en
Feedback
Ethiopian grade 11&12 New curriculum books 📚

Ethiopian grade 11&12 New curriculum books 📚

Open in Telegram

Elevate Your Learning Comprehensive Study Resources for Ambitious Minds. (Appeals to a specific audience and promises quality)

Show more
2 816
Subscribers
No data24 hours
+107 days
+1530 days
Attracting Subscribers
December '25
December '25
+64
in 0 channels
November '25
+77
in 0 channels
Get PRO
October '25
+709
in 0 channels
Get PRO
September '250
in 0 channels
Get PRO
August '250
in 0 channels
Get PRO
July '250
in 0 channels
Get PRO
June '250
in 0 channels
Get PRO
May '250
in 0 channels
Get PRO
April '250
in 0 channels
Get PRO
March '250
in 0 channels
Get PRO
February '250
in 0 channels
Get PRO
January '250
in 0 channels
Get PRO
December '24
+151
in 0 channels
Get PRO
November '24
+334
in 0 channels
Get PRO
October '24
+344
in 0 channels
Get PRO
September '24
+144
in 0 channels
Get PRO
August '24
+212
in 0 channels
Get PRO
July '240
in 1 channels
Get PRO
June '240
in 0 channels
Get PRO
May '240
in 0 channels
Get PRO
April '24
+952
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
25 December+2
24 December+4
23 December+5
22 December+1
21 December+3
20 December+6
19 December+2
18 December+3
17 December+1
16 December0
15 December+2
14 December+2
13 December+4
12 December0
11 December+4
10 December+4
09 December+3
08 December+2
07 December+1
06 December+3
05 December+5
04 December+2
03 December+2
02 December+2
01 December+1
Channel Posts
#ማስታወቂያ‼️ በሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር ለተመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ፣ በ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ገብታችሁ በአፕላይድ ሳይንስና በኢንጂነሪንግ የትምህርት ዘርፎች ለመማር ለተመዘገባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና የሚሰጠዉ ማክሰኞ መስከረም 20/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ ማሳሰቢያ፡- ተፈታኞች ለፈተናው መመዝገባችሁን የሚገልፅ ከሲስተም ላይ በማወረድ ፕሪንት አድርጋችሁ መያዝ ያስፈልጋል፡፡ ተፈታኞች ማንነታችሁን የሚገልጽ መታወቂያና የአድሚሽን ካርዳችሁን በመያዝ በምዝገባ ወቅት በመረጣችሁት የፈተና ማዕከል ከተጠቀሰው ሰዓት ቀደም ብላችሁ መገኘት አለባችው፡፡ ተፈታኞች ሞባይል ስልክ እና ስማርት ሰዓት ይዞ ወደ ፈተና ማዕከል መምጣት የተከለከለ ነው፡፡ የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ©️ ASTU Official Facebook Page 🔗 Check 👇
https://www.facebook.com/100064128666149/posts/pfbid02tqY4TAPeLiMCD1ZLccRQEcBy87gVBLhssiWvV9agdL3S1MqUj9r2AnEASZQFKUBDl/?app=fbl
JOIN US 👇 || @ethio_studen

2
Oromiyaa...Ooromiyaa!!!! Gammannee gammadi Bokkuu deebifannee!! Thanks to Allah We did it again!!+5
Oromiyaa...Ooromiyaa!!!! Gammannee gammadi Bokkuu deebifannee!! Thanks to Allah We did it again!!
2 117
3
No text...
1 869
4
Dodola Ifa Boru Boarding School
Dodola Ifa Boru Boarding School
1 774
5
Arsoomni Qorsooma!!+5
Arsoomni Qorsooma!!
1 855
6
No text...
1 804
7
No text...
1 791
8
No text...
1 559
9
No text...
1 464
10
No text...
1 446
11
No text...
1 144
12
Breaking News ASTU Special School proudly celebrates the outstanding success of its 2025 second-batch students in the Grade 12 National Examination! Out of 91 candidates, an impressive 51 students scored above 500 out of 600. Special recognition goes to: Fikir Yared – Highest score among male students with 561/600. Nuhamin Beshawred – Second highest overall and top female scorer with 560/600. Congratulations to all our achievers for their remarkable performance and hard work! 🎉
1 113
13
#ካሊድ_በሽር👏 የዶዶላ ኢፈ ቦሩ ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪ የሆነው ካሊድ በሽር በ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 591 በማምጣት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት አስመዝግቧል፡፡ የኦሮሚያ+1
#ካሊድ_በሽር👏 የዶዶላ ኢፈ ቦሩ ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪ የሆነው ካሊድ በሽር በ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 591 በማምጣት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት አስመዝግቧል፡፡ የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ ይፋ ባደረገው መረጃ ተማሪ ካሊድ በሽር ፦ - እንግሊዘኛ 96፣ - ሒሳብ 100፣ - ፊዚክስ 100 - ኬሚስትሪ 98፣ - ባዮሎጂ 99፣ - አፕቲትዩድ 98 አምጥቷል፡፡ የዶዶላ ኢፈ ቦሩ ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ርዕሰ መምህር ደቱ ዲቦ " ተማሪ ካሊድ በሽር በትምህርቱ በጣም ጎበዝ፣ ጥሩ ሥነ ምግባር ያለው እና አርአያ የሆነ ተማሪ ነው " ሲሉ ለኤፍ ኤም ሲ ተናግረዋል። #ኤፍኤምሲ @tikvahethiopia
1 139
14
በ2017 ዓ.ም በ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ሴት ተማሪዎችን የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ ይፋ አድር+1
በ2017 ዓ.ም በ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ሴት ተማሪዎችን የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ ይፋ አድርጓል። (መስከረም 5/2018 ዓ.ም) Haimanot Yohanes wubishet 579 natural science Besrat Gebriel school Simbo Dereje Ayana 548 social science St. John Baptist de La Salle Catholic School @ethio_studen
1 175
15
አዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ(AASTU) እና አዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ(ASTU) @ethio_studen+1
አዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ(AASTU) እና አዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ(ASTU) @ethio_studen
1 123
16
No text...
1 052
17
No text...
1 074
18
ውጤት ዛሬ 6 ሰዓት ይለቀቃል አላህ (ሱ.ወ) በቁርኣን ላይ እንዲህ ይላል፡ “ይህም ለእናንተ መልካም ሆኖ ሳለ የምትጠሉት ነገር ሊኖር ይችላልና፤ ለእናንተም መጥፎ ሆኖ ሳለ የምትወዱት ነገር ሊኖር ይችላልና፡፡ አላህም ያውቃል እናንተ ግን አታውቁም፡፡” ውጤታችሁ ምንም ይሁን ምን፣ በእርሱ ውስጥ የጥበብ ሚስጥር አለ። የፈተና ውጤት አልተሳካም ማለት የህይወት ፈተና ወድቀናል ማለት አይደለም። የአላህ እቅድ ትልቅ እና ሰፊ ነው።
1 117
19
ከፍተኛ የተማሪ ቁጥር የት አለፈ ? " ዘንድሮ 8.4 በመቶ ተማሪ ከ 50 በመቶ በላይ በማስመዝገብ ፈተናውን አልፏል " - ትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ውጤት እየተገለጸ ይገኛል። በዘንድሮ አመት ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች ውስጥ 8.4 በመቶ ተማሪ ከ 50 በመቶ በላይ በማስመዝገብ ፈተናውን አልፏል ተብሏል። ከፍተኛ ተማሪዎችን ያሳለፉ ክልሎች ፦ - አዲስ አበባ፣ - ሐረሪ - አማራ ክልል ናቸው። ዘንድሮ " የተፈታኙ ቁጥር ቀንሷል ያለፈው ተማሪ ቁጥር ግን ጨምሯል " ያሉት ትምህርት ሚኒስትሩ ዘንድሮ በአጠቃላይ 48,929 ተማሪዎች ማለፋቸውን ገልጸዋል። ባለፈው አመት ያለፈው ተማሪ ቁጥር 36,409 ነበር። በጾታ ስብጥር ፦ 30,451 ወንድ ተማሪዎች አልፈዋል። 18,478 ሴት ተማሪ አልፏል። በተፈጥሮ ሳይንስ ከፍተኛ ውጤት ወንድ 591/600 ዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት ሴት 579/600 ብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት በማህበራዊ ሳይንስ ወንድ 562/600 አምቦ አምቦ ቦርዲንግ ስኩል። 548 /600 ሴንት ጆሴፍ ትምህርት ቤት። አማካይ ውጤት 87 በመቶ የአዳሪ ትምህርት ቤቶች 86 በመቶ ዓለማቀፍ ትምህርት ቤቶች 5.4 በመቶ የመንግስት ትምህርት ቤቶች 51 በመቶ የግል ትምህርት ቤት ውጤት
1 221
20
እስከ ነገ ቀን 6:00 ሰዓት ውጤት ይለቀቃል " ምንም የተሳሳተ ነገር እንዳይኖርና እርግጠኛ ለመሆን ስለፈለግን የተወሰኑ ልጆች አሉ የተዛባ እሱን አስተካክለን እስከ ነገ ቀን 6:00 ሰዓት የፈተናው+1
እስከ ነገ ቀን 6:00 ሰዓት ውጤት ይለቀቃል " ምንም የተሳሳተ ነገር እንዳይኖርና እርግጠኛ ለመሆን ስለፈለግን የተወሰኑ ልጆች አሉ የተዛባ እሱን አስተካክለን እስከ ነገ ቀን 6:00 ሰዓት የፈተናው ውጤት ይለቀቃል። " - የትምህርት ሚኒስትር ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ via tikvah
1 095