en
Feedback
@hakezel hayat

@hakezel hayat

Open in Telegram

اللهم اجعل القرآن ربيع قلوبنا @abuna124

Show more
3 980
Subscribers
-624 hours
-397 days
-13730 days

Data loading in progress...

Attracting Subscribers
September '26
September '26
+5
in 0 channels
August '26
+36
in 0 channels
Get PRO
July '26
+22
in 0 channels
Get PRO
June '26
+176
in 1 channels
Get PRO
May '26
+42
in 0 channels
Get PRO
April '26
+15
in 0 channels
Get PRO
March '26
+25
in 0 channels
Get PRO
February '26
+20
in 0 channels
Get PRO
January '26
+21
in 0 channels
Get PRO
December '25
+15
in 1 channels
Get PRO
November '25
+9
in 1 channels
Get PRO
October '25
+30
in 1 channels
Get PRO
September '25
+95
in 1 channels
Get PRO
August '25
+474
in 0 channels
Get PRO
July '25
+494
in 1 channels
Get PRO
June '25
+290
in 0 channels
Get PRO
May '25
+62
in 0 channels
Get PRO
April '25
+113
in 1 channels
Get PRO
March '25
+200
in 3 channels
Get PRO
February '25
+111
in 1 channels
Get PRO
January '25
+358
in 3 channels
Get PRO
December '24
+366
in 2 channels
Get PRO
November '24
+508
in 2 channels
Get PRO
October '24
+508
in 1 channels
Get PRO
September '24
+810
in 3 channels
Get PRO
August '24
+1 920
in 4 channels
Get PRO
July '24
+1 151
in 6 channels
Get PRO
June '24
+749
in 5 channels
Get PRO
May '24
+535
in 3 channels
Get PRO
April '24
+565
in 4 channels
Get PRO
March '24
+680
in 5 channels
Get PRO
February '24
+462
in 11 channels
Get PRO
January '24
+34
in 1 channels
Get PRO
December '230
in 0 channels
Get PRO
November '23
+2
in 1 channels
Get PRO
October '23
+203
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
08 September0
07 September0
06 September+1
05 September0
04 September0
03 September+3
02 September+1
01 September0
Channel Posts
ህያው ቀልብ… አንድ የአላህ ወዳጅ እንዲህ ተብሎ ተጠየቀ፦ «አንድ ሰው አላህ ዘንድ ቅርብ መሆኑን በምን ያውቃል?» እርሱም እንዲህ መለሰ፦ «ቀልቡ አላህን ሲያስታውስ ይረጋጋል፤ ነፍሱ ከኃጢአት ስትርቅ ደስ ይላታል፤ ከሰዎች ጋር ደግሞ በርህራሄ ይኖራል።» የሰው ሕያውነት ከውጭ አይጀምርም፤ ከቀልብ ውስጥ ይጀምራል። በዚክር ቀልብህን አጽዳ። በተውበት ነፍስህን ያሳርፍ። በርኅራኄህ የአላህን እዝነት ጥራ። በነቢዩ [ﷺ] ፍቅር ምግባርህን አሳምር። በደጋጎች ተረክ መንገድህን አቅና። ትኩረትህን የአኺራ ስኬት ላይ አንጠልጥል። ለምትኖርባት ዱንያም መልካምን አበርክት። አላህ ያግዝህ!

2
ልክ እንደ ዩሱፍ "ህልሜ እኮ እውን ሆነ" የምንልበትን ቀን ቅርብ ያድረግልን!
ልክ እንደ ዩሱፍ "ህልሜ እኮ እውን ሆነ" የምንልበትን ቀን ቅርብ ያድረግልን!
78
3
ባንቱ'ኮ ነው ከጉድ የራቅኩት እንኳን ዲኔን ዱንያን ያወኩት ኑር ዊላዳው ሆኖልኝ ዛዴ ባንቱ አይደሎይ ቆሜ መህዴ🥰
95
4
መከራን ያረከሰ ፍቅር… የኡሁድ ቀን ነበር። የጦርነቱ ዜና ወደ ሐምና ቢንት ጀሕሽ [ረዲየላሁ ዐንሃ] መጣ። መጀመሪያ አባቷ ጀሕሽ ኢብኑ ሪአብ መሰዋታቸው ተነገራት። እሷም፦ «ነቢዩስ ﷺ ምን ሆኑ?»
መከራን ያረከሰ ፍቅር… የኡሁድ ቀን ነበር። የጦርነቱ ዜና ወደ ሐምና ቢንት ጀሕሽ [ረዲየላሁ ዐንሃ] መጣ። መጀመሪያ አባቷ ጀሕሽ ኢብኑ ሪአብ መሰዋታቸው ተነገራት። እሷም፦ «ነቢዩስ ﷺ ምን ሆኑ?» ብላ ጠየቀች። ከዚያ ወንድሟ ዐብዱላህ ኢብኑ ጀሕሽ [ረዲየላሁ ዐንሁ] መሰዋቱ ተነገራት። እንደገና፦ «ነቢዩስ ﷺ ምን ሆኑ?» ከዚያ ባሏ ሙስዐብ ኢብኑ ዑመይር [ረዲየላሁ ዐንሁ] መሰዋቱ ተነገራት። አሁንም ጥያቄዋ አንድ ነበር፦ «ነቢዩ ﷺ ምን ሆኑ?!»… በመጨረሻም አጎቷ ሐምዛ ኢብኑ ዐብዱልሙጦሊብ [ረዲየላሁ ዐንሁ] መሰዋታቸው ተነገራት። እሷ ግን እንደገና፦ «ነቢዩስ ﷺ ምን ሆኑ?» ነበር ጥያቄዋ።… ከዚያም የአላህ መልእክተኛ ﷺ በሕይወት እንዳሉና ደህና እንደሆኑ ሲነገራት፣ ወደ እርሳቸው በፍጥነት ሄደች። እርሳቸውን ባየች ጊዜም፣ በአትኩሮት ደህንነታቸውን ተመልክታ ካረጋገጠች በኋላ፦ «كل مصيبة بعدك جلل» «ከእርስዎ በኋላ የሚመጣ ማንኛውም መከራ ትንሽ ነው።» አለች። እስቲ ይህን ፍቅር አስቡ!… አባቷ ሞተዋል፤ ግን የነቢዩ ﷺ ዜናን ትጠይቃለች። ወንድሟ ሞቷል፤ ግን የነቢዩ ﷺ ዜናን ትጠይቃለች። ባሏ ሞቷል፤ ግን የነቢዩ ﷺ ዜናን ትጠይቃለች። አጎቷም ተሰውተዋል፤ እሷ ግን አሁንም የነቢዩን ﷺ ደህንነት ትጠይቃለች! ነቢዩ ﷺ ደህና መሆናቸውን ባወቀች ጊዜ ብቻ ልቧ እረፍት አገኘ። ይህ ነው የሶሐቦች ፍቅር።… ከምንም በፊት እና በኋላ የሚያስቀድሙት የተወዳጃቸውን ጉዳይ ነበር። …እኛም በተራ እንደ ሶሓቦች አደራ ማለት ይህኔ ነው😊 የነርሱን እድል ይስጠን!
117
5
በውሸት በጥፋት በኔነት በስሜት ለጉድ ተከብቤ እንዴት ወዳጆህ ተከታዮ ነኝ እላለው ከልቤ...🤕 ያሻፊየል ሙዝኒቢን
በውሸት በጥፋት በኔነት በስሜት ለጉድ ተከብቤ እንዴት ወዳጆህ ተከታዮ ነኝ እላለው ከልቤ...🤕 ያሻፊየል ሙዝኒቢን
135
6
አላህ ሆይ! የተሟላ ኢማንን፣ እውነተኛ እርግጠኝነትን፣ መልካም ሥራን፣ ሰፊ ሲሳይን፣ ላንተ የተዋረደና አንተን የሚፈራ ልብን፣ አንተን በማስታወስ የሚጠመድ ምላስን፣ ሐላልና መልካም ሲሳይን፣ ሁሉንም
አላህ ሆይ! የተሟላ ኢማንን፣ እውነተኛ እርግጠኝነትን፣ መልካም ሥራን፣ ሰፊ ሲሳይን፣ ላንተ የተዋረደና አንተን የሚፈራ ልብን፣ አንተን በማስታወስ የሚጠመድ ምላስን፣ ሐላልና መልካም ሲሳይን፣ ሁሉንም መልካም ነገር የሚያካትት በረከትን፣ የሚስሰማና ተቀባይነት የሚቸረው ዱዓን፣ ደህናና ሰላማዊ ቤትን፣ ጤናማ ሰውነትን፣ መልካም መጨረሻን፣ ጀነትን መታደልና በእሳት ከመቀጣት መዳንን እንለምንሃለን። : አላህ ሆይ፣ ሁሉንም ልመናዎቻችንን በችሮታህ ሙላልን። አሚን።
173
7
የወለድ አደገኝነት! ከጃቢር (🤎) ተይዞ:  እንዲህ ይላል፦ ﴿لَعَنَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ آكِلَ الرِّبَا، وَمُؤْكِلَهُ، وَكَاتِبَهُ، وَشَاهِدَيْهِ. وَقَالَ : " هُمْ سَوَاءٌ﴾ “የአላህ መልእክተኛ (🤎) ወለድ የሚበላንም፣ የሚያበላውንም፣ ፀሐፊውንም፣ ምስክሮቹንም ተራግመዋል፡፡ ‘ሁሉም በወንጀሉ እኩል ናቸው!!’ ብለዋል፡፡” ሙስሊም ዘግበውታል: 1598
221
8
ያልፉ ይሆን ብለን ስንሰጋባቸው የነበሩ ቀናት ሁሉ ኮሽ ሳይሉ እንደዋዛ አለፉ። አልሐምዱ ሊላህ❤️‍🩹
183
9
የታላቁ ነቢይ (📿) ስብዕና! ረሱል እንዲህ ብለዋል፦ ﴿لَوْ دُعِيتُ إِلَى كُرَاعٍ لَأَجَبْتُ، وَلَوْ أُهْدِيَ إِلَيَّ ذِرَاعٌ لَقَبِلْتُ﴾ “በእንስሳ (በበግ እግር የተዘጋጀ መጠነኛ ግብዣም ቢሆን) ብጠራ ኖሮ እቀበል ነበር፤ ክንድም (ስጦታ) ቢበርከትልኝ ኖሮ በእርግጥም እቀበል ነበር።” ቡኻሪ ዘግበውታል፡ 5178
226
10
የአላህ መልእክተኛ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፦ يا عَائشةُ، لا ترُدِّي المِسكينَ ولو بشِقِّ تَمرةٍ، يا عائشةُ، أحِبِّي المساكينَ، وقَرِّبيهم؛ فإنَّ اللهَ يقرِّبُكِ يومَ القيامَةِ. "ዓኢሻ ሆይ! ምስኪንን (ባዶ እጁን) አትመልሺ፣ የአንድን ተምር ግማሽ እንኳ ቢሆን (ስጪ)። ዓኢሻ ሆይ! ምስኪኖችን ውደጂ፣ አቅርቢያቸውም፤ አላህ በቂያማ ቀን ያቀርብሻልና።" [ሶሒሑ ቲርሚዚይ፡ 2352]
193
11
ሀራም ግንኙነት....ልብህን ለማስደሰት ብለህ ከ አላህ ሚያርቅህን ግንኙነት አትያዝ ። ዛሬ የሚያስደስትህ ነገር ነገ ልብህን ሊሰብረው ይችላል። ...ከሀራም መራቅ ማለት ፍቅርን መጥላት ማለት አይደለም ፣ ፍቅርህን ለ አላህ ስትል መጠበቅ እንጂ 🤌 وَلَا تَقْرَبُوا۟ ٱلزِّنَىٰٓ ۖ إِنَّهُۥ كَانَ فَٰحِشَةًۭ وَسَآءَ سَبِيلًۭا "እናንተ ወደ ዝሙት አትቅረቡ ፣ እርሱ በርግጥ አፀያፊ ነው።" (17:32)
1
12
❤ስለ ፍቅር ከተነገሩት በጣም ቆንጆ ነገሮች ዉስጥ አንዱ የሰይድና አቡበክር (ረ.ዐ) አባባል... "ረሱል(ﷺ) ጠጡ እኔም በሳቸዉ መጠጣት ጠገብኩ" اللهم صلِ وسلم وبارك عل نبينا مُ
❤ስለ ፍቅር ከተነገሩት በጣም ቆንጆ ነገሮች ዉስጥ አንዱ የሰይድና አቡበክር (ረ.ዐ) አባባል... "ረሱል(ﷺ) ጠጡ እኔም በሳቸዉ መጠጣት ጠገብኩ" اللهم صلِ وسلم وبارك عل نبينا مُحَمَّد (ﷺ)
288
13
እልፍ ዘመናት ስሙ ተወስቶ የማይደበዝዝ ታሪኩ አርጅቶ መርሀበን ያ ረሱሉላህ 💚መርሀበን...አንቱዬዋ!💙 مَرْحَبًا يَا رَسُولَ اللهِ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّم
እልፍ ዘመናት ስሙ ተወስቶ የማይደበዝዝ ታሪኩ አርጅቶ መርሀበን ያ ረሱሉላህ 💚መርሀበን...አንቱዬዋ!💙 مَرْحَبًا يَا رَسُولَ اللهِ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ 🥰🥰🥰
253
14
ነቢን መውደድ ኢማን ነው ነቢን ማውሳት ሁብ ነው ሰለዋት ማውረድ ኑር ነው" ሶሉ አለል ሀቢቢ!
ነቢን መውደድ ኢማን ነው ነቢን ማውሳት ሁብ ነው ሰለዋት ማውረድ ኑር ነው" ሶሉ አለል ሀቢቢ!
271
15
💚✨እንኳን ለታላቁ ነቢይ ሙሐመድ ﷺ የመውሊድ በዓል አደረሳችሁ💚🙌 ይኸው ታላቅ ቀን የሰላም እና የፍቅር ይሁንልን። ✨ የረሱል ﷺ  መወለድ ለዓለማት እዝነት እና ብርሃን ነው! 💚 መልካም የመውሊድ በዓል🥰🥰🥰 🎉ኢሽቅ መደድ👏👏👏👏👏👏
248
16
እንኳን ለ1501ኛው የትልቁ ሰው ﷺ የመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
እንኳን ለ1501ኛው የትልቁ ሰው ﷺ የመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
266
17
የአላህ መልእክተኛ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፦ يا عَائشةُ، لا ترُدِّي المِسكينَ ولو بشِقِّ تَمرةٍ، يا عائشةُ، أحِبِّي المساكينَ، وقَرِّبيهم؛ فإنَّ اللهَ يقرِّبُكِ يومَ القيامَةِ. "ዓኢሻ ሆይ! ምስኪንን (ባዶ እጁን) አትመልሺ፣ የአንድን ተምር ግማሽ እንኳ ቢሆን (ስጪ)። ዓኢሻ ሆይ! ምስኪኖችን ውደጂ፣ አቅርቢያቸውም፤ አላህ በቂያማ ቀን ያቀርብሻልና።" [ሶሒሑ ቲርሚዚይ፡ 2352]
239
18
ሰይደል‐ኸልቅ ﷺ ለወዳጆቻቸው እንደ ቅድመ ጀነት ናቸው ፤ ያን የወዳጅነት ጀነት ጥፍጥናውን የቀመሰ‐የለመደ ለቅፅበት ቢያጣው እራሱን በጥፋት አንዳጣ ይቆጥራል። አቡል‐ዓባሰል‐ሙርሲይ "ነብዩﷺ ለቅፅበት ከኔ ቢሰወሩ በሞትኩ ነበር" እንዳሉት መሆኑ ነው።   ሰይዳችንﷺ ለሁሉም አፍቃሪ አዘቦት የሌለው የዘውትር ዒዱ ናቸው። ሼህ አሕመድ ሲራጁዲን ኸይረል‐ወራ ላይ جنة الأحباب عيد كل عاشق «የወዳጆች ጀነት ፤ የአፍቃሪ ሁላ ዒድ» ይሏቸዋል።    ከፍቅሩ ጨፌ አንዴ የተጎነጩት አሕመደል ሃዲ እየተንሰፈሰፉ… አፍቃሪን ሊያንሳፍፉ "ትልቁ የአላህ ጀነት" ይሏቸዋል كيف لا وهو سباني ۔ وجنة الله الأعظم በዛ ፍቅር ተማርኮ የተጠለፈ ማረፊያው ሚሆነው ትልቁ የአላህ ጀነት (ሰዪደል‐ዉጁድ) ውስጥ ነው። ረቢዑልቁሉብ
273
19
ብዙ ያለኝ ሚመስለኝ በራህመትህ ምኖር እኔ ያንተ ለማኝ ነኝ❤️‍🩹
253
20
እስልምናን ሚአክል ወርቃማ የእምነት እርከን ላይ ሆነን ከእስልምና ወጣ ያለ መንገድ ላይ መገኘት... ነገ እንስተካከላለን እያልን ዛሬአችንን ማጨለም.... ምናልባትም ነገ ብለን ቀን የቀጠርንለት ቀን የሞታችን ድግስ ሊሆን ይችላልና ነገ ማለቱን"ሟች ነኝ" በሚል መሪ ቃል ጭንቅላታችን ላይ እናስቀምጠው እና ከዛሬም አሁንን እናሳምር። ምንአልባት ነገ አንተ የለለህበት ቀን ይሆናል እናም አሁንህን ወርቅ ቀባ!😊 ያረብ በሰጠከኝ ሽልማት ይበልጥ ማምርበት አድርገኝ🤲🖤
285