Assosa Job Hub
Open in Telegram
3 802
Subscribers
+124 hours
+67 days
+2130 days
Posts Archive
3 805
የስራ ቅጥር ማስታወቂያ
ኦሜጋ መካከለኛ ክሊኒክ
የስራ መደብ _ ክሊኒካል/ዲፕሎማ ነርስ
የታደሰ የሞያ ፈቃድ ያለው/ያላት
የስራ ልምድ: 6 ወር እና ከዚያ በላይ
ደሞዝ: በስምምነት
ዶክመንት:የትምህርት ማስረጃዎችን በኮፒ በመያዝ በአካል በመምጣት ይመዝገቡ::
አደራሻ አሶሳ (አምባ በር)
ስልክ :+25104820480
3 805
ክፍት የስራ ማስታወቂያ
ተፈላጊ የሙያ አይነት
1ጤን መኮንን Public health
2 ቢ ኤስ ሲ ነርስ Bsc Nurse
3 ክሊኒካል ነርስ Clinical Nurse
ተፈላጊ ችሎታ የተደስ የሙያና የምዝጋባ ፍቃድ
እና የአንድ ዓመት የስራ ልምድ
ደምውዝ በስምምነት
የስራ ቦታ መንጌ ወራዳ ቱመት ጃባሮና ቀበሌ አድል ሀጅ አሳድቅ መካከለኛ ክሊኒክ
ስልክ ቁጥር 0956090075
3 805
የሙዚቃ የምረቃ ፕሮግራም
አርቲስት ልደቱ ኦብሲ (በልጋፍ) አዲስ የሺናሽኛ ነጠላ ሙዚቃ አውጥትቶ የምረቃ ፕሮግራም አዘጋጅቷል።ስለሆነም በዕለቱ ተገኝታችሁ የፕሮግራሙ ተሳታፊ እንድትሆኑ ተጋብዛችኋል።
ዕለት እሁድ 05/11/2018 ዓ.ም
አድራሻ አሶሳ
ቦታ በቦሮሺ ሺናሻ ልማት ማህበር የስብሰባ አዳራሽ
የመግቢያ ተስፋ ትኬቱን
ከኢሳያስ ያዴሴ 0954372194
ከያረጋል ፈይሳ 0911056926 እና
ከያሬድ አብዲሳ 0913190101
ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
3 805
ፋና መካከለኛ ክሊኒክ
:- ዲፕሎማ ነርስ (COC) ያለው
ይፈለጋል ::
:- ደሞዝ 13,000
@ABBLTF
0967624007
አድራሻ :- አሶሳ ካምፓስ ሰፈር ከ ሻንጉል ክሊኒክ ከፍ ብሎ
3 805
ዶ/ር ናትናኤል መካከለኛ ክሊኒክ
አድራሻ - አሶሳ ከተማ~አምባ በር ፌርማታ
ክሊኒካል ነርስ (ዲፕሎማ) እንፈልጋለን
ብዛት - 2
ደሞዝ በስምምነት
COC ያሟላ/ች
ልምድ - 0 አመት +
0960114026
@Nathnaelz
3 805
Repost from Ministry of Health ET
ለብቃት ምዘና ፈተና ተመዛኞች በሙሉ
____________
ከሰኔ 17 እስከ 19/2018 ዓ.ም የሚሰጠው የጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ፈተና በ28 የፈተና ጣቢያዎችመሰጠት ጀምሯል፡፡
ስለሆነም ነገ 18/10/2018 ዓ.ም የፈተናው መርሃ-ግብር Nursing, Human Nutrition, Optometry, Physiotherapy እና Surgical Nursing ሙያ ላይ የተመዘገባችሁ ተመዛኞች ምዘናው የጠዋቱ ከ1:30 ሰዓት እንዲሁም የከሰዓቱ ከ7:30 ሰዓት ጀምሮ የሚሰጥ መሆኑን አውቃችሁ በፈተና ጣቢያ ተገኝታችሁ ምዘናውን እንድትወስዱ እናሳስባለን።
Website: moh.gov.et
Facebook: Ministry of Health,Ethiopia
Twitter: x.com/fmohealth
YouTube: youtube.com/@FMoHealthEthiopia
Tiktok: tiktok.com/@mohethiopia
Telegram: t.me/M0H_EThiopia
Linkedin: lnkd.in/ewFJ6VA
3 805
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#Grade12
#NationalExam
የ2018 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበት የጊዜ ሰሌዳ ይፋ ሆነ።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን የጊዜ ሰሌዳ ይፋ አድርጓል።
በዚሁ መሠረት በኦንላይን (Computer-based Testing (CBT) የሚፈተኑ ተፈታኞች በስድስት ዙር የሚፈተኑ ሲሆን ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ይፈተናሉ። ከአራተኛ እስከ ስድስተኛ ዙር የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች የሚፈተኑ ይሆናል።
ፈተናውን በወረቀት የሚፈተኑ ተፈታኞች የተፈጥሮ ሳይንስ በሶስተኛ ዙር ላይ የሚፈተኑ ሲሆን የማህበራዊ ሳይንስ በአራተኛ ዙር በዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሚፈተኑ ይሆናል።
(ዝርዝሩን ከላይ ይመልከቱ)
@tikvahethiopia
3 805
የስራ ማስታወቂያ
➣ የህክምና ባለሞያ ለ መካከለኛ ክሊኒክ
የስራ መደብ :- ነርሲንግ እና ላብራቶሪ (በዲግሪ እና ዲፕሎማ)
➣ የስራ ልምድ :- ለዲግሪ 0 አመት እና ከዛ በላይ : ለዲፕሎማ 6 ወር እና ከዛ በላይ
➣ የስራ ቦታ :- ካምፓስ ሰፈር
➣ ደሞዝ :- በስምምነት (ልምድን ያማከለ)
➣ለመመዝገብ የት/ት ማስረጃ እና ስልክ Inbox ላይ ያስቀምጡልን : ወይም በ 0967624007 ይደውሉልን
3 805
የስራ ቅጥር ማስታወቂያ
ዶ/ር ይበልጣል መካከለኛ ክሊኒክ
የስራ መደብ Lab technician/technologist
የ ቅጥር ሁኔታ በቋሚነት
የታደሰ የሞያ ፈቃድ ያለው/ያላት
የስራ ልምድ: አንድ አመት እና ከዚያ በላይ
ደሞዝ: በስምምነት
ዶክመንት:የትምህርት ማስረጃዎችን በኮፒ በመያዝ በአካል በመምጣት ይመዝገቡ::
📍አደራሻ አሶሳ ሽናሻ ሜዳ ከፍ ብሎ
ስልክ :+251922242020
3 805
የስራ ቅጥር ማስታወቂያ
ዶ/ር ሲሳይ መካከለኛ ክሊኒክ
የስራ መደብ BSC ነርስ ወይንም Clinical ነርስ
የ ቅጥር ሁኔታ በቋሚነት
የታደሰ የሞያ ፈቃድ ያለው/ያላት
የስራ ልምድ: 0 አመት እና ከዚያ በላይ
ደሞዝ: በስምምነት
ዶክመንት:የትምህርት ማስረጃዎችን በኮፒ በመያዝ በአካል በመምጣት ይመዝገቡ::
📍ካምፓስ ዋናው በር: አሶሳ ዮኒቨርሲቲ
ስልክ :0911416097
3 805
የስራ ቅጥር ማስታወቂያ
ዶ/ር ይበልጣል መካከለኛ ክሊኒክ
የስራ መደብ BSC ነርስ /Clinical ነርስ
የ ቅጥር ሁኔታ በቋሚነት
የታደሰ የሞያ ፈቃድ ያለው/ያላት
የስራ ልምድ: አንድ አመት እና ከዚያ በላይ
ደሞዝ: በስምምነት
ዶክመንት:የትምህርት ማስረጃዎችን በኮፒ በመያዝ በአካል በመምጣት ይመዝገቡ::
📍አደራሻ አሶሳ ሽናሻ ሜዳ ከፍ ብሎ
ስልክ :+251922242020
3 805
የብቃት ምዘና ፈተና ለምትወስዱ ጤና ባለሙያዎች በሙሉ
__
ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቃችሁ የብቃት ምዘና ፈተናውን ለመውሰድ ምዝገባ ያጠናቀቃችሁ የጤና ባለሙያዎች በሙሉ፤ ፈተናው ከሰኔ 17 እስከ 19/2018 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑን እየገለፅን፦
1. የፈተናው መርሃ-ግብርም፦
▪ በ17/10/2018 ዓ.ም…… Medicine, Public Health, Medical Laboratory Science, Midwifery, Medical Radiology Technology እና Pediatric and Child Health Nursing
▪ በ18/10/2018 ዓ.ም……, Nursing, Human Nutrition, Optometry, Physiotherapy እና Surgical Nursing
▪ በ19/10/2018 ዓ.ም…… Pharmacy, Anesthesia, Dental Medicine, Emergency and Critical Care Nursing, Environmental Health እና Psychiatric Nursing,
ሁሉም ተፈታኝ ሰኔ 16/2018 ዓ.ም ከሰዓት 8፡00 ሰዓት በመፈተኛ ጣቢያ በመገኘት ስለፈተናው አሰጣጥ ቅድመ ገለጻ (orientation) መከታተል፤ የቅድመ ፈተና መለማመጃ ጥያቄዎችን መስራትና፤ የመፈተኛ ክፍሉን መለየት ይኖርበታል::
2. በፈተናው ወቅት የብሄራዊ መታወቂያ (National ID) እንዲሁም ሲስተሙ የሚሰጠውን QR code ያለው የፈተና መግቢያ /ስሊፕ/ print out ይዛችሁ መገኘት ይኖርባችኋል፡፡
3. ከላይ ከተጠቀሱት ነገሮች ውጪ ምንም አይነት የኤሌክትሮኒክስ መሳሪያ (ስልክ፣ የእጅ ሰዓት፣ መነጽር (የተረጋገጠ የዕይታ ችግር ከሌለ በስተቀር)፣ ቦርሳ እና ሌሎች እቃዎች፣ ምንም አይነት ማጣቀሻዎችን፣ እንዲሁም ባዶ ወረቀቶች፣ ምግብ ወይም መጠጥ (የተረጋገጠ የጤና ችግር ከሌለ በስተቀር) ይዞ መግባት አይፈቀድም፡፡
4. በፈተናው ወቅት ተመዛኞች በሁለቱም ክፍለ ጊዜ (ጠዋት እና ከሰዓት በኋላ) የፈተና ክፍሉን ለቀው ከመውጣታቸው በፊት አቴንዳንስ ላይ በአግባቡ መፈረም ይጠበቅባቸዋል።
5. ተመዛኞች ወደ ጣቢያ ከመምጣታችሁ በፊት ከዚህ ማስታወቂያ ጋር የተያያዘውን attachment የመረጣችሁትን የፈተና ጣቢያ መመልከት ይኖርባችኋል።
ማሳሰቢያ፦
ተመዛኞች ስማቸው ከተጠቀሰበት የመፈተኛ ጣቢያ (ተቋም) ውጪ በፍጹም ፈተናውን መውሰድ አይፈቀድም፡፡
3 805
የመጀመሪያ ድግሪ ትምህርት መውጫ ፈተና (Exit Exam) ከሰኔ 4 - 12/2018 ዓ/ም ድረስ የሚሰጥ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። ተፈታኞች እንዲሁም አስፈታኝ ተቋማት አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት ሁሉ እንዲያደርጉ አሳስቧል።
የ2018 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና መርሐግብር (Exit Exam Schedule) ከላይ ተያይዟል።
