እስማኤል ዳዉድ እንድሪስ ተሰማ
Open in Telegram
6 884
Subscribers
-524 hours
-437 days
-10130 days
Posts Archive
6 884
+3
በገዳ ስርዓት ትዕዛዝ መሠረት ጨቅላ ህፃናትን ጨምሮ በአሰቃቂ ሁኔታ የተገደሉ የአማራ ተወላጆች!
ጨፍጫፊነትንና ወራሪነትን፤ ሰልቃጭነትንና አውዳሚነትን፤ ቆሞቀርነትንና ፅንፈኝነትን መርሁ ያደረገው የገዳ ስርዓትን መገለጫየ የሚለው የኦሮሞ ፅንፈኛ ኃይል በመከላከያ ሠራዊት፣ በገዳ ኮማንዶና በሌሎች ታጣቂዎች ታግዞ በወለጋ ምድር በአማራ ተወላጆች የከፈተው ጭፍጨፋ ተባብሶ ቀጥሏል።
6 884
በአፋብን የ2ኛ ዕዝ አርበኞች በእንጅባራና ቲሊሊ ግንባር በሁለት አቅጣጫ በከፈቱት ሰፊ የፀረ ማጥቃት ውጊያ የጠላትን ጦር ማሽመድመዳቸው ታወቀ!
በውጊያው ከ20 በላይ የአገዛዙ ወታደሮች ሲደመሰሱ፡ አርበኞቹ ያለምንም ኪሳራ የጠላትን አከርካሪ ሰብረው ቁልፍ ወታደራዊ ስፍራዎችን በቁጥጥራቸው ስር አስገብተዋል።
6 884
በራያ ግንባር በግዳጅ ላይ ከሚገኘው የጠላት ኦህዴድ ጦር የቲም መሪው ምክትል አስር አለቃ ንጉስ ዋልታ ኃይሌ አመሻሹን የአማራን ኃይሎች ተቀላቅሏል።
በጠላት 21ኛ ክፍለ ጦር 4ኛ ሻለቃ የቃኝ አሃድ ውስጥ የአንድ ቲም መሪ የሆነው ንጉስ ዋልታ ኃይሌ ከነ ሙሉ ትጥቁ ነው ምኒልክ ዕዝን የተቀላቀለው።
ሰሞኑን ከራያ ግንባር እስከ ወልድያ፣ ደሴና ኮምቦልቻ ድረስ ከባድ ውጥረት መንገሱን ተከትሎ በየቀኑ ቢያንስ ከ20 በላይ የሚሆኑ ወታደሮች ከነ ሙሉ ትጥቃቸው ከስምሪት ቀጠናቸው እየወጡ ደብዛቸው ጠፍቷል ሲል ምስክርነቱን ሰጥቷል።
ሠራዊቱ "በማን ደም፡ የማን ስልጣን ሊፀና" በሚል ከጥርናፌው በመሳት እየጠፋ ሲሆን፡ ከፍተኛ አዛዦች የፈረሰውን ጦር እንደገና ለማስተሳሰር እየሞከሩ ቢሆንም ነገር ግን ዛሬ ያስተሳሰሩት ነገ ፈርሶ እያደረባቸው የሚይዙት የሚጨብጡትን እንዳጡ መረብ ሚዲያ ለማረጋገጥ ችሏል።
6 884
+3
ሠበር ሰበር ሠበር የድል ዜና !!!
ጀብደኛው ምኒሊክ ዕዝ ወግድ ወረዳ ላይ ድል ተቀናጀ !
አፋብን ወሎ ቤተ አማራ ምኒሊክ ዕዝ 15 ኮር 45ኛ (የመብረቅ) ክፍለ ጦር በዛሬው ዕለት ማለትም በ ዐ1 / 12 / 2018 ዓ.ም ራሱን ጥምር ጦር ብሎ በሚጠራው ሠራዊት ከቀኑ 4፡00 ጀምሮ እልህ አስጨራሽ ትንቅንቅ በማድረግ እያሽመደመዱት ይገኛሉ። ውጊያው እንደቀጠለ ሲሆን በጠላት ላይ ቀላል የማይባል ቁሳዊና ሠብአዊ ጉዳት አድርሰውበታል። እስካሁን የደረሰን መረጃ እንደሚያመላክተው አብዛሀኛው የተደመሰሰ ሲሆን ቁስለኛውን እያንጠባጠበ በመሼሽ ላይ የሚገኘው ጠላት ገሚሡ ምርኮ በምርኮ ሆኗል። ውጊያው ሲጠናቀቅ መረጃዉን አጠናቅረን እንመለስበታለን ።
6 884
ነግሬችሁላሁ እኮ የኦህዴድና መከላከያ በሸረሪና የደረሰበትን ሽንፈት አፍሮ አፉን ለምን እንደዘጋ😁 ተመልከቱ ይሄን የኦህዴድ ምርኮኛ!
