ልሳነ ኢያሱ! እስሙዝ! እስሚላ!
前往频道在 Telegram
5 661
订阅者
-1924 小时
+2587 天
+12830 天
帖子存档
5 666
የሱዳን ወታደሮች ዛሬ በኢትዮጵያ እና በሱዳን መካከል ያለውን የመጨረሻውን ድንበር ተቆጣጠሩ
የኦህዴድ ማፊያ ቡድን ተረፈረፈ።
5 666
+2
እነዚህ በአርሲ ምድር ያለ ምንም ጥፋታቸው የተጨፈጨፉ፣ ከሕፃናት እስከ አዛውንት ንጹሐን አማራ ሙስሊምና ኦርቶዶክሳውያን ናቸው።
እኛ ግን ከጭፍጨፋው ማግስት አንድ አርሰናል የተባለ ባዕድ ክለብ ዋንጫ በላ ብለን በደስታ ስንጨፍርና ዳንኪራ እየረገጥን በነዚህ ወገኖቻችን ደምና ሰቆቃ ላይ እያፌዝን ነበር።
ይህ ሁሉ መከራና እልቂት ካላስተማረንና ካልመከረን ምን ሊያስተምረው እንደሚችል አይገባኝም‼️
5 666
የሕወሓት ተቋዋሚ ነን ለውጥ ፈላጊ ነን የሚሉ የትግራይ ሰዎች አብይ ከአዘርባጃን ፤ ከቱርክና ከሰሜን ኮሪያ መሳሪያ እየሸመተ ድሮን ከ UAE እየታጠቀ አነሱ ግን መሉ ትግላቸው በሰላም ስም ሕወሓትን በመቃወም ስም TDFን ማፍረስ ትግራይን ማዳከም ነው።
አብይ ለጦርነት ይዘጋጅ ይታጠቅ ትግራይ ግን እግርና እጇን አጣጥፋ ትቀመጥ እያሉ ነው። ይሕ Pacifism (ሰላም ወዳድነት) አይደለም ይሕ Enslavement mentality (የባርነት ስነ ልቦና ነው)።ጦርነት ከሚነሳ የትግራይ ግማሽ መሬትን ለአብይ ሰጥተን የአብይን ተላላኪዎች መቐለ አስቀምጠን በባርነት እንኑር ነው የሚሉን።"
ይሕን ያለው ልበ ብርሃኑ ቴድሮስ ፀጋዬ ነው። ቴዎድሮስ ምንም እንኳን ሙሉ እድሜውን ሕወሓትን በመቃወም ቢያሳልፍም በሕወሓት ተቋሞ ስም፤በለውጥ እና በሰላም ስም ትግራይን እያዳከሙ ያሉ መሃይማንን ከሕወሓት በላይ ነው የሚፀየፋቸው።
ደሞም ልክ ነው ትግራይ ላይ ለውጥ እንፈልጋለን ከሚሉ ፖለቲከኞች ውስጥ ከ80% በላይ የትግራይ ሕዝብን የጨፈጨፈው የእቡይ አመዶ ተቀጣሪ ናቸው። ቁጥራቸው ቀላል የማይባሉት ደሞ ለትግራይ ሳይሆን ለጎጣቸው ለአውራጃቸው ነው የሚታገሉት። የመጨረሻ ግባቸውም መቐለ ላይ እንደ ብአዴን አይነት የኦህዴድ ገረድ ተላላኪ መንግስት ማስቀመጥ ነው።
ግን ጥቂቶች ቢሆኑም ለትግራይ ሕዝብ ዲሞክራሲ፤ ሰላም፤ፍትህ እና ሑሉን አቀፍ መንግሥት መንግስት ለመመስረት የሚታገሉ እውነታኛ ፓለቲከኞች እና አክቲቪስቶች አሉ።
ውድቀት ለፋሽስቱ፤ለተስፋፊው፤ለዘራፊው እና ለወራሪው ኦህዴድ/ብልፅግና ሰላም ለአገራችን ✨🇪🇹 ❤🕊️
5 666
ከብሉናይል ግዛት እስከ ደጋ ዳሞት !
የመጫወቻ ሜዳውና ግብዣው የእነርሱ ነው የእባቡ አናት ስውር ጣቶቹን ከቶ በአሉታ ከሚያውካቸው አንዱ የሆነችው ሱዳን በኢምሬት ጉርሻ ቀፈቱን በሚሞላው የአራት ኪሎ ጅብ የህልውና አደጋ ተጋርጦባታል ። አቢይ የመከራና የግጭት ማግኔት ነው ባህር ተሻግሮ ውቅያኖስ አቋርጦ የጠብ ፀዲቅ እየጠራ ነው ይህ ፀበል ቅመሱ ከካይሮ እስከ አስመራ ከካርቱም እስከ ሰንዓ የተሻገረ ነው
ፋሽስቱ በሀርጌሳ ትከሻ ላይ ቆሜ የሞቃዲሾን ክንዶች እሰብራለው በሚል ስዑት ስሌት የገዛ ክንዱን አሰብሯል። ግብፅ ከቪላ ሶማሊያ እስከ አዲሃሎ የፖለቲካ ሞገሷ ከፍ ብሏል ሞቃዲሾ አስመራ ጂቡቲ የግብፅ እግረኛና ሜካናይዝድ ሰራዊት መፈንጫ ሆነዋል ሲሲ እንደ ተጋሩ እስክስታ ኢትዮጵያን ከቦ ጓይላ እየጨፈረ ነው ።
:
ጠላት ከምዕራብ እስከ ምስራቅ ትግራይ ሜካናይዝድ ሀይሉን አሰልፎ እኔ በመረጥኩት ሜዳና ሰዓት ግጠሙኝ እያለ ነው ለዚህ ስሌቱም ትንኮሳ ፈፅሞ በግብታዊ አፀፋ ወጥመድ ውስጥ ሊከተን ቀምሯል ቀመሩን ግን እጃችንን ኪሳችን ውስጥ ከተን እያፏጨን አልፈነዋል ።
:
ወዳጄ የማወራህ የአንድ ሱሪ ሁለት ኪሶች ስለሆኑት የኢምሬት አሻንጉሊቶች አይደለም የማወራህ መፃኢዋ ለብረት ስለተበየነው ቤኒሻንጉል ነው ትግራይ ላይ የሌለውን አውሬ እየፈለገ ነው ።
የዝሆኖቹን የእግር ዳና ከተከተልክ ግን መዳረሻህ ቤኒሻንጉል ነው የሁሉም ወንዝ ማብቂያው ባህር ነው የኛ ፍለጋ መዳረሻም የሼህ ሆጀሌ መንደሯ ቤኒሻንጉል ናት ። ኩምሩክ ድሮን ጀትና የሶስተኛው ትውልድ ዘመናዊ መሳሪያዎችን በሙሉ ባካተተ ምድር አንቀጥቅ ጦርነት እየታመሰች ነው ዶቶቹን ስታገናኛቸው ሙሉ ምስሉን ታገኛለህ !
:
በወርሃ ታህሳስ ገደማ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ሊቀመንበርና የቴዎድሮስ ዕዝ ሰብሳቢ ራስ አርበኛ ዘመነ ካሴ ድንገት ቤኒሻንጉል ተገኘ ። ዘሜ የጉሙዝ ታጣቂዎችን ትከሻ እየነካካ ነው በቪዲዮው ላይ በአማራና በጉሙዝ ህዝብ መሀል ሽብልቅ አስገብተው ለዕልቂት እያመቻቹት ስላሉት ኦህዴዳዊ ጣቶች ያትታል የእነዚያ ጣቶች መቆረጥና የሁለቱ ህዝቦች ዕርቅ መበሰሩንም ያውጃል ።
:
ያ ግን የዘሜ እግረ መንገድ ስራ ነበር እርሱ የኳሷን መፃዒ መዳረሻ ተረድቶ የአማራን ትግል ወደ ሰፊው የቀጠናው ጂኦፖለቲካ መጫወቻ ሜዳ እያስገባው ነበር መንደርተኞች ግን ምስራቅና ምዕራብ ጎጃም በሚል አውራጃዊነት ወደ ሰፈር ሊጎትቱት ሲሞክሩ ነበር ትችታቸው ከአላዋቂነት የሚመዘዝ የዋህነት መሆኑን ተረድቶም በተለመደው ዝምታ አልፏቸዋል ።
የዘመነ የእግር ዳና ቤኒሻንጉል ላይ ምን ያደርጋል ? ቴዎድሮስ ዕዝና ቤኒሻንጉልን ሊያገናኛቸው የሚችለው ክር የቱ ጋር ተገመደ ? አርሚ 70ና አርሚ 13 የተባሉት የTDF ክንፎች ብሉ ናይል ግዛት ውስጥ ያላቸው ሱታፌ ምን ድረስ ነው ? ሱዳንን ከቤኒሻንጉል ጋር የሚያገናኘው የብሉ ናይል ግዛት ድንበር ሙሉ ለሙሉ በአልቡርሃን ቁጥጥር ስር ገብቷል አሶሳ ላይ ማሰልጠኛ ካምፑን የተከለው የኢምሬት ሱሪ አንደኛው ኪስ RSF አለ ። ዋናውና ትኩረት የሚስበው ነገር ቤኒሻንጉል የባንዲራ ፕሮጀክታችን መገኛ ስፍራም ናት ።
:
ዘርፋፋው የሼካ ፋጡማ ቀሚስ የማያካልለው የቀጠናው ከባቢ የለም ቤኒሻንጉልን Buffer Zone ያደረጋት የኢምሬት ልቅ ፍላጎትና ቀውስ ቸርቻሪነት ብቻ አይደለም የአብይ የተላላኪነት መንፈስና የዲፕሎማሲ ዕውቀት አልቦነትም ነው ።
አሁን የሚለኮሰው ጦርነት ማቻከል አማኑኤል ሉማሜ ወዘተ አይደለም ትግሉ ወረዳና ከተሞችን ተሻግሮ ቀጠናዊ ቁመና ላይ ደርሷል አክተሮቹና ኢንተረስቱ አድጓል አፋብንም ይህን በመረዳት የአማራን ጥቅምና ህልውና ከቀጠናው ተለዋዋጭ አሰላለፍና ፍላጎት ጋር እያቻቻለ ያስከብራል ለዚህም መፃዒውን በንስር ዓይኖቻቸው ቀድመው እያነበቡ የሚበይኑ አመራሮች አሉት ።
:
አሁን የTDF ብቸኛ የሀይል ክምችት ትግራይ አይደለችም ህወሓት "እንቁላሎችህን በአንድ ቅርጫት ውስጥ አታስቀምጥ" የሚለው ብሂል የገባት ይመስላል አሁን መቐለን በመቆጣጠር ትግራይን በመያዝ የሚሰበር ወታደራዊ አቅም የለም ። የትግራይ የሀይል ሴንተር ማዕከላት በዝተዋል ከአራቱም ማዕዘናት እየተወረወረ የሚመታ ፈጣን ተናቃናቂ ሀይል አላት ይህ አቅም የአፋብንም ነው ነገ በሆነ ሁኔታ ኩምሩክ በደጋ ዳሞት ውሽንፍር ተመታች የሚል ዜና ብትሰማ እንዳትገረም ቴዎድሮስ ዕዝ ከጉባ እስከ ጁባ ሲደንስበት ብታይ እንዳትደነቅ ።
አሁን አክተሮቹ ሜዳውና ፍላጎቶቹ በዝተዋል ምኒልክ ዕዝን ከአፋር ኡጉጉም ጋር በአንድ ግምባር ብታያቸው ሰበር ዜና አይሁንብህ በዚህም አለ በዚያ የኔ ፍላጎት ዓይኖችህን ከቤኒሻንጉል ላይ እንዳትነቅል ነው ። እዚህ ቀጠና ላይ መርፌ ወደቀ ራሱ ብትባል ዝም ብለህ አትለፈው ትልቅ ፍንዳታ ያለው ቅምቡላ እንደ ተጣለ አድርገህ ጆሮህን ያዝ ።
:
የ Battlefieldዱ ነርቭ ሴንተሯን የፀረ አብይ ሀይሉ የስበት ማዕከሏን ቤኒሻንጉል ሰፋ አድርገን ሌላ ቀን እንመለስባታለን አንተ ግን መላ ህዋሳትህን እርሷ ላይ ተክለህ ቆየኝ ።
ይቀጥላል...........!
5 666
ከብሉናይል ግዛት እስከ ደጋ ዳሞት !
የመጫወቻ ሜዳውና ግብዣው የእነርሱ ነው የእባቡ አናት ስውር ጣቶቹን ከቶ በአሉታ ከሚያውካቸው አንዱ የሆነችው ሱዳን በኢምሬት ጉርሻ ቀፈቱን በሚሞላው የአራት ኪሎ ጅብ የህልውና አደጋ ተጋርጦባታል ። አቢይ የመከራና የግጭት ማግኔት ነው ባህር ተሻግሮ ውቅያኖስ አቋርጦ የጠብ ፀዲቅ እየጠራ ነው ይህ ፀበል ቅመሱ ከካይሮ እስከ አስመራ ከካርቱም እስከ ሰንዓ የተሻገረ ነው
ፋሽስቱ በሀርጌሳ ትከሻ ላይ ቆሜ የሞቃዲሾን ክንዶች እሰብራለው በሚል ስዑት ስሌት የገዛ ክንዱን አሰብሯል። ግብፅ ከቪላ ሶማሊያ እስከ አዲሃሎ የፖለቲካ ሞገሷ ከፍ ብሏል ሞቃዲሾ አስመራ ጂቡቲ የግብፅ እግረኛና ሜካናይዝድ ሰራዊት መፈንጫ ሆነዋል ሲሲ እንደ ተጋሩ እስክስታ ኢትዮጵያን ከቦ ጓይላ እየጨፈረ ነው ።
:
ጠላት ከምዕራብ እስከ ምስራቅ ትግራይ ሜካናይዝድ ሀይሉን አሰልፎ እኔ በመረጥኩት ሜዳና ሰዓት ግጠሙኝ እያለ ነው ለዚህ ስሌቱም ትንኮሳ ፈፅሞ በግብታዊ አፀፋ ወጥመድ ውስጥ ሊከተን ቀምሯል ቀመሩን ግን እጃችንን ኪሳችን ውስጥ ከተን እያፏጨን አልፈነዋል ።
:
ወዳጄ የማወራህ የአንድ ሱሪ ሁለት ኪሶች ስለሆኑት የኢምሬት አሻንጉሊቶች አይደለም የማወራህ መፃኢዋ ለብረት ስለተበየነው ቤኒሻንጉል ነው ትግራይ ላይ የሌለውን አውሬ እየፈለገ ነው ።
የዝሆኖቹን የእግር ዳና ከተከተልክ ግን መዳረሻህ ቤኒሻንጉል ነው የሁሉም ወንዝ ማብቂያው ባህር ነው የኛ ፍለጋ መዳረሻም የሼህ ሆጀሌ መንደሯ ቤኒሻንጉል ናት ። ኩምሩክ ድሮን ጀትና የሶስተኛው ትውልድ ዘመናዊ መሳሪያዎችን በሙሉ ባካተተ ምድር አንቀጥቅ ጦርነት እየታመሰች ነው ዶቶቹን ስታገናኛቸው ሙሉ ምስሉን ታገኛለህ !
:
በወርሃ ታህሳስ ገደማ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ሊቀመንበርና የቴዎድሮስ ዕዝ ሰብሳቢ ራስ አርበኛ ዘመነ ካሴ ድንገት ቤኒሻንጉል ተገኘ ። ዘሜ የጉሙዝ ታጣቂዎችን ትከሻ እየነካካ ነው በቪዲዮው ላይ በአማራና በጉሙዝ ህዝብ መሀል ሽብልቅ አስገብተው ለዕልቂት እያመቻቹት ስላሉት ኦህዴዳዊ ጣቶች ያትታል የእነዚያ ጣቶች መቆረጥና የሁለቱ ህዝቦች ዕርቅ መበሰሩንም ያውጃል ።
:
ያ ግን የዘሜ እግረ መንገድ ስራ ነበር እርሱ የኳሷን መፃዒ መዳረሻ ተረድቶ የአማራን ትግል ወደ ሰፊው የቀጠናው ጂኦፖለቲካ መጫወቻ ሜዳ እያስገባው ነበር መንደርተኞች ግን ምስራቅና ምዕራብ ጎጃም በሚል አውራጃዊነት ወደ ሰፈር ሊጎትቱት ሲሞክሩ ነበር ትችታቸው ከአላዋቂነት የሚመዘዝ የዋህነት መሆኑን ተረድቶም በተለመደው ዝምታ አልፏቸዋል ።
የዘመነ የእግር ዳና ቤኒሻንጉል ላይ ምን ያደርጋል ? ቴዎድሮስ ዕዝና ቤኒሻንጉልን ሊያገናኛቸው የሚችለው ክር የቱ ጋር ተገመደ ? አርሚ 70ና አርሚ 13 የተባሉት የTDF ክንፎች ብሉ ናይል ግዛት ውስጥ ያላቸው ሱታፌ ምን ድረስ ነው ? ሱዳንን ከቤኒሻንጉል ጋር የሚያገናኘው የብሉ ናይል ግዛት ድንበር ሙሉ ለሙሉ በአልቡርሃን ቁጥጥር ስር ገብቷል አሶሳ ላይ ማሰልጠኛ ካምፑን የተከለው የኢምሬት ሱሪ አንደኛው ኪስ RSF አለ ። ዋናውና ትኩረት የሚስበው ነገር ቤኒሻንጉል የባንዲራ ፕሮጀክታችን መገኛ ስፍራም ናት ።
:
ዘርፋፋው የሼካ ፋጡማ ቀሚስ የማያካልለው የቀጠናው ከባቢ የለም ቤኒሻንጉልን Buffer Zone ያደረጋት የኢምሬት ልቅ ፍላጎትና ቀውስ ቸርቻሪነት ብቻ አይደለም የአብይ የተላላኪነት መንፈስና የዲፕሎማሲ ዕውቀት አልቦነትም ነው ።
አሁን የሚለኮሰው ጦርነት ማቻከል አማኑኤል ሉማሜ ወዘተ አይደለም ትግሉ ወረዳና ከተሞችን ተሻግሮ ቀጠናዊ ቁመና ላይ ደርሷል አክተሮቹና ኢንተረስቱ አድጓል አፋብንም ይህን በመረዳት የአማራን ጥቅምና ህልውና ከቀጠናው ተለዋዋጭ አሰላለፍና ፍላጎት ጋር እያቻቻለ ያስከብራል ለዚህም መፃዒውን በንስር ዓይኖቻቸው ቀድመው እያነበቡ የሚበይኑ አመራሮች አሉት ።
:
አሁን የTDF ብቸኛ የሀይል ክምችት ትግራይ አይደለችም ህወሓት "እንቁላሎችህን በአንድ ቅርጫት ውስጥ አታስቀምጥ" የሚለው ብሂል የገባት ይመስላል አሁን መቐለን በመቆጣጠር ትግራይን በመያዝ የሚሰበር ወታደራዊ አቅም የለም ። የትግራይ የሀይል ሴንተር ማዕከላት በዝተዋል ከአራቱም ማዕዘናት እየተወረወረ የሚመታ ፈጣን ተናቃናቂ ሀይል አላት ይህ አቅም የአፋብንም ነው ነገ በሆነ ሁኔታ ኩምሩክ በደጋ ዳሞት ውሽንፍር ተመታች የሚል ዜና ብትሰማ እንዳትገረም ቴዎድሮስ ዕዝ ከጉባ እስከ ጁባ ሲደንስበት ብታይ እንዳትደነቅ ።
አሁን አክተሮቹ ሜዳውና ፍላጎቶቹ በዝተዋል ምኒልክ ዕዝን ከአፋር ኡጉጉም ጋር በአንድ ግምባር ብታያቸው ሰበር ዜና አይሁንብህ በዚህም አለ በዚያ የኔ ፍላጎት ዓይኖችህን ከቤኒሻንጉል ላይ እንዳትነቅል ነው ። እዚህ ቀጠና ላይ መርፌ ወደቀ ራሱ ብትባል ዝም ብለህ አትለፈው ትልቅ ፍንዳታ ያለው ቅምቡላ እንደ ተጣለ አድርገህ ጆሮህን ያዝ ።
:
የ Battlefieldዱ ነርቭ ሴንተሯን የፀረ አብይ ሀይሉ የስበት ማዕከሏን ቤኒሻንጉል ሰፋ አድርገን ሌላ ቀን እንመለስባታለን አንተ ግን መላ ህዋሳትህን እርሷ ላይ ተክለህ ቆየኝ ።
ይቀጥላል...........!
5 666
ሰሞኑን የዝናሽ ሚሊሻ ቴርሞሜትር ከፍ ብሏል። ስኳድ
መንደር ሙቀቱ አይሏል። ይህ የትኩሳት ተስቦ የአማችን የፖለቲካ ክበብ እንደ ወረርሺኝ አናውጧል።
ይህ የዝናሽ Pandemic ሰኔ ከባተና የሽራሮ ምድር በድሮን አረር ከተደበደበ ጀምሮ የብዕር ኩሊውን ፋኖስን ለማነወርና አፋብንን ለመከፋፈል አሰማርቷል።
ትግራይ ላይ ጥቃትና ትንኮሳ ፈፅሞ ለውጊያ በመጋበዝ በግብታዊ አፀፋዊ ምላሽ ተስቦ ወደ ጦርነት ይገባል ተብሎ የተጠበቀው ህወሓት በአንድ ወረቀት መግለጫ ስሌቱን አፈር ካቃመው በኋላ አፍንጫ ሲመታ እንደ ሚያለቅሰው ዓይን ስኳድ መንደር 4ኪሎ እኩል እዬዬው ቀልጧል አማች ከሬድዋንና ጌታቸው ጋር ንፍሮ ቀቅሎ ዕዝን ተቀምጧል
በከባቢው ላይ የአንድ አክተር የሴራ መዳፎች ጦርነት እየሸመኑ ነው በአንድ ሳምንት ውስጥ ብቻ የድሮን ድብደባ ፈፅሞ፣ህወሓት ጦርነት በቀናት ውስጥ ይከፍታል በሚል ጦርነት ናፋቂነት አነውሮ ኦባሳንጆ የሚባል ሽማግሌ ልኳል "ራሱ ነካሽ ራሱ ከሳሽ" እንዲሉ የቀውሱ መሐንዲስ የቀውሱ ሀኪም ነኝ እያለ ነው።
ህወሓት በወልቃይትና ሑመራ ከባቢ አንድ ጥይት እንድታጮህ በጥፍሩ ቆሞ የሚለምነው ስብስብ መሻቱን ውሃ በልቶታል። በአንዳፍታና በዘሐበሻ እንጥሉ እስኪታይ ሰሊጥ በቀደደው አፉ ቢተረተርም መሬት ላይ ግን ወፍ የለችም ።
ህወሓት ፣ ሻዕቢያም ሆነ አፋብን በኦፊሴል ያላመኑበትን ብሎም መግለጫ ያላወጡበትን ጽምዶም ሆነ ወታደራዊ ካውንስል የተባሉ ቃላቶችን ይዞ ከፊልድ ማርሻል እስከ ሰሊጥ ማርሻል የፕሮፖጋንዳ ማሽኑን ያለልክ አጩዃል። "ፈሪ ውሃ ውስጥ ቁጭ ብሎ ያልበዋል" እንዲሉ "ጽምዶ" የአገዛዙ Nightmare የአማች አያ ጅቦ ሆኗል"ሊበላህ ነው እያለ ነዉ።"
በአገዛዙ ዙፋን አስጠባቂ የኦህዴድ ሰራዊት ስንቅ ትጥቅ ሎጅስቲክና ሬሽን እየተቀለበ ስልጠና የሚወስደውን "የተከዜ ዘብ" የተሰኘ ኢ መደበኛ ታጣቂ ሀይል በጉያው ተሸክሟል።
በዝናሽ አምስት ጣቶች ጉርሻ እየተቀለበ ነው ያለ ጦርነት መኖር የማይችለውንና ዙፋኑን በግጭት ወገብ ላይ የዘረጋውን እቡይን እየታዘዘ ነው። ፋኖስነትን ለመበተን ብሎም አፋብን የተባለዉን ድርጅት ለመከፋፈል የጭቃ ጅራፉን ገምዶ ተነስቷል። ይህ "ስኳድ" የተሰኘ የጭቃ ውስጥ እሾህ የትግራይም የአማራም ሕዝብ ጠላት የሆነ ነው ከትልቁ ዓሳ በፊት የሚጠናቀቀዉ ትንሹ ዓሳ ነው ።
የወልቃይት ሑመራ አጀንዳን በማጎን በአማራና በትግራይ መሐል ግጭት ለመጥመቅ ያሰላው ሀይል በተደጋጋሚ ፋኖስን TDF አንዋጋም ስላሉት እዬዬዉን እያቀለጠዉ ነዉ በሰሞኑ ነውረኛ መግለጫው ሙሾ ሲያወርድ ታይቷል። ህዝብ እርስ በእርሱ አልገጠመልኝም ብሎ የሚቆጭ እልቂት ፈልፋይ አንጎል የምታገኘው ብልፅግና መንደር ነው
ትርፉን ከውድመት ጥፋትና ግጭት የሚያሰላ የደም ነጋዴ አድራሻው አራት ኪሎ ነው ካይሮም ሆነ አስመራ የአቡይ አይነት እኩይ የህዝብ ዕልቂት ስሌት በገዛ ህዝባቸው ላይ አይቆምሩም። ሲሲ ግብፃዊን ከግብፃዊ በማባላት ፖለቲካ አይሰራም፤ ኢሱም እንደሆነ ኤርትራዊን በኤርትራዊ ላይ በማነሳሳት ሐማሴን ስራዬ ላይ ተኩስ ሲል አታገኘውም። ከዚህ የእርስ በእርስ ዕልቂት የፖለቲካ ካፒታል ሰብስቦ የስልጣን አስቤዛውን የሚሸምተው ሳይኮፓትና የዩኒቨርሳችን ሾይጣን 4 ኪሎ ያለዉ እቡይ ብቻ ነው።
ሰላም ለአማራና ለትግራይ
ድል ለሰሜን !
5 666
ሰሞኑን የዝናሽ ሚሊሻ ቴርሞሜትር ከፍ ብሏል። ስኳድ
መንደር ሙቀቱ አይሏል። ይህ የትኩሳት ተስቦ የአማችን የፖለቲካ ክበብ እንደ ወረርሺኝ አናውጧል።
ይህ የዝናሽ Pandemic ሰኔ ከባተና የሽራሮ ምድር በድሮን አረር ከተደበደበ ጀምሮ የብዕር ኩሊውን ፋኖስን ለማነወርና አፋብንን ለመከፋፈል አሰማርቷል።
ትግራይ ላይ ጥቃትና ትንኮሳ ፈፅሞ ለውጊያ በመጋበዝ በግብታዊ አፀፋዊ ምላሽ ተስቦ ወደ ጦርነት ይገባል ተብሎ የተጠበቀው ህወሓት በአንድ ወረቀት መግለጫ ስሌቱን አፈር ካቃመው በኋላ አፍንጫ ሲመታ እንደ ሚያለቅሰው ዓይን ስኳድ መንደር 4ኪሎ እኩል እዬዬው ቀልጧል አማች ከሬድዋንና ጌታቸው ጋር ንፍሮ ቀቅሎ ዕዝን ተቀምጧል
በከባቢው ላይ የአንድ አክተር የሴራ መዳፎች ጦርነት እየሸመኑ ነው በአንድ ሳምንት ውስጥ ብቻ የድሮን ድብደባ ፈፅሞ፣ህወሓት ጦርነት በቀናት ውስጥ ይከፍታል በሚል ጦርነት ናፋቂነት አነውሮ ኦባሳንጆ የሚባል ሽማግሌ ልኳል "ራሱ ነካሽ ራሱ ከሳሽ" እንዲሉ የቀውሱ መሐንዲስ የቀውሱ ሀኪም ነኝ እያለ ነው።
ህወሓት በወልቃይትና ሑመራ ከባቢ አንድ ጥይት እንድታጮህ በጥፍሩ ቆሞ የሚለምነው ስብስብ መሻቱን ውሃ በልቶታል። በአንዳፍታና በዘሐበሻ እንጥሉ እስኪታይ ሰሊጥ በቀደደው አፉ ቢተረተርም መሬት ላይ ግን ወፍ የለችም ።
ህወሓት ፣ ሻዕቢያም ሆነ አፋብን በኦፊሴል ያላመኑበትን ብሎም መግለጫ ያላወጡበትን ጽምዶም ሆነ ወታደራዊ ካውንስል የተባሉ ቃላቶችን ይዞ ከፊልድ ማርሻል እስከ ሰሊጥ ማርሻል የፕሮፖጋንዳ ማሽኑን ያለልክ አጩዃል። "ፈሪ ውሃ ውስጥ ቁጭ ብሎ ያልበዋል" እንዲሉ "ጽምዶ" የአገዛዙ Nightmare የአማች አያ ጅቦ ሆኗል"ሊበላህ ነው እያለ ነዉ።"
በአገዛዙ ዙፋን አስጠባቂ የኦህዴድ ሰራዊት ስንቅ ትጥቅ ሎጅስቲክና ሬሽን እየተቀለበ ስልጠና የሚወስደውን "የተከዜ ዘብ" የተሰኘ ኢ መደበኛ ታጣቂ ሀይል በጉያው ተሸክሟል።
በዝናሽ አምስት ጣቶች ጉርሻ እየተቀለበ ነው ያለ ጦርነት መኖር የማይችለውንና ዙፋኑን በግጭት ወገብ ላይ የዘረጋውን እቡይን እየታዘዘ ነው። ፋኖስነትን ለመበተን ብሎም አፋብን የተባለዉን ድርጅት ለመከፋፈል የጭቃ ጅራፉን ገምዶ ተነስቷል። ይህ "ስኳድ" የተሰኘ የጭቃ ውስጥ እሾህ የትግራይም የአማራም ሕዝብ ጠላት የሆነ ነው ከትልቁ ዓሳ በፊት የሚጠናቀቀዉ ትንሹ ዓሳ ነው ።
የወልቃይት ሑመራ አጀንዳን በማጎን በአማራና በትግራይ መሐል ግጭት ለመጥመቅ ያሰላው ሀይል በተደጋጋሚ ፋኖስን TDF አንዋጋም ስላሉት እዬዬዉን እያቀለጠዉ ነዉ በሰሞኑ ነውረኛ መግለጫው ሙሾ ሲያወርድ ታይቷል። ህዝብ እርስ በእርሱ አልገጠመልኝም ብሎ የሚቆጭ እልቂት ፈልፋይ አንጎል የምታገኘው ብልፅግና መንደር ነው
ትርፉን ከውድመት ጥፋትና ግጭት የሚያሰላ የደም ነጋዴ አድራሻው አራት ኪሎ ነው ካይሮም ሆነ አስመራ የአቡይ አይነት እኩይ የህዝብ ዕልቂት ስሌት በገዛ ህዝባቸው ላይ አይቆምሩም። ሲሲ ግብፃዊን ከግብፃዊ በማባላት ፖለቲካ አይሰራም፤ ኢሱም እንደሆነ ኤርትራዊን በኤርትራዊ ላይ በማነሳሳት ሐማሴን ስራዬ ላይ ተኩስ ሲል አታገኘውም። ከዚህ የእርስ በእርስ ዕልቂት የፖለቲካ ካፒታል ሰብስቦ የስልጣን አስቤዛውን የሚሸምተው ሳይኮፓትና የዩኒቨርሳችን ሾይጣን 4 ኪሎ ያለዉ እቡይ ብቻ ነው።
ሰላም ለአማራና ለትግራይ
ድል ለሰሜን !
