en
Feedback
CPU College Post Graduate programs(2016 E.C Enrollment Category)

CPU College Post Graduate programs(2016 E.C Enrollment Category)

Open in Telegram
658
Subscribers
No data24 hours
+17 days
+1730 days
Posts Archive
To All National  Graduate Admission Test (GAT) applicants: Previous GAT results can not be used for applications in this academic year; they have to sit for the national GAT for two reasons: 1) The national GAT will have a new cutoff point for passing, which is not decided yet, 2) There will be a certificate on the national GAT.

Dear All, Please find another 'GMAT Verbal Sample Questions Paper '. Keep exercising accordingly. Regards,

I am sharing 'GMAT Verbal Sample Paper ' with you. Please keep exercising accordingly. Regards,

ለ 2016 ዓ.ም አዲስ የድህረምረቃ አመልካቾች በሙሉ የድህረምረቃ ተፈታኞች አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ባዘጋጀው የGAT መመዝገቢያ ፖርታል https://portal.aau.edu.et ላይ በበይነ-መረብ ምዝገባ የሚያደርጉበት ጊዜ ከመስከረም 21 እስከ 25/2016 ዓ.ም ድረስ መራዘሙን እያሳወቅን የመግቢያ ፈተናውም መስከረም 28 እና 29/2016 ዓ.ም በሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በበይነ-መረብ የሚሰጥ መሆኑን እናሳውቃለን።

MODIFIED DATES FOR GAT EXAM (Because of the upcoming festivals) Dear all, Good morning. Hope everything is going on well with you. As per our earlier communication, we are currently working for the administration of GAT exams. For the effective management of it, however, the followings are required to be communicated to candidates: 1. Institutions are required to inform their respective faculties to register using the AAU portal from Meskerem 21-25/2016 E.C. 2. Institutions are required to communicate that GAT exam will be administered from Meskerem 28-30/2016 E.C.

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#MoE የድህረ ምረቃ የመግቢያ ፈተና ከመስከረም 21 - መስከረም 23 ድረስ በኦንላይን እንደሚሰጥ ይታወቃል። ትምህርት ሚኒስቴር ባስተላለፈው መመሪያ መሠረት በ2016 ትምህርት ዘመን የድኅረ ምረቃ
#MoE የድህረ ምረቃ የመግቢያ ፈተና ከመስከረም 21 - መስከረም 23 ድረስ በኦንላይን እንደሚሰጥ ይታወቃል። ትምህርት ሚኒስቴር ባስተላለፈው መመሪያ መሠረት በ2016 ትምህርት ዘመን የድኅረ ምረቃ ትምህርት ለመከታተል ተፈታኞች በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በተዘጋጀው Graduate Admission Testing (GAT) የመመዝገቢያ ፖርታል https://portal.aau.edu.et ከዛሬ መስከረም 11 ጀምሮ እስከ መስከረም 20 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ ማመልከት ይገባቸዋል። ይህ ተከትሎ የመግቢያ ፈተና ከመስከረም 21 እስከ 23/2016 ዓ.ም በሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ በበይነ-መረብ ይሰጣል። የማለፊያው ነጥብ የሚወሰነው በትምህርት ሚኒስቴር ሲሆን ተፈታኞች ፈተናቸውን ሲጨርሱ ወዲያውኑ ማየት ይችላሉ። Via @tikvahuniversity

Greetings Dear All, Attached herewith please find schedule for Graduate Admission Test (GAT) training. Please avail as per th
+2
Greetings Dear All, Attached herewith please find schedule for Graduate Admission Test (GAT) training. Please avail as per the schedule. With best regards,

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#Update የድህረ ምረቃ ተፈታኞች የምዝገባ ጊዜ ተራዝሟል። የድህረ ምረቃ ተፈታኞች አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ባዘጋጀው የGAT መመዝገቢያ ፖርታል https://portal.aau.edu.et ላይ ምዝገባ
+1
#Update የድህረ ምረቃ ተፈታኞች የምዝገባ ጊዜ ተራዝሟል። የድህረ ምረቃ ተፈታኞች አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ባዘጋጀው የGAT መመዝገቢያ ፖርታል https://portal.aau.edu.et ላይ ምዝገባ የሚያደርጉበት ጊዜ መራዘሙን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከትምህርት ሚኒስቴር አረጋግጧል። ትምህርት ሚኒስቴር ዛሬ ለሁሉም ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በላከው መልዕክት በGAT ፖርታሉ ላይ የተፈታኞች ምዝገባ የሚከናወነው ከመስከረም 21 እስከ 25/2016 ዓ.ም ድረስ በበይነ-መረብ መሆኑ ተገልጿል። የመግቢያ ፈተና መስከረም 28 እና 29/2016 ዓ.ም በሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በበይነ-መረብ ይሰጣል። Via @tikvahuniversity

I am sharing a sample 'Graduate Admission Test(GAT)' with you. Please keep exercising accordingly. Regards,

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#Update የድህረ ምረቃ መግቢያ ፈተና ከመስከረም 21 እስከ 23 /2016 ዓ/ም ይሰጣል ተብሏል። ፈተናው በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በኦንላይን ይሰጣል። ትምህርት ሚኒስቴር ዛሬ ለሁሉም የመንግሥት
+1
#Update የድህረ ምረቃ መግቢያ ፈተና ከመስከረም 21 እስከ 23 /2016 ዓ/ም ይሰጣል ተብሏል። ፈተናው በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በኦንላይን ይሰጣል። ትምህርት ሚኒስቴር ዛሬ ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች እና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በፃፈው ደብዳቤ ፦ - የድህረ ምረቃ የመግቢያ ፈተና ከመስከረም 21-23/2016 ዓ.ም በሁሉም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች በበየነ-መረብ የሚሰጥ መሆኑን፤ - ተፈታኞች በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በተዘጋጀው Graduate Admission Testing (GAT) የመመዝገቢያ ፖርታል https://portal.aau.edu.et ከመስከረም 11 - 20 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ በበየነ መረብ ማመልከት እንደሚገባቸው ፤ - ተፈታኞች ለፈተና ሲያመለክቱ ፈተናውን ለመውሰድ የሚከፈለውን ክፍያ ብር 1000.00 (አንድ ሺህ ብር) በቴሌ ብር እንዲከፍሉ ከወዲሁ የቴሌ ብር አካውንት መክፈት እንደሚገባቸው መረጃው በትክክል እንዲያውቁ እንዲደረግ ፤ - ተቋማት ለመማር ያመለከቱና የሚያመለክቱ አመልካቾችን በበየነ መረብ እንዲያመለክቱ እንዲሁም የፈተና ፕሮግራምና ተያያዥ መረጃዎችን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ድረ ገጽና ፖርታል፤ www.aau.edu.et እና https://portal.aau.et ብሎም ኦፊሺያል ቴሌግራም ቻናል፤ Testing_Center IER AAU እንዲያገኙ መረጃውን በትክክል እንዲደረሳቸው ፤ - በየትኛውም የመፈተኛ ማዕከላት ለፈተና ለመቀመጥና ፈተናውን ለመውሰድ ተፈታኞች ፎቷቸው ያለበት Test Admission Ticket (TAT) ይዘው መገኘት እንዳለባቸው፤ https://portal.aau.edu.et/Web/ApplyForAdmission/TestTaker) - የመግቢያ ፈተናው በመላ ሀገሪቱ ባሉ የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ብቻ በበየነ መረብ የሚሰጥ በመሆኑ ከኢንተርኔት ጋር የተገናኙ ኮምፒዩተር ያላቸው የመፈተኛ ማዕከላት Safe Exam Browser (SEB) ሶፍትዌር ተጭኖባቸው Corrective and Preventive Maintenance ተደርጎላቸው እንዲሁም Power Backup እንዲኖራቸው ተደርጎ አስፈላጊው ዝግጅት እንዲደረግ፤ - ፈተናው በዩኒቨርሲቲዎች ኔትወርክ ብቻ የሚሰጥ በመሆኑ ይህንኑ የየዩኒቨርሲቲው አይሲቲ ዳይሬክተር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር እንዲያስፈጽም መመሪያ እንዲሰጥ፤ - የመግቢያ ፈተናውን የትምህርት ሚኒስቴርና የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በጋራ የሚያስተዳድሩት እና ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር የሚሰጥ መሆኑ እንዲታወቅ፤ - የፈተናውን ውጤት ተፈታኞች ፈተናቸውን ሲጨርሱና በመጨረሻ መልሳቸውን ሲያስገቡ ወዲያውኑ ማየት የሚችሉ መሆኑን፤ - ተፈታኞች የፈተናውን ውጤት የሚያሳይ ሰርተፊኬት በወረቀት (Hard Copy) አትመው መውሰድ የሚችሉ ሲሆን ለመማር በሚያመለክቱበት ተቋም ሰርተፊኬቱን ማቅረብ የሚችሉ መሆኑን፤ - የድህረ ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና የማለፊያ ነጥብ በትምህርት ሚኒስቴር የሚወሰን መሆኑን አሳውቋል። (በዶ/ር ኤባ ሜጄና ተፈርሞ ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲች እና የግል ተቋማት የተላከውን ደብዳቤ ከላይ ይመልክቱ) @tikvahethiopia

Greetings Dear All, Attached herewith please find list of candidates for Graduate Admission Test (GAT) Training. Regards,

The College celebrated the Graduation ceremony, it was a memorable event held at the National Theatre Hall on September 16th,
+7
The College celebrated the Graduation ceremony, it was a memorable event held at the National Theatre Hall on September 16th, 2023, with the presence of the CPU community, parents, college senate members, and the esteemed guest of honor, Dr. Ebba Mijena, CEO,  Academic Affairs at ministry of Education (MoE). Recognizing outstanding students from each department with Merit Certificates, Medals, and awards is a great way to celebrate their achievements. 🎓👏

Greetings Dear All, As per the direction given from ministry of education, applicants in all post graduate programs must qualify Graduate Admission test (GAT) to declare candidacy. As part of this requirement, we are planning to offer tutorial class or training on Graduate Admission Test (GAT) on Sept 23, 2023. All post graduate applicants should get ready accordingly. We will attach the schedule until upcoming Friday. N.B - Training will begin on Sept 23, 2023 for weekend applicants. -Training will begin on Sept 25, 2023 for Extension (Monday-Friday) applicants.

I am sharing GAT questions along with answer key for all programs.

#Update on Graduate Admission Test (GAT) የድህረ ምረቃ የመግቢያ ፈተና ከመስከረም 21-23/2016 ዓ.ም በሁሉም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች በበየነ-መረብ ይሰጣል:: Please get ready accordingly.

#MoE ትምህርት ሚኒስቴር ከብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ጋር በመተባበር የዲጂታል መታወቂያ ስርዓትን በትምህርት ተቋማት መደበኛ የተማሪዎች መለያ አድርጎ ለመተግበር መወሰኑን ገልጿል። የተማሪዎች ዲጂታ
+1
#MoE ትምህርት ሚኒስቴር ከብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ጋር በመተባበር የዲጂታል መታወቂያ ስርዓትን በትምህርት ተቋማት መደበኛ የተማሪዎች መለያ አድርጎ ለመተግበር መወሰኑን ገልጿል። የተማሪዎች ዲጂታል መታወቂያ ጥቅም ላይ መዋሉ የተማሪዎችን ማንነት በወጥነት መለየት የሚያስችል ስርዓት እንዲኖር ያደርጋል ብሏል። ይህም ዲጂታል መታወቂያ በሁሉም የትምህርት ተቋማት አበይት የማንነት ማረጋገጫ ስርዓት ሆኖ እንዲያገለግል የሚያስችል እንዲሁም የአሰራር ድግግሞሽን በመቀነስ እና በተማሪዎች የትምህርት ሰነዶች መካከል አንድነት እና ቅንጅትን የሚያጠናክር ነው ሲል ገልጿል። ከዚህም ባለፈ  የግል መረጃን የማስቀመጥ እና የመጠቀም ደህንነትን በእጅጉ እንዲጨምር  የውሂብ ጥበቃን እንዲረጋገጥ  ፣ ማንኛውም አይነት ጥሰቶችን ለመቀነስን ያግዛል ብሏል። የብሔራዊ መታወቂያ መርሃ ግብር ከትምህርት ሚኒስቴር ጋራ ባደረገው ስምምነት እስከ አሁን 640 ሺህ ተማሪዎች ብሔራዊ መለያ ቁጥር ማግኘታቸው ይፋ ተደርጓል። @tikvahethiopia

Dear Prospective Graduate Program Applicants, As per the Ministry of Education's directive, all applicants must take the Graduate Admission Test (GAT) and meet the minimum requirements to be eligible for our graduate programs. The GAT consists of three sections: 1. Verbal Reasoning (60 questions) 2. Quantitative Reasoning (40 questions) 3. Analytical Reasoning (25 questions) To help your preparation, the School of Graduate Studies has developed two sets of model questions with key answers aligned with the GAT format. These materials are already duplicated and available to the registration team. For easy access and communication, we have created a dedicated Telegram channel to provide essential information and support to both new and existing students throughout the GAT preparation process. Furthermore, to enhance your preparation, we have availed two comprehensive GMAT preparation books covering a wide range of topics, including grammar, mechanics, sentence correction, analytical writing, and quantitative problem-solving. We encourage all applicants to utilize these resources to their ensure success in the GAT. For more detailed information, please visit the Addis Ababa University website at https://portal.aau.edu.et/www.aau.edu.... You can also find valuable resources on YouTube channel: https://www.youtube.com/watch?v=ZTC_ZkaVdBA.