወረቀት ላይ ብቻ ይቆያሉ፣ ተግባራዊ ልምምድ ይቀራል። ከዛ፣ ሲደርስ “ስከአሁን ለምን አልጀመርኩም?” የሚል ጭንቀት ይዝሃል። የቅርብ ዓመታት ውጤት ዝቅተኛ ነው (ብዙዎች ከ50% እንኳን አላለፉም)። ጊዜ ይቀንሳል፣ የተማሪከው ግን ትንሽ ይሆናል። ይህ የራስ እምነትን ያሳጣል፣ የዩኒቨርሲቲ ተስፋን ይቀንሳል። የ12ኛ ክፍል ፈተናን ለመጀመር አሁን ነው ግዜ። ዛሬ ጀምር – የዩኒቨርሲቲ ተስፋህ እውን ይሆን ዘንድ። 👉 አሁን ጀምር፡ ለመመዝገብ @ModelTutorbot ተጠቀሙ!

Get Up Your Future Is Waiting..😂

የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሠርተፊኬት (12ኛ ክፍል ፈተና) ከሰኔ 24 እስከ ሃምሌ 17 ቀን 2018 ዓ/ም ድረስ እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘና
+1
የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሠርተፊኬት (12ኛ ክፍል ፈተና) ከሰኔ 24 እስከ ሃምሌ 17 ቀን 2018 ዓ/ም ድረስ እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። በሌላ በኩል ፦ - የሬሜዲያል ፕሮግራም ሀገር አቀፍ ፈተና ከግንቦት 17 እስከ ግንቦት 20 ቀን 2018 ዓ/ም - የቅድመ ምረቃ ትምህርት መውጫ ፈተና ከሰኔ 2 እስከ ሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ/ም - የድህረ ምረቃ ትምህርት መግቢያ ፈተና (NGAT) ከሃምሌ 29 እስከ ሃምሌ 30 ቀን 2018 ዓ/ም - የመሰረታዊ የንባብና የስሌት ክህሎት ምዘና ጥናትና ምርምር መረጃ መሰብሰብ ከሚያዚያ 26 እስከ ግንቦት 7 ቀን 2018 ዓ/ም ይሰጣል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ሚያዚያ 16 ቀን 2018 ዓ.ም

እያንዳንዱ ሳምንት አንድ አዲስ እድል ነው። ትላንትና ያልተሳካልህ ነገር፣ ያላጠናከው ክፍል፣ ያመነታህበት ጥያቄ — ሁሉም ትላንትና ነው። ዛሬ ግን አዲስ ሳምንት ነው። እያንዳንዱ ሰኞ እንደገና የመጀመር ፈቃድ ይዞ ይመጣል። ስህተቶችህን ትተህ ወደፊት ለመራመድ አዲስ እድል ተመልከት ። · ያለፈው ሳምንት ባልተሳካልህ በዚህ ሳምንት ልትሻሻል ትችላለህ። · ትናንት ባላነበብከው ገጽ ዛሬ ልትጀምር ትችላለህ። · ባለፈው ሳምንት ያልቻልከውን ኮንሰፕት በዚህ ሳምንት ልትረዳው ትችላለህ። ሳምንቱ አልተጠናቀቀም። ገና ብዙ ቀናት አሉ። እያንዳንዱ ቀን አንድ ትንሽ ድል ማስመዝገብ ትችላለህ። አላማህን አላሳካሁም ብለህ አትበል። ገና ሳምንቱ አልተጠናቀቀም። ዛሬ አዲስ እድል ነው። ተጠቀምበት። እያንዳንዱ ሳምንት አንድ አዲስ ጅምር ነው። አላማህ ያው ነው። መንገዱን ቀጥል። 👉 የጥናት ጥረትህን ወደ ከፍተኛ ውጤት መቀየር ከፈለክ፣ @ModelExamSupport በቀጥታ መልእክት ላክለት።

ስልታዊ ስራ ውጤታማነትን ያሳድጋል። ብዙ መስራት ብቻ በቂ አይደለም። አንድ ተማሪ 10 ሰዓት ያጠናል። ሌላው 3 ሰዓት ብቻ ያጠናል። ግን ሁለተኛው ከፍተኛ ውጤት ያመጣል። ለምን? ምክንያቱ ስልታዊ ስራ ነው። ስልታዊ ስራ ማለት፡- · ጊዜህን በማያስፈልግ ነገር ሳያጠፋ በሚጠቅም ነገር ላይ ማዋል · ከመጽሐፍ አንስቶ እስከ መጨረሻ ሳትደክም በተዘጋጀ መንገድ መሄድ · እያንዳንዱን ጥያቄ ከመልስ ባሻገር "ለምን?" የሚለውን ማወቅ ዛሬ ጊዜህን በስልታዊ ስራ ጀምር። ውጤቱ ይከተላል። 👉 ለመመዝገብ @ModelTutorbot ተጠቀሙ!

photo content

የዕለት ተዕለት ጥረት የረጅም ጊዜ ውጤት ምስጢር ነው። ብዙዎች ትልቅ ውጤት ለማግኘት አንድ ትልቅ ነገር ያስፈልጋል ብለው ያስባሉ። አንድ ወር የሚቆይ ጥናት። አንድ ውድ መጽሐፍ። አንድ ምስጢራዊ ዘዴ። ነገር ግን እውነቱ የተለየ ነው። ውጤት የሚመጣው ከትልቅ ነገር ሳይሆን ከትንሽ ነገር ነው። በየቀኑ ከምትሰራው ትንሽ ጥረት። · በየቀኑ 50 ጥያቄዎች · በየቀኑ 1 unit አጭር ማስታወሻ · በየቀኑ 1 ሰዓት ትኩረት ማረግ እነዚህ ቀላል የሚመስሉ ነገሮች ሲደጋገሙ ወደ ማይታመን ውጤት ይለወጣሉ። ለምን? ምክንያቱም ተከታታይነት ኃይል አለው። አንድ ቀን 500 ጥያቄ መስራት ከባድ ነው። ግን በየቀኑ 50 ጥያቄ መስራት ቀላል ነው። እና በአንድ ወር ውስጥ 1500 ጥያቄ ማለት ነው። ይህ ነው ምስጢሩ። ትልቁ ውጤት ከትንሽ ተከታታይ ጥረት ይመጣል። አሁን አንተ በዚህ መንገድ እየሄድክ ነው? ወይስ አሁንም አንድ ትልቅ ነገር ትጠብቃለህ? የእኛ ቻናል የተዘጋጀው ትንሽ ጥረትህን በየቀኑ እንድትገነባ ለመርዳት ነው። ጥያቄዎች፣ አጭር ማስታወሻዎች፣ እና ማብራሪያዎች በቀጥታ ታገኛለህ። 👉 ይህን የዕለት ተዕለት ጉዞ ከሜጋ ROOM ጋር ለመጀመር እዚህ ይጫኑ፡ @ModelTutorbot ትልቅ ውጤት በአንድ ቀን አይመጣም። ᴊᴏɪɴ ᴏᴜʀ ᴏꜰꜰɪᴄɪᴀʟ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ @Model_Exam @Model_Exam

How Does A Circle Equal A Triangle 🤔

ከምንም በፊት የሚታዩት ለውጦች እነዚህ ናቸው ውጤት ከመምጣቱ በፊት፣ ሌላ ነገር ይከሰታል። ብዙዎች ውጤት ማየት ይፈልጋሉ። ግን ከውጤቱ በፊት የሚመጡ ለውጦች አሉ። 1. አሰራር ይለወጣል ቀደም ሲል "ስላልቻልኩ" የምትለው ነገር አሁን "ማድረግ አለብኝ" ይሆናል። ከማሰብ ወደ መስራት መሸጋገር። 2. ትኩረት ይለወጣል ከማንኛውም ነገር መማር ወደ አስፈላጊው ነገር ብቻ መማር። ከመጠን ወደ ጥራት። 3. ጭንቀት ይቀየራል "እንዴት እጨርሳለሁ?" የሚለው ፍርሃት ወደ "ዛሬ ምን ማድረግ አለብኝ?" የሚል ግልጽ ጥያቄ ይለወጣል። 4. የጊዜ አጠቃቀም ይለወጣል ሰዓታትን በማሳለፍ ሳይሆን ሰዓታትን በማሸነፍ መጠቀም። ቀደም ሲል "አልችልም" የምትለው ነገር አሁን "እንዴት እንደሚቻል" ትፈልጋለህ። እነዚህ ለውጦች ከማንኛውም መጽሐፍ ወይም ጥያቄ በፊት ይመጣሉ። እነሱ ካልተከሰቱ፣ ውጤትም አይመጣም። የእኛ ቻናል እነዚህን ለውጦች ለማምጣት የተዘጋጀ ነው። ውጤት ከመጠየቅ በፊት አሰራርህን እንለውጣለን። 👉 ይህን ለውጥ ለመጀመር እና MEGA ROOM ለመቀላቀል እዚህ ➡️ @ModelTutorbot ይጫኑ፡ ለውጥ ከውስጥ ይጀምራል። ከዚያ ውጤቱ ይከተላል።

Repost from Hope Remedial 2019
One day you will realize: People don't care about your mistakes. They think about themselves. No one was watching you as much
One day you will realize: People don't care about your mistakes. They think about themselves. No one was watching you as much as you thought. So just do what you want. Don't wait. Join and Share @Fuad_Muh @Fuad_Muh

የሪሚዲያል ፕሮግራም ፈተና‼️ የ2018 ትምህርት ዘመን የሪሜዲያል ተማሪዎች ሀገር አቀፍ ፈተና ግንቦት 17-20/2018 ዓ/ም ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የደረሰን መረጃ ያመላክታል።