ACE AA Multimedia
Open in Telegram
“እግዚአብሔርንም የመምሰል ምሥጢር ያለ ጥርጥር ታላቅ ነው፤ በሥጋ የተገለጠ፥ በመንፈስ የጸደቀ፥ ለመላእክት የታየ፥ በአሕዛብ የተሰበከ፥ በዓለም የታመነ፥ በክብር ያረገ።” 1ኛ ጢሞቴዎስ 3፥16 https://youtube.com/@ACE_AA_multimedia
Show more1 166
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
1 166
የተወደዳችሁ ቅዱሳን ድህረ ገጹን በ YouTube ,Telegeram , Facebook , ሼር ፣ ሰብስክራይብና ላይክ በማድረግ ከትክክለኛው የቤተክርስቲያን ድምጽና ስርአት( ጨዋነት) ከሚተላለፈው ሚዲያ ጋር ወንድሞችንና እህቶቻችንን እናገናኝ, ተባረኩ!
@ace_aa_multimedia
1 166
📍 የተወደዳችሁ ቅዱሳን
“የሰላምም ጌታ ራሱ በሁሉ መንገድ ዘወትር ሰላምን ይስጣችሁ። ጌታ ከሁላችሁ ጋር ይሁን።”
2ኛ ተሰ3፥16
" መልካሙን የምሥራች የሚያወሩ እግሮቻቸው እንዴት ያማሩ ናቸው ተብሎ እንደ ተጻፈ.......(ባልሰሙትስ እንዴት ያምናሉ? ቁ 14,) በእውነት፦ ድምፃቸው በምድር ሁሉ ላይ ቃላቸውም እስከ ዓለም ዳርቻ ወጣ።"
ሮሜ10:17-18
በሚለው መሪ ቃል ወንጌል እስከ ምድር ዳርቻ ይደርስ ዘንድ በኢትዮጽያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን የአዲስ አበባ ሰበካ የቤተክርስቲያንን ክብር እና ልክ እንዲሁም አለምአቀፋዊ ይዘቱን በጠበቀ መልክ የኮንፈረንሱን መልዕክቶችና ዝማሬዎችን በቤተክርስቲያኒቱ ሚዲያ ስርዓት አቀናብረን በድህረ-ገጻችን ላይ በፊታችን ባሉ ቀናቶች ስለምናደርስ ጥቂት እንድታገሱን በፍቅር እንጠይቃለን?!
ድህረ ገጹንም ሼር ፣ ሰብስክራይብና ላይክ በማድረግ ከትክክለኛው የቤተክርስቲያን ድምጽና ስርአት( ጨዋነት) ከሚተላለፈው ሚዲያ ጋር
ወንድሞችንና እህቶቻችንን እናገናኝ, ተባረኩ!
“ስለዚህ የምወደውንና የታመነውን በጌታ ልጄ የሆነውን ጢሞቴዎስን ልኬላችኋለሁ፥ እኔም በየስፍራው በአብያተ ክርስቲያናት ሁሉ እንደማስተምር በክርስቶስ ኢየሱስ የሚሆነውን መንገዴን እርሱ ያሳስባችኋል።”
1ኛ ቆሮንቶስ 4፥17
ACE AA Multimedia Department
@ace_aa_multimedia
1 166
“የበጉ ሰርግ ስለ ደረሰ ሚስቱም ራስዋን ስላዘጋጀች ደስ ይበለን ሐሤትም እናድርግ ክብርንም ለእርሱ እናቅርብ።”
ራእይ 19፥7
የኢትዮጵያ ሐዋሪያዊት ቤተክርስቲያን
የአዲስ አበባ ሰበካ አመታዊ ኮንፈረንስ
2015
#AA_annual_conference
#ACE
#ACE_AA_Multimedia
1 166
“እግዚአብሔርንም የመምሰል ምሥጢር ያለ ጥርጥር ታላቅ ነው፤ በሥጋ የተገለጠ፥ በመንፈስ የጸደቀ፥ ለመላእክት የታየ፥ በአሕዛብ የተሰበከ፥ በዓለም የታመነ፥ በክብር ያረገ።”
1ኛ ጢሞቴዎስ 3፥16
“And without controversy great is the mystery of godliness: God was manifest in the flesh, justified in the Spirit, seen of angels, preached unto the Gentiles, believed on in the world, received up into glory.”
1 Timothy 3፥16
