ፀዊረ መስቀል
የየእለቱ ወንጌል ክፍል የየበዓላቱ ሥርዓተ ዋዜማ ፤ ሥርዓተ ማኅሌት ፤ #ወረብ፤ መዝሙራት እና ምስባክ በጽሑፍ እና በድምጽ የሚቀርበት ቻናል ነው ሼር እያደረጉ ሃይማኖታዊ ድርሻዎን ይወጡ። https://t.me/tsewire @tsewire DM @faya6
Show more📈 Analytical overview of Telegram channel ፀዊረ መስቀል
Channel ፀዊረ መስቀል (@tsewire) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 19 643 subscribers, ranking 4 085 in the Religion & Spirituality category and 1 715 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 19 643 subscribers.
According to the latest data from 11 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -125 over the last 30 days and by -11 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 0.99%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 0.59% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 194 views. Within the first day, a publication typically gains 116 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 2.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“የየእለቱ ወንጌል ክፍል የየበዓላቱ ሥርዓተ ዋዜማ ፤ ሥርዓተ ማኅሌት ፤ #ወረብ፤ መዝሙራት እና ምስባክ በጽሑፍ እና በድምጽ የሚቀርበት
ቻናል ነው ሼር እያደረጉ ሃይማኖታዊ ድርሻዎን ይወጡ።
https://t.me/tsewire
@tsewire
DM @faya6”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 12 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.
Data loading in progress...
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 12 July | 0 | |||
| 11 July | 0 | |||
| 10 July | 0 | |||
| 09 July | +14 | |||
| 08 July | +21 | |||
| 07 July | +17 | |||
| 06 July | +44 | |||
| 05 July | 0 | |||
| 04 July | 0 | |||
| 03 July | 0 | |||
| 02 July | +44 | |||
| 01 July | +32 |
እንግዲህ በነቢዩ በዳንኤል የተባለውን የመፍረሱን የርኵሰት ምልክት በተቀደሰ ቦታ ቆሞ ባያችሁት ጊዜ አንባቢው ያስተውል። ያንጊዜ በይሁዳ ያሉ ወደ ተራሮች ይሽሹ። "በሰገነት ያለም በቤት ውስጥ ያለውን ያነሣ ዘንድ አይውረድ። በእርሻም ያለ ልብሱን ይወስድ ዘንድ ወደ ኋላው አይመለስ። "ነገርግን በዚያ ወራት ለፀነሱና ለሚያጠቡ ወዮላቸው! "ነገር ግን ሽሽታችሁ በክረምት ወይም በሰንበት እንዳይሆን ጸልዩ። “ያንጊዜ ዓለም ከተፈጠረ ጀምሮ እስከ ዛሬ ያልተደረገ፥ ከእግዲህም ወዲያ የማይደረግ ታላቅ መከራ ይሆናል። "እነዚያ ቀኖችስ ባያጥሩ ኖሮ ሥጋ የለበሰ ሁሉ ባልዳነም ነበር፤ ነገር ግን ስለ ተመረጡት እነዚያ ቀኖች ያጥራሉ። "ያንጊዜ እነሆ፥ ክርስቶስ በዚህ አለ፤ ወይም በዚያ አለ የሚላችሁ ሰው ቢኖር አትመኑ። ሐሰተኞች መሢሖችና ሐሰተኞች ነቢያት ይነሣሉና፤ ቢቻላቸውስ የተመረጡትን እንኳ ለማሳት ታላላቅ ተአምራትንና ድንቅ ሥራን ይሠራሉ። እነሆ፥ አስቀድሜ ነገርኋችሁ። እነሆ፥ በምድረበዳ አለ ቢሉአችሁ አትውጡ፤ እነሆም፥ በቤት ውስጥ ነው ቢሉአችሁ አትመኑ። መብረቅ ከምሥራቅ እንደሚወጣ፥ እስከ ምዕራብም እንደሚታይ የሰው ልጅም መምጣት እንዲሁ ይሆናል። ገደላ ባለበት አሞሮች በዚያ ይሰበሰባሉ።
“ከእነዚያም ቀኖች መከራ በኋላ፥ ወዲያውኑ ፀሐይ ይጨልማል፤ ጨረቃም ብርሃኑን አይሰጥም፤ ከዋክብትም ከሰማይ ይወድቃሉ፤ የሰማያት ኀይልም ይናወጣል። በዚያም ወራት የሰው ልጅ ምልክት በሰማይ ይታያል፤ ያንጊዜም የምድር አሕዛብ ሁሉ ያለቅሳሉ፤ የሰው ልጅንም በኀይልና በብዙ ክብር በሰማይ ደመና ሲመጣ ያዩታል። መላእክቱንም ከታላቅ የመለከት ድምፅ ጋር ይልካቸዋል፤ የተመረጡትንም ከሰማይ ዳርቻ እስከ ዳርቻው ከአራቱ መዐዝን ይሰበስቧቸዋል።
“ምሳሌውንም ከበለስ ዕወቁ፤ ጫፍዋ የለሰለስ፥ ቅጠልዋም የለመለመ እንደሆነ እነሆ መከር እንደ ደረሰ ታውቃላችሁ። "እንዲሁ እናንተ ይህን ሁሉ ባያችሁ ጊዜ፥ እንደ ቀረበና በዳጃፍ እንዳለ ዕወቁ። "እውነት እላችኋ ለሁ፤ ይህ ሁሉ እስኪደረግ ድረስ ይቺ ትውልድ አታልፍም። ሰማይና ምድር ያልፋሉ፥ ቃሌ ግን አያልፍም.......
1 ቆሮንጦስ 15:33-45 1 ዮሐንስ 2:20-ፍጻሜ ሐዋ፡ሥራ 16:14-18👉 ቅዳሴ ዘሐዋርያት
ምስባክ መዝሙር 55:13-ፍጻሜእስመ አድኀንካ ለነፍስየ እሞት ወለአዕይንትየኒ እም አንብዕ ወለእገርየኒ እምዳህፅ
| 2 | ሥርዓተ ማኅሌት አመ ፮ ለሐምሌ ቅድስት አርሴማ
ሥርዓተ ነግሥ
ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገአርየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወኢትሚጥ ገጸከ እምኔየ፡ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ እዝነከ ኀቤየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፡ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፡ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል።
መልክአ ሥላሴ፦
ሰላም ዕብል ለንዋየ ውስጥ ምህረትክሙ፤ትሩፋተ ገድል ኩኑኒ ሥላሴ አምጣነ ትሩፋት አንትሙ፤ሶበ ሖርኩሰ ከመ እሳተፍ ገድሎሙ፤ጊዮርጊስ ኢወሀበኒ መጠነ ነጥበ ጠል እምደሙ፤ወተክለ ሀይማኖት ከልአኒ ስባረ እምአጽሙ፡፡
ዚቅ፦
እለ በሥላሴ አምኑ ደመናተ ዘተፅዕኑ፤ከመ ወልታ ሥሙር እግዚአብሔር ከለሎሙ።
ዘጣዕሙ:-
ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ፤ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤መሠረተ ህይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ፤ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ፤እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኮት ስሙ።
ዚቅ፦
በብሩህ ደመና ዘከለለ፤በሐኪ ማርያም እሞሙ ለሰማዕት፤ወእኅቶሙ ለመላእክት፤እንተ እምአፉሃ ይወጽእ ቃለ ጽድቅ።
መልክአ አርሴማ፦
ሰላም ለአዕዛንኪ እለ ሥርግዋት አዕኑገ ዜና፤ወለመላትሕኪ ቀይሐት ከመ ቅርፍተ ሮማን ዘኮና፤ታቦተ ቃለ ጽድቅ አርሴማ ወጽሌ ትእዛዝ በደብረ ሲና፤አንጠብጥቢ ዉስተ ከርስየ እምትንባሌኪ ደመና፤ኅብስተ አጥእዮ ሠናየ ወዘይፌዉስ መና።
ዚቅ፦
ከመ ደመና ክረምት ምሉዕ ሃይማኖትኪ፤ውስተ ኵሉ ምድር ተሰምዓ ዜናኪ፤ውስተ መጽሐፈ ሕይወት ተጽሕፈ ስምኪ።
መልክአ አርሴማ፦
ሰላም ለኅሊናኪ ዘይኄሊ ኩነኔ አልፋ፤ወለአማዑትኪ ሰላም ንዋየ ትሩፋት ዘተሳተፋ፤ዘተወከፍኪ አርሴማ ሰይፈ ጳውሎስ ወዐስበ ኬፋ፤ባሕረ ረድኤትኪ በላዕሌየ ሰፊፋ፤ታስተራውፀኒ ለለጊዜ ወትኩነኒ ተስፋ።
ዚቅ፦
ኢየሩሳሌም ኢየሩሳሌም እንተ ትቀትሎሙ ለነቢያቲሃ፤ወትዌግሮሙ ለሐዋርያቲሃ፤ሚ መጠን ዘተክዕወ ዲቤሃ፤እምደመ ጳውሎስ ሐዋርያ፤እስከ ደመ ጴጥሮስ ወልደ ዮና።(እምደመ አርሴማ ሠማዕት/ቅድስት/)
ወረብ፦
ሚ መጠን ዘተክዕወ ዲቤሃ ለኢየሩሳሌም/፪/
እምደመ ጳውሎስ ሐዋርያ እስከ ደመ ጴጥሮስ ወልደ/፪/(እምደመ አርሴማ ሠማዕት/ቅድስት/)/፪/
መልክአ አርሴማ፦
ሰላም ለልብስኪ በደመ ሰማዕታት ንዙህ፤ወሲሩይ ካዕበ እምነ ጸፍጻፈ ሰይፍ በሊህ፤በኪዳንኪ አርሴማ ታቦተ አድኅኖ ዘኖኅ፤ሰውርኒ ለፍቁርኪ እምዘመነ መቅሰፍት ወአይኅ፤እስከ ሳድስ ዕለት ወሐምስ ወርኅ።
ዚቅ፦
በሀኪ ኦ ዓባይ ሀገር ሀገረ ሮሜ፤ሀገረ ነጐድጓድ ሀገረ እግዚአብሔር፤እንተ ተሰመይኪ ገነተ፤ደሞሙ ለሰማዕታትኪ ውኅዘ ከመ ማይ፤ድምፀ ነጐድጓዶሙ በጽሐ እስከ ሰማይ።
ምልጣን ፦
በብሩህ ደመና ዘከለለ፤በሐኪ ማርያም እሞሙ ለሰማዕት፤ወእኅቶሙ ለመላእክት፤እንተ እምአፉሃ ይወጽእ ቃለ ጽድቅ።
እንተ እምአፉሃ ይወጽእ/፪/
ይወጽእ ቃለ ጽድቅ/፬/
እስመ ለዓለም
ሤሞሙ አብ ጳጳሳተ ሤሞሙ አብ ጳጳሳተ ቀሳዉስተ ወዲያቆናት፤ሤሞሙ አብ ጳጳሳተ እንዘ ዝርዋን አስተጋብአነ እምጽልመት ዉስተ ብርሃን ስብሐተ፤ሤሞሙ አብ ጳጳሳተ ወአወፈዮሙ ሰብዓተ ሥርዓታተ፤ቀዳሚ አቤልሃ አብርሃምሃ ይስሐቅሃ ወያዕቆብሃ፤ሤሞሙ አብ ጳጳሳተ እምደቂቀ ሌዊ ካህናት ሙሴሃ አሮንሃ ወሳሙኤልሃ ለደብተራ ስምዕ፤ሤሞሙ አብ ጳጳሳተ ወአዉረሶሙ ምድረ ሐዲስ እንተ ታዉኅዝ ሐሊበ ወመዓረ፤ሤሞሙ አብ ጳጳሳተ"፩ዱ አብ ፩ዱ ወልድ ቅዱስ ፩ዱ ዉእቱ መንፈስ ቅዱስ፤ዘአድኀኖሙ ለሠማዕት"፫ በል።
እስመ ለዓለም ዘሰንበት፦
አሚነ ወዕበየ ስብሐት ለበስከ፤ለዕረፍት ሰንበተ ሠራዕከ፣ዘነቢያት ሰበኩ ምጽአትከ፤ተወልደ መድኅን ክብረ ቅዱሳን ክርስቶስ። | 78 |
| 3 | "ለቤተ መቅደስህ ተክል ያደረግኸኝ፡፡ አቤቱ ሆይ የውጭ ተክል አታድርገኝ፡፡ የጽድቅ ተክል አድርገኝ፡፡ የኃጢአት አይደለም፡፡ የዕውነት ተክል አድርገኝ የሐሰት አይደለም የፍቅር ተክል አድርገኝ የጥል አይደለም፡፡
የመጻሕፍት መጀመሪያ የምትሆን ኦሪት ደመና የምትጋርደኝ፡፡ ከቅዱስ ወንጌል ፈሳሽ የምጠጣ ከጎንህ ከፈሰሰው ደም የምረካ ልሁን፡፡ በእናትህ በድንግል ጸሎት የሃይማኖት አበባ ላብብ፡፡ የጽድቅ ፍሬን ላፍራ ከቅዱሳንህ ሐዋርያትም ከቃላቸው ፍሬ የተነሣ እስከ ዘለዓለሙ ድረስ የተባረከ የወይን ቦታ ልባል የጽድቅን ፍሬ የሚያስቀረውንም የኃጢአት እሾህ ጠምዝዘው ከደጁም አሜከላውን አረሙንም ሙጃውንም ንቀለው፡፡ አቤቱ ከኔም አርቀው ሥርዓትህን የሚሠሩትን ያበባቸውን ፍጻሜ እንዳፈራ አድርገኝ"
ቅዱስ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ | 86 |
| 4 | 05/11/2018/ጴጥሮስ ወጳውሎስ ብርሃናተ ዓለም 72 አርድእት ወይስሐቅ ሰማእት/
ሉቃስ 6:1-6
"በሰንበት ቀን ኢየሱስ በእርሻ መካከል ሲያልፍ ሳለ ደቀ መዛሙርቱ የስንዴ እሸት እየቀጠፉ በእጃቸው ማሸትና መብላት ጀመሩ፤ከፈሪሳውያን አንዳንዶቹ ደቀ መዛሙርቱን “በሰንበት ቀን ሊደረግ የማይገባውን ነገር ስለምን ታደርጋላችሁ?” አሉአቸው።"ኢየሱስም እንዲህ ሲል መለሰላቸው፤ “እርሱና አብረውት የነበሩት ሰዎች በተራቡ ጊዜ ዳዊት ያደረገውን አላነበባችሁምን?"ቀጥሎም ኢየሱስ “የሰው ልጅ ለሰንበትም ጌታዋ ነው፤” አላቸው።"
1 ተሰሎንቄ 4:13-ፍጻሜ
2 ጴጥሮስ 1:1-13
ሐዋ.ሥራ 23:10:16
ምስባክ
መዝሙር 18:3
አልቦ ነገር ወአልቦ ነቢብ ዘኢተሰምዐ ቃሎሙ
ውስተ ኩሉ ምድር ወጽአ ነገሮሙ
ወእስከ አጽናፈ ዓለም በጽሐ ነቢቦሙ | 132 |
| 5 | 05/11/2018/ጴጥሮስ ወጳውሎስ ብርሃናተ ዓለም 72 አርድእት ወይስሐቅ ሰማእት/
ዮሐንስ 21:15-20
ምሳም ከበሉ በኋላ ጌታችን ኢየሱስ፦ ስምዖን ጴጥሮስን፥ “የዮና ልጅ ስምዖን ሆይ፥ ከእነዚህ ይልቅ ትወደኛለህን?” አለው፤ እርሱም፥ “አዎን፥ ጌታዬ ሆይ፥ እኔ እንደምወድህ አንተ ታውቃለህ” አለው፤ ጌታችን ኢየሱስም፥ “በጎቼን ጠብቅ” አለው። ዳግመኛም፥ “የዮና ልጅ ስምዖን ሆይ፥ ትወደኛለህን?” አለው፤ እርሱም፥ “አዎን፥ ጌታዬ ሆይ፥ እኔ እንደምወድህ አንተ ታውቃለህ” አለው፤ “ጠቦቶቼን አሰማራ” አለው። ሦስተኛ ጊዜም፥ “የዮና ልጅ ስምዖን ሆይ፥ ትወደኛለህን?” አለው፤ ጴጥሮስም ሦስት ጊዜ ትወደኛለህን? ስላለው ተከዘ፤ “ጌታዬ ሆይ፥ አንተ ሁሉን ታውቃለህ፤ እኔም እንደምወድህ አንተ ታውቃለህ” አለው፤ “እንኪያስ ግልገሎቼን ጠብቅ” አለው። “እውነት እውነት እልሃለሁ፤ አንተ ጐልማሳ ሳለህ በገዛ እጅህ ወገብህን ታጥቀህ ወደ ወደድኸው ትሄድ ነበር፤ በሸመገልህ ጊዜ ግን እጆችህን ትዘረጋለህ፤ ወገብህንም ሌላ ያስታጥቅሃል፤ ወደማትወደውም ይወስድሃል።” "በምን ሞት እግዚአብሔርን ያከብር ዘንድ እንዳለው ሲያመለክት ይህን ተናገረ፤ ይህንም ብሎ ተከተለኝ አለው.....
1 ተሰሎንቄ 4:13-ፍጻሜ
2 ጴጥሮስ 1:1-13
ሐዋ.ሥራ 23:10:16
ቅዳሴ ዘ፫፻ (ግሩም)
ምስባክ
መዝሙር138:17-18
ወኀቤየሰ ፈድፋደ ክቡራን አዕርክቲከ እግዚኦ
ወፈድፋደ ፀንዑ እምቀደምቶሙ
እኌልቆሙ እምኆፃ ይበዝኁ
ትርጉም
አቤቱ ወዳጆችህ በእኔ ዘንድ እጅግ የከበሩ ናቸው
ከቀደምቶቻቸውም እጅግ ጸኑ
እቈጥራቸዋለሁ ከአሸዋም ይልቅ ይበዛሉ፤ | 73 |
| 6 | ጸጋ ዘአብ
ኂሩት ዘወልድ
ሱታፌ ዘመንፈስ ቅዱስ
ተውህቦሙ ለሐዋርያት። | 171 |
| 7 | https://t.me/STARSGETVIPBOT?start=_tgr_5AjgCJY1ZDlk | 164 |
| 8 | ጴጥሮስ እና ጳውሎስ ሐምሌ ዐምስት
፩- ቅዱስ ጴጥሮስ ወይም ስምዖን ጴጥሮስ አራማይስጥ፦ ሸማዮን ከፓ፤ ዕብራይስጥ፦ שמעון בר יונה ፦ ሽምዖን ባር ዮና፤ ግሪክኛ፦ ፔትሮስ፤ 8 ዓክልበ. ግ. - 56 ዓ.ም የኢየሱስ ክርስቶስ ሐዋርያ እና መጀመርያው የሮሜ ጳጳስ (ፓፓ) ነበሩ።
የተወለደው በ ፩ኛው ክፍለ ዘመን በገሊላ ስም መጀመሪያ ስምኦን በኋላ ጴጥሮስ የአባት ስም ዮሐንስ ወይም ዮና ዓመታዊ በዓላት ሐምሌ ፭ ጴጥሮስ ወጳውሎስ የሚታወቀው በሊቀ ሐዋርያነቱ፣ የገነትን ቊልፍ ከክርስቶስ በመቀበሉ፣ በሰማዕትነቱ ፣ ተዘቅዝቆ በመሰቀሉ ያረፈበት በ፷፬-፷፰ ዓ.ም.በቯቲካን ሂል፣ ክሌመንታይል ቻፕል፣ ሮም፣ ጣሊያን፣ በሮሜ መንግሥት በራሱ ምርጫ ተዘቅዝቆ በመሰቀል የሚከበረው በመላው የክርስትና ሃይማኖት እምነት ተከታይ ሥራው መጀመሪያ ዐሣ አጥማጅ በኋላ ወንጌል ጸሐፊ ሰባኪም ነው።
በአራማይክ ኬፋ፣ በግሪክ ጴጥሮስ ማለት ‹‹ዓለት›› ማለት ነው፡፡ አንድም ጴጥሮስ ማለት የሃይማኖት መሠረት ማለት ነው፡፡ [ማቴ 16፡18]፡፡ ቅዱስ ጴጥሮስ የመጀመሪያ ስሙ ስምዖን ሲሆን ጌታችን ኬፋ ብሎ ሰይሞታል፡፡ በገሊላ ባሕር ዳር በምትገኘው በቤተሳይዳ ተወለደ፡፡
ጴርቴዋ የምትባል ሚስት የነበረችው ሲሆን የሚተዳደረው ዓሣ በማጥመድ ነበር፡፡ ከወንድሙ ከእንድርያስ ጋር ዓሣ ከሚያጠምድበት ተጠርቶ ሐዋርያ ሆኗል፡፡ ለደቀ መዛሙርነት ሲመረጥ ዕድሜው 53 ዓመት እንደነበረ ይነገራል፡፡
ወደ ጌታችን ያመጣውም ወንድሙ እንድርያስ ነው፡፡ ቅዱስ ጴጥሮስ፣ በርናባስ እና ወንጌላዊው ማርቆስ ቤተ ዘመድ ናቸው፡፡
የማርቆስ አባት አርስጦቡሎስ እና በርናባስ በእናት የሚገናኙ ወንድማማች ናቸው፡፡ ቅዱስ ጴጥሮስ ያገባው የበርናባስንና የአርስጦቡሎስን እኅት ስለነበር በጋብቻ ይዛመዳሉ፡፡
ቅዱስ ጴጥሮስ ለሐዋርያነት ሲጠራ መተዳደሪያው የነበረውን መረቡንና ታንኳውን እንዲሁም አባቱን እርግፍ አድርጐ ትቶ ጌታውን የተከተለ ሐዋርያ ነው፡፡ የመጀመሪያ ስሙ ስምዖን ሲሆን ይህንንም እናቱ በነገዷ ስም ያወጣችለት ነው፡፡
በቂሳርያ ከተማ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ «ማን ትሉኛላችሁ?» ብሎ በጠየቀ ጊዜ «አንተ የህያው እግዚአብሔር ልጅ ነህ» ብሎ ለአይሁድ ሊቃውንት የተሰወረውን ምስጢረ ተዋሕዶ ገልጦ በመመስከሩ ጌታችን «አንተ ጴጥሮስ ነህ» ብሎታል ይህም በላቲን ቋንቋ ዓለት ማለት ነው፡፡ በአርማይክ ደግሞ ኬፋ ይባላል፡፡
የኔሮን ወታደሮችም እየፈለጉት ነበርና «እነሆኝ ስቀሉኝ» አላቸው፡፡ ያን ጊዜ ቅዱስ ጴጥሮስን ይዘው አሠሩት፡፡ ከጥቂት ቀናት በኋላም ሮማውያን የመስቀያውን እንጨት ሲያቀርቡ ተመልክቶ ‹‹እኔ እንደጌታዬ ልሰቀል አይገባኝም እንደ ጌታዬ ሳይሆን ቁልቁል ዘቅዝቃችሁ ሰቀሉኝ›› ብሎ ለመናቸው፡፡ እነርሱም ፈቃዱን ፈጽመውለት ሐምሌ 5 ቀን 67 ዓ.ም ዘቅዝቀው ሰቅለውታል፡፡
፪- ሳውል በብሉይ የወጣለት ዕብራዊ ስሙ ሲሆን፣ ጳውሎስ በሐዲስ የወጣለት ነው ትርጉሙም ብርሃን ማለት ነው። በተርሴስ (ዛሬ በቱርክ ውስጥ) ከሚቀመጥ ከአንድ ሸማኔ ተወልዶ ካደገ በኋላ በኢየሩሳሌም ኦሪትን ከገማልኤል ተማረ። ስለኦሪትና ስለሙሴ ከፍ ያለ ቅናት፤ በዘመኑ ስለተፈጠረው የክርስትና ሃይማኖት የበዛ ጥላቻ ነበረው። ስለዚህ ክርስቲያኖችን ማባረር፤ ማሰር፤ ማጉላላት ሥራዬ ብሎ ይዞት ነበር።
ስም መጀመሪያ ሳውል በኋላ ጳውሎስ የተወለደው ቦታ ተርሴስ በሮሜ መንግሥት የተወለደበት ዘመን በ፩ኛው ክፍለ ዘመን ፭ኛው ዓመት የሚታወቀው በመልክቱ፣ ከይሁድነት ወደ ክርስቲያንነት በመቀየሩ፣ በሰማዕትነቱ ያረፈበት ፩ኛው ክፍለ ዘመን ፷፬፣፷፭፣ ፷፯ ዓ.ም. በሰይፍ ተሰይፎ ሥራው ጸሐፊ፣ ሰባኪ፣ የክርስትና ሃይማኖት ፈላስፋ የሚከበረው በመላው የክርስትና ሃይማኖት እምነት ተከታይ ንግሥ ሐምሌ ፭ ነው።
ኹለቱም ሐዋርያት አንድ ቀን ተካፍለዋል፤ እነዚህ ኹለቱ አንድ ነበሩና አንድ ዓይነት መከራ ቢደርስባቸውም አንድ ሆነው ነበር። እኛም በሐዋርያት ደም የተቀደሰን ይህችን ቀን እናከብራለን። ያመኑትን፣ ሕይወታቸውን፣ ድካማቸውን፣ መከራቸውን፣ ስብከታቸውን እና የእምነት ንቀታቸውን እንቀበል።
[ሕዝቅኤል 34፡11-16] [እግዚአብሔር አምላክ ለእስራኤል እረኛ ይሆናል፣ እነርሱም መንጋው ይሆናሉ።]
[መዝሙረ ዳዊት 87 [የእግዚአብሔር ከተማ የጽዮን መሠረቶች በተቀደሱ ተራሮች ላይ ያርፋሉ። ከብዙ አሕዛብ በጽዮን ተወለዱ።]
[2ኛ ጢሞቴዎስ 4፡1-8] [ጳውሎስ እንዲህ ሲል ጽፏል፡- "አሁን ለመሥዋዕት ዝግጁ ነኝ የምሄድበትም ጊዜ ቀርቦአል። መልካሙን ገድል ተጋድዬአለሁ ሩጫውን ጨርሼአለሁ ሃይማኖትንም ጠብቄአለሁ”]
[ዮሐንስ 21፡15-19] [ኢየሱስ ከሞት ከተነሣ በኋላ ጴጥሮስን፡- "አንተ ወጣት ሳለህ ወደምትወደው ትሄድ ነበር ነገር ግን በሸመገልህ ጊዜ ወደ ተወሰድክበት ትሄዳለህ" አለው። በዚህ ቃል የጴጥሮስን ሞት ተንብዮአል፤ ከዚያም፡- ተከተለኝ አለ።
ከሐዋርያቱ ረድኤትና በረከት ያድለን መልካም በዓል። | 174 |
| 9 | -2147483648_-210288.webp | 1 |
| 10 | ዛሬ ማኅሌቱን ለምትቆሙ በሙሉ መልካም ቁመት፤
🍁🍁🍁🍁🍁🍁🍁🍁🍁🍁🍁🍁 | 110 |
| 11 | ሥርዓተ ማኅሌት አመ ፭ ለሐምሌ ጴጥሮስ ወጳውሎስ
ሥርዓተ ነግሥ:-
ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወኢትሚጥ ገፀከ እምኔየ፡ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ ዕዝነከ ኃቤየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፡ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፡ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል።
መልክዐ ሥላሴ፦
ሰላም ለቃልክሙ መታሬ እሳት ነዳዲ፤ሥሉስ ቅዱስ ንዋያተ ዕፁብ ነጋዲ፤አመ በንስሐ ተወልዱ እምጸጋክሙ ወላዲ፤ተወፈየ መርኆ ሰማይ የማነ ጴጥሮስ ከሐዲ፤ወመምህረ ወንጌል ኮነ ጳውሎስ ሰዳዲ።
ዚቅ፦
ጸጋ ዘአብ ኂሩት ዘወልድ፤ሱታፌ ዘመንፈስ ቅዱስ፤ተውህቦሙ ለሐዋርያት።
ነግሥ፦
ሰላም ለመልክዕክሙ እመልክዐ አዳም ዘተቶስሐ፤እግዚአብሔር ፈጣሪ ዘኮነክሙ መርሐ፤፲ወ፪ቱ እለ ሰበክሙ ቃለ ንስሐ፤ሥረዩ ኃጢአትየ ወጌጋይየ ብዙኀ፤በእንተ ማርያም ድንግል በህሊናሃ ወድንግል በሥጋሃ።
ዚቅ፦
ሐዋርያተ ሰላም ክቡራነ ስም፤ሥረዩ ኃጢአተ ዓለም፤በእንተ ኢየሱስ ክርስቶስ ወበእንተ ድንግል እም።
መልክዐ ገብረ መንፈስ ቅዱስ፦
ሰላም ለመቃብሪከ በመካነ ሐዋዝ ሃሌ ሉያ፤ወለትንሣኤከ ድኅረ ዘይከውን በዕለተ ምርያ፤ገብረ መንፈስ ቅዱስ ሞተከ ታብዕል ኢትዮጵያ፤ለጴጥሮስ በዓለ መርኆ ወለጳውሎስ ሐዋርያ፤ከመ ተዝካሮሙ ታብዕል ሮምያ።
ዚቅ፦
ንግበር ተዝካሮሙ ለእለ እግዚእ ኃረዮ፤ዓጽናፈ ዓለም በጽሐ ነቢቦሙ።
መልክዐ ጴጥሮስ ወጳውሎስ ፦
ሰላም ለዝክረ ስምክሙ ዘአልባስጥሮስ አፈው፤ወለሥዕርትክሙ ጸሊም ዘድላሌሁ ፍትው፤ምቱረ ክሣድ ጳውሎስ ወጴጥሮስ ቅንው፤ተራወጸ ውስተ ልብየ ምስል መዓዛሁ ቅድው፤ደመ ስምክሙ ሐዋርያ ዘኅብሩ ከዋው።
ዚቅ፦
ሃሌ ሉያ፤ከዋው እገሪሆሙ፤ለእለ ይዜንዉ ዜና ሠናየ፤ዘእግዚአብሔር ፈነዎ፤ቃለ እግዚአብሔር ይነግር።
አመላለስ፦
ሃሌ ሉያ/፪/
ከዋው እገሪሆሙ/፪/
ወረብ፦
ከዋው እገሪሆሙ ለእለ ይዜንዉ ዜና ሠናየ ለእለ ይዜንዉ/፪/
ዘእግዚአብሔር ፈነዎ ይነግር ቃለ እግዚአብሔር/፪/
መልክዐ ጴጥሮስ ወጳውሎስ፦
ሰላም ለአዕዛኒክሙ ለሰሚዓ ወንጌል ዘተሰብሐ፤ወለመላትሒክሙ ቀይሐት እምነ ሮማን ዘቄሃ፤መሥዋዕተ አምልኮት ኩኑ ወዘመሃይምናን ምክሐ፤ደምከ ጴጥሮስ ወልደ ዮና በጽዋዓ መስቀል ተቀድሐ፤ወደመ ጳውሎስ ሐዋርያ ሰማያተ ጸርሐ።
ዚቅ፦
ኢየሩሳሌም ኢየሩሳሌም እንተ ትቀትሎሙ ለነቢያቲሃ፤ወትዌግሮሙ ለሐዋርያቲሃ፤ሚ መጠን ዘተክዕወ ዲቤሃ፤እምደመ ጳውሎስ ሐዋርያ፤እስከ ደመ ጴጥሮስ ወልደ ዮና።
ወረብ፦
ሚ መጠን ዘተክዕወ ዲቤሃ ለኢየሩሳሌም/፪/
እምደመ ጳውሎስ ሐዋርያ እስከ ደመ ጴጥሮስ ወልደ/፪/
ዓዲ፦
በሀኪ ኦ ዓባይ ሀገር ሮሜ፤ሀገረ ነጐድጓድ ሀገረ እግዚአብሔር፤እንተ ተሰመይኪ ገነተ፤ደሞሙ ለሰማዕታትኪ ውኅዘ ከመ ማይ፤ድምፀ ነጐድጓዶሙ በጽሐ እስከ ሰማይ።
መልክዐ ጴጥሮስ ወጳውሎስ፦
ሰላም ለዘባናቲክሙ በምኲራባት እለ ተቀሥፋ፤ወለእንግድዓክሙ ዘሰፍሐ መልዕልተ ጠበብት ወፈላስፋ፤በእንተ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘተጸፍአ ቅድመ ቀያፋ፤ሀበኒ ጴጥሮስ መስቀለከ ይኲነኒ ተስፋ፤ወጳውሎስ ዉቅየተከ እንተ ደም ለከፋ።
ዚቅ፦
እስመ አሐዱ ውእቱ መንፈስ ቅዱስ፤ዘተሠውጠ ላዕለ ኲሎሙ ሐዋርያት፤በመንፈስ ቅዱስ ነበቡ በነገረ ኲሉ በሐውርት፤ይኲነነ አክሊለ መዊዕ ወተስፋ፤በረከቶሙ ለሳውል ወኬፋ።
ወረብ፦
እስመ አሐዱ ውእቱ መንፈስ ቅዱስ ዘተሰውጠ ላዕለ ሐዋርያት/፪/
በመንፈስ ቅዱስ ነበቡ በነገረ ኲሉ በሐውርት/፪/
መልክዐ ጴጥሮስ ወጳውሎስ፦
ሰላም ዕብል ብርሃናተ ፪ኤተ፤በዓውደ ንጉሥ ኔሮን እለ ፈጸሙ ሩጸተ፤ጳውሎስ ወጴጥሮስ ዘያጸንዑ ፀበርተ፤አሐዱ በመስቀል ተሰቅለ ቊልቊሊተ፤ወካልዑ (ወአሐዱ) ተመትረ ክሣዱ ክብርተ።
ዚቅ፦
ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ብርሃናተ ዓለም ሐዋርያተ ሰላም ሱቱፋነ ሕማም፤አሥራበ ምሕረት ከዓዉ እምአርያም።
ወረብ፦
ሐዋርያተ ሰላም "ብርሃናተ ዓለም"/፪//፪/
አሥራበ ምሕረት ከዓዉ ከዓዉ እምአርያም/፪/
መልክዐ ጴጥሮስ ወጳውሎስ፦
ተዘኪረከ ክርስቶስ ዘሐዋርያት ኲሎሙ፤ህየንተ ክቡር ደምከ እለ ከዓዉ ደሞሙ፤አክሊለ ስምዕ ሀበኒ ከመ እሳተፍ ገድሎሙ፤ወደምስስ ለአጽራርየ እመጽሐፈ ህይወት ዝክሮሙ፤ከመ ለይሁዳ ረሲዕ ተደምሰሰ ስሙ።
ዚቅ፦
ስምዖን ጴጥሮስ ወአኃዊሁ ሱቱፋነ ሕማምከ፤እለ ከዓዉ ደሞሙ ህየንተ ደምከ፤ከመ ይኩን ተውሳከ ለሴጠ አሕዛብ በስብከተ ወንጌልከ፤በከመ ተቶስሐ መዓዛ ክህነትከ በክህነቶሙ፤ቶስሕ ስእለተነ በስእለቶሙ፤ጸግወነ ሎሙ ከመ ንድኃን ቦሙ።
ወረብ፦
ስምዖን ጴጥሮስ ወአኃዊሁ "ሱቱፋነ ሕማምከ"/፪//፪/
እለ ከዓዉ ደሞሙ ደሞሙ ህየንተ ደምከ/፪/
መልክዐ ኢየሱስ፦
ሰላም ለእራኅከ መክፈልተ ሕማማት ሱቱፍ፤ወቅንዋቲሁ እኤምሕ በአፍ፤ኢየሱስ ክርስቶስ በላዕለ ቅዱሳን ዕሩፍ፤ይፀነስ ውስተ ከርሥየ ዘርአ ቃልከ መጽሐፍ፤ጸዳለ እምጸዳል ከመ ትፀንስ ዖፍ።
ዚቅ፦
እግዚአ ውእቱ ለሰንበት ውእቱ፤አቡሃ ለምሕረት ውእቱ፤ኃያል ወብዙኅ ሣህል ውእቱ፤ዘባሕቲቱ በቅዱሳኒሁ ዕሩፍ።
አንገርጋሪ ፦
ይቤሎ ጴጥሮስ ለጳውሎስ ጥባዕኬ እኁየ ጳውሎስ ወኢትናፍቅ እምዝ ዳግመ ኢንመውት ዳግመ ወእምዝ ዳግመ ኢንመውት።
ምልጣን
እምዝ ዳግመ ኢንመውት ዳግመ ወእምዝ ዳግመ ኢንመውት።
አመላለስ፦
ወእምዝ ዳግመ /፪/
ዳግመ ኢንመውት/፬/
ወረብ፦
ይቤሎ ጴጥሮስ ለጳውሎስ ጥባዕኬ እኁየ ጳውሎስ እኁየ/፪/
ወኢትናፍቅ ዳግመ እምዝ ዳግመ ኢንመውት/፪/
እስመ ለዓለም፦
ሕዝብ ቅዱሳን ሐዋርያት ክቡራን፤አርድዕት ልዑላን አዕማደ ቤተ ክርስቲያን፤ሰመየ ስሞሙ ደቂቀ ብርሃን ጴጥሮስ ወጳውሎስ፤ወኲሎሙ ሐዋርያት፤ፈድፋደ ቦሙ ሞገስ በኀበ ኲሎሙ ሕዝብ።
ወረብ፦
ሕዝብ ቅዱሳን ሐዋርያት ክቡራን አዕማደ ቤተክርስቲያን/፪/
ሰመየ ስሞሙ ደቂቀ ብርሃን ጴጥሮስ ወጳውሎስ/፪/
እስመ ለዓለም ዘሰንበት ፦
ምሕሮሙ ኢየሱስ ለአርዳኢሁ ለእለ መጽኡ ኀቤሁ በዕለተ ሰንበት፤ ወይቤሎሙ ለእመ ሰማዕክሙኒ ቃልየ፤ወተአገሥክሙ በሕግየ፤ወለእመ ሰማዕክሙኒ ዘንተ ትእዛዘ ዘእኤዝዘክሙ አነ፣አዘንም ለክሙ በረከተ፣ እስመ አነ ውእቱ አምላክ ኄር፣ዘእክል ረድኦ ወእክል አድኅኖ፣ እክለ ኅዳጣተ አብዝኆተ እክል ባርኮተ እክል ፣ይቤ እግዚአብሔር። | 69 |
| 12 | አንተ ሰው ቃለ እግዚአብሔርን ተማር፤ ባትለወጥም ዝም ብለህ ተማር! ኹልጊዜ ተማር። ላትስተካከል ትችላለህ፤ ላትለወጥ ትችላለህ፤ ግን ተማር። ቢያንስ ቢያንስ ጥሩ ሰው እንኳን ባትኾን ራስህን ለመውቀስ የምትችልበት ዓቅም ታገኛለህ። ካልተማርክ ግን ራስህን እንኳን መውቀስ የምትችልበት ዓቅም አታገኝም።
ስለዚህ ተማር! ስትማር ቢያንስ ኃጢአት እንኳን ስትሠራ ራስህን እየወቀስክ ትሠራለህ። ይህች የንስሓ በር ትኾንልሃለች፡፡ አንድ ቀን ወደ ንስሓም ትመራሃለች።
(ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ) | 142 |
| 13 | 04/11/2018
ማቴዎስ 21:33-ፍጻሜ
ሌላ ምሳሌ ስሙ፤ ባለቤት ሰው ወይንን ተከለ፤ ቅጥርም ቀጠረለት፤ መጭመቂያም አስቈፈረለት፤ ግንብም ሠራለት፤ ለገባሮችም ሰጥቶአቸው ሄደ። የሚያፈራበት ወራት በደረሰ ጊዜም፥ ከወይኑ ፍሬ ያመጡለት ዘንድ አገልጋዮችን ወደ ገባሮቹ ላከ። ገባሮቹም አገልጋዮቹን ይዘው፥ አንዱን በበትር ደበደቡት፤ አንዱንም ገደሉት፤ ሌላውንም በድንጋይ መቱት። ከዚያም በኋላ ከቀደሙት የሚበዙ ሌሎች አገልጋዮችን ላከ፤ እነርሱንም እንዲሁ አደረጉባቸው። በኋላም ልጄንስ ይፈሩት ይሆናል ብሎ ልጁን ላከ። ገባሮቹም ልጁን ባዩት ጊዜ እርስ በርሳቸው፦ እነሆ፥ ወራሹ ይህ ነው፤ ኑ እንግደለውና ርስቱን እንውረስ ተባባሉ። ይዘውም ከወይኑ ቦታ ወደ ውጭ አውጥተው ገደሉት። “እንግዲህ የወይኑ ቦታ ባለቤት በመጣ ጊዜ እነዚህን ገባሮች ምን ያደርጋቸዋል?” "እነርሱም፥ “ክፉዎችን በክፉ ያጠፋቸዋል፤ ወይኑንም በየጊዜው ፍሬውን ለሚሰጡት ለሌሎች ገባሮች ይሰጣል” አሉት። «ጌታችን ኢየሱስም እንዲህ አላቸው፥ “በመጻሕፍት ያለውን ያነበባችሁበት ጊዜ የለምን? ግንበኞች የናቁአት ድንጋይ የማዕዘን ራስ ሆነች፤ ይህቺም ከእግዚአብሔር ዘንድ ሆነች፤ ለዐይኖቻችንም ድንቅ ናት። ስለዚህም እላችኋለሁ፤ የእግዚአብሔር መንግሥት ከእናንተ ትወሰዳለች፤ ፍሬዋንም ለሚያደርጉ ለአሕዛብ ትሰጣለች። በዚያችም ድንጋይ ላይ የሚወድቅ ይቀጠቀጣል፤ በላዩ የምትወድቅበትንም ትፈጨዋለች።”
የካህናት አለቆችና ፈሪሳውያንም ምሳሌዎቹን በሰሙ ጊዜ፥ ስለ እነርሱ እንደተናገረ ዐወቁ። ሊይዙትም ሲፈልጉ ሕዝቡን ፈሩአቸው፤ በእነርሱ ዘንድ እንደ ነቢይ ነበርና....
ዕብራውያን 11:32-ፍጻሜ
2 ጴጥሮስ 1:19-ፍጻሜ
ሐዋ.ሥራ 10:37-ፍጻሜ
ቅዳሴ ዘወልደ ነጎድጓድ
ምስባክ
መዝሙር 43:1-2
እግዚኦ ሰማዕነ በእዘኒነ
ወአበዊነሂ ዜነዉነ
ግብረ ዘገበርከ በመዋዕሊሆሙ በመዋዕለ ትካት
ትርጉም
አቤቱ በጆሮአችን ሰማን
አባቶቻችንም ነገሩን
በዘመናቸው በቀድሞ ዘመን የሠራኸውን ሥራ | 168 |
| 14 | 03/11/2018
ማቴዎስ 18:15-21
“ወንድምህ አንተን ቢበድልህ፥ ሄደህ ብቻህን ሆነህ፥ ብቻውን አድርገህ ምከረው፤ ቢሰማህ ወንድምህን ጠቀምኸው። "ባይሰማህ ግን በሁለተኛው ጊዜ ከአንተ ጋር አንድ ወይም ሁለት ምስክር ያዝ፤ ነገር ሁሉ በሁለት ወይም በሦስት ምስክር ቃል ይጸናልና። እነርሱን ባይሰማቸው ግን ለቤተ ክርስቲያን ንገራት፤ ቤተ ክርስቲያንንም ባይሰማት እንደ አረማዊና እንደ ቀራጭ ይሁንልህ። እውነት እላችኋለሁ፤ በምድር የምታስሩት በሰማይ የታሰረ ይሆናል፤ በምድርም የምትፈቱት በሰማይ የተፈታ ይሆናል። ዳግመኛም እላችኋለሁ፤ ከእናንተ ሁለቱ በምድር ላይ ስለሚለምኑት ነገር ሁሉ ቢተባበሩ፥ በሰማያት ባለው አባቴ ዘንድ ይደረግላቸዋል። ሁለት ወይም ሦስት በስሜ በሚሰበሰቡበት እኔ በዚያ በመካከላቸው እኖራለሁና”.........
ቲቶ 3:8-ፍጻሜ
1 ጴጥሮስ 3:15-ፍጻሜ
ሐዋ.ሥራ 20:28-31
ቅዳሴ ዘቄርሎስ
ምስባክ
መዝሙር 21:22-23
እነግሮሙ ስመከ ለአኃውየ
ወበማዕከለ ማኅበር እሴብሐከ
እለ ትፈርህዎ ለእግዚአብሔር ሰብሕዎ
ትርጉም
ስምህን ለወንድሞቼ እነግራቸዋለሁ
በጉባኤም መካከል አመሰግንሃለሁ
እግዚአብሔርን የምትፈሩ አመስግኑት | 184 |
| 15 | ❤የአብርሃም ዛፍና የአብርሃም ድንኳን❤
✍እመቤት ቅድስት ድንግል ማርያም እግዚአብሔር ለአብርሃም በአንድነት በሦስትነት በተገለጠባት ዛፍና፣በገባባት ድንኳን ትመሰላለች።(ዘፍ ፲፰÷፩~፲፭)።
❤ ይኸውም አብርሃም ከደግነቱ ብዛት እንግዳን ከመውደዱ የተነሣ ድንኳኑን በተመሣቀለ ጎዳና ሠርቶ የወጣ የወረደውን ያለፈ ያገደመውን ሲቀበል የሚኖር በሥራው ሁሉ እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ ጻድቅ ነበር(ሮሜ ፬÷፩~፫)
❤ ጽድቁም ሊታወቅ አብርሃም ስድስት ሰዓት ላይ በድንኳን ደጃፍ ተቀምጦ ሳለ ፣በመምሬ ዛፍ ሥር እግዚአብሔር በአንድነት በሦስትነት ተገለጸለት።" ወሶበ አልዐለ አብርሃም አዕይንቲሁ ነጸረ ሠለስት ዕደወ እለ ይቀውሙ ወርእየ ወሮጸ ለተቀብሎቶሙ እምኆኅተ ኀይመት ወሰገደ ውስተ ምድር"።/ዓይኑን አቅንቶ ሲመለከት ሥላሴ በአምሳለ ዕደው ቆመው አይቶ ሊቀበላቸው ከድንኳኑ ደጃፍ ተነሥቶ ሮጠ፣ወደ ምድርም ሰገደ ከዚህ በኋላ " አቤቱ በፊትህ ሞገስ አግኝቼ እንደሆነ ባሪያህን አትለፈኝ ብየ እለምንሃለሁ፣ጥቂት ውሃ ይምጣላችሁ፣እግራችሁን ታጠቡ፣ከዚቺ ዛፍ በታች ዕረፉ..." በማለት ተናግሯል።
❤"በፊትህ ሞገስ አግኝቼ" ብሎ አንድነታቸውን ፣
❤" ውሃ ይምጣላችሁ" ብሎ የሦስትነታቸውን ምስጢር ገልጿል።
✍ይህቺ አንድነቱ ሦስትነቱን ሳይጠቀልለው፣ ሦስትነቱ አንድነቱን ሳይከፍለው፣በአንድነት በሦስትነት የሚመሰገን እግዚአብሔር የተገለጠባት ዛፍ ፣አንድነት ሦስትነት በጎላ በተረዳ ነገር የታወቀባት ከሦስት አካል አንዱ አካል እግዚአብሔር ወልድን በድንግልና የወለደች የቅድስት ድንግል ማርያም ምሳሌ መሆኗን ሊቁ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ በእንዚራ ስብሐት መጽሐፉ ላይ፦
" አንቲ ውእቱ ዕፀ ድርስ ዘለአብርሃም በርስአኒሁ፣
ዘብኪ አጽለለ እግዚአብሔር በሥላሴሁ።"/ለአብርሃም በእርጅናው ወቅት ፣እግዚአብሔርን በሦስትነት ያስጠለለብሽ የወይራ እንጨት አንቺ ነሽ።/ በማለት ገልጿል። ዳግመኛም በዚሁ መጽሐፍ ላይ፦
" አንቲ ውእቱ ዕፀት ዘነበርኪ ጥቃ ኀይመት፣
ዘብኪ አጽለሉ ሠለስቱ አጋዕዝት"።/ ባንቺ ሦስቱ ጌቶች(ሥላሴ) የተጠለሉብሽ በድንኳን አጠገብ የቆምሽ እንጨት አንቺ ነሽ።/ በማለት በእንድነቱ ምንታዌ(ሁለትነት) ፣በሦስትነቱ ርባዔ(አራትነት) ለሌለበት አምላክ የሦስትነቱ የአንድነቱ ምስጢር መገለጫ የሥላሴ ማደሪያ መሆኖን መስክሯል።
✍ ይኸውም ጌታ ከእመቤታችን ከመወለዱ አስቀድሞ የአንድነት የሦስትነት ምስጢር እምብዛም በጎላ በተረዳ ነገር አይታወቅም ነበር። "ወአልቦ ዘአእመሮሙ ለሥሉስ ቅዱስ መኑሂ ዘእንበለ እምድኅረ ተሠገወ ወልድ ዋህድ እምቅድስት ድንግል" እንዳለ ሊቁ፥ አንድነት ሦስትነት በጎላ በተረዳ ነገር የታወቀ ጌታ ከእመቤታችን ከተወለደ በኋላ ነው።
❤ከዚህ ምስጢር የተነሣ አብርሃምም ሣራን ሦስት መሥፈሪያ የተሰለቀ ዱቄት ፈጥነሽ አዘጋጂ፣ ለውሺውም እንጎቻ አድርጊ በማለት የተገለጸለትን የሦስትነት የአንድነት ምስጢርን አጉልቶ ተናግሯል።
✍ጌታም አብርሃምን " የዛሬ ዓመት እንደዛሬው ጊዜ ወደ አንተ በእውነት እመለሳለሁ፣ሚስትህ ሣራም ልጅን ታገኛለች" በማለት ዘመኑ ሲፈጸም ከቤተ አብርሃም ከተገኘች ከቅድስት ድንግል ማርያም የመወለዱንና ፣በሣራ የተመሰለች ወንጌል ምእመናንን እንደምታስገኝ በምስጢር ገልጾለታል።
✍ቅዱስ ጳውሎስም አካላዊ ቃል በሰጠው ተስፋ መሠረት ከነገደ አብርሃም የመወለዷን ነገረ ለዕብራውያን ሰዎች በጻፈው መልዕክቱ ላይ፦( በሕይወታቸው ሁሉ ስለሞት ፍርሃት በባርነት ይታሰሩ የነበሩትን ሁሉ ነጻ እንዲያወጣ፣በሥጋና በደም እንዲሁም ተካፈለ፣የአብርሃምን ዘር ይዟል እንጂ የያዘው የመላእክትን አይደለም። / በማለት ገልጿል (ዕብ ፪÷፲፭~፲፮)።
❤️ ይቺ ሥላሴ የገቡባት ኀይመተ አብርሃም(የአብርሃም ድንኳን)፦ የቅድስት ድንግል ማርያም ምሳሌ ናት።
❤ይኸውም ሥላሴ ወደ አብርሃም ድንኳን እንደገቡ ሁሉ፣ በእመቤታችን በቅድስት ድንግል ማርያም ፣አብ ለአጽንኦ፣መንፈስ ቅዱስ ለአንጽሖ፣ ወልድ በተለየ አካሉ ሥጋን ለመዋህድ አድረዋል (ሉቃ ፩÷፴፭)።
❤ በመሆኑም አማናዊቷ የሥላሴ ማደሪያ የአብርሃም ድንኳን እመቤታችን ብቻ ናት።
❤️ሊቁም በነገረ ማርያም ሲያመሳጥረው፦" ወይእቲ ኀይመት ትትሜሰል በድንግል ወዕደው አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ እሙንቱ ፣አብ ለአንጽኦ፣ወወልድ ተሰብአ እምኔሃ፣ወመንፈስ ቅዱስ ቀደሳ ከመ ትጹር አምላከ በከርሣ"/ ያቺ ድንኳንም በድንግል ትመሰላለች፣ሰዎችም አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ናቸው። አብ አጸናት፣ወልድም ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስ ነሥቶ ሰው ሆነ፣መንፈስ ቅዱስ አካላዊ ቃል አምላክን ትሸከም ዘንድ ለያት/ በማለት ሲተረጉም። ሊቁ አባ ጊዮርጊስ በሰላምታ መጽሐፉ ላይ ፦", ኀይመተ አብርሃም አብ ሰላም ለኪ፣ዘኮንኪ ከመ ተድባብ ሰላም ለኪ"/ እንደ ጥላ የሆንሽው የአባት አብርሃም ድንኳን ሰላምታ ይገባሻል።/ በማለት አመስግኗታል።
❤️አብርሃም የተቀበለውን የተስፋ ቃል ሊቃውንት ሲተረገሙ፦" ኦ ኀቤኪ አኮኑ እግእዝትነ ማርያም ይእቲ ዘወፅአት እምነ ሥርው ለአዳም ወእምነ ሐቁኤሁ ለኖኅ ወፈለሰት ውስተ ቤተ አብርሃም አበ ብዙኃን ዘበእንቲሃ ተአንገዱ ሥላሴ ውስተ ቤተ አብርሃም ለዜነዎ ትሥጉተ ወልደ እግዚአብሔር እምነ ዘርዑ ለአብርሃም። ወበእንተዝ ይደልወነ ንለቡ ናእምር ከመ ያስተርኢ እግዚአብሔር ትእምርተ ሥርዎ ልደታ ለእግዝእትነ በበጊዜሁ"/ወንድሞቼ ሆይ እግዚአብሔር አብርሃምን እንደዛሬው ሁሉ ወደ አንተ ተመልሸ እመጣለሁ ያለው ስለማን ይመስላችኋል? ከአዳም ሥር ወጥታ፣ከኖኅ አብራክ ተገኝታ፣ወደ አብርሃም አብራክ ልትከፈል፣ሥላሴ በአብርሃም ቤት በእንግድነት ተገኝተው፣ከአብርሃም ዘር ከእመቤታችን የእግዚአብሔርን ልጅ ሰው መሆን ስለስዋ የተናገሩላት እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም አይደለችምን? ስለዚህ እግዚአብሔር ስለ እመቤታችን ጥንታዊ የልደቷን አመጣጥ በየጊዜው ምልክት እንደሚሰጥ ልብ አድርገን ማስተዋል ይገባናል።/ በማለት አብራርተው ተርጉመዋል።
❤ሊቁ አባ ሕርያቆስም በቅዳሴው ላይ፦ " ተናግዶቱ ለአብርሃም "/ የአብርሃም እንግድነቱ አንቺ ነሽ/በማለት ምስጢሩን ገልጿል።
❤ይኸንን ድንቅ ምስጢር ሊቁ በነገረ ማርያም ላይ፦" ወዓዲ ኀይመት ዘአብርሃም ዘውስቴታ ተአንገደ እግዚአብሔር አኮ ከማሁ ዘኮነቶ ምጽላለ በእንተ ምዕር አላ ኮነቶ እመ ወተከድነ ሥጋሃ ወረሰዮ አሐደ ምስለ መለኮቱ"/ ዳግመኛም እግዚአብሔር (በሦስትነት) በእንግድነት ያረፈባት የአብርሃም ድንኳን አንቺ ነሽ፣ ለጥቂት ጊዜ ብቻ መጠለያን፣ መጠጊያን የሆነቺው አይደለም፣እናትን ሆናው ሥጋዋን ተዋህዶ ከመለኮቱ አንድ አደረገው እንጂ"/ በማለት በአብርሃም ድንኳን ብትመሰልም እንኳን ክብሯ ከፍ ያለ ለዘለዓለም የአምላክ ማረፊያውና እናቱ መሆኗን አብራርቷል።
❤አምላክን በአንድነት በሦስትነት ለማየት ለበቃ ለደጉ አብርሃም አስቀድሞ "የምድር ነገዶች ሁሉ በአንተ ይባረካሉ"(ዘፍ፲፩÷፫) በማለት የገባለትን የተስፋ ቃል በድንኳኒቱ ውስጥም የዛሬ ዓመት እንደዛሬው ጊዜ ወደ አንተ እመጣለሁ በማለቱ ከእሱ ወገን ከሆነች ከቅድስት ድንግል ማርያም መወለዱን ገለጸለት።
ወስብሐት ለእግዚአብሔር | 194 |
| 16 | ሥርዓተ ማኅሌት አመ ፭ ለሐምሌ ጴጥሮስ ወጳውሎስ
ሥርዓተ ነግሥ:-
ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወኢትሚጥ ገፀከ እምኔየ፡ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ ዕዝነከ ኃቤየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፡ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፡ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል።
መልክዐ ሥላሴ፦
ሰላም ለቃልክሙ መታሬ እሳት ነዳዲ፤ሥሉስ ቅዱስ ንዋያተ ዕፁብ ነጋዲ፤አመ በንስሐ ተወልዱ እምጸጋክሙ ወላዲ፤ተወፈየ መርኆ ሰማይ የማነ ጴጥሮስ ከሐዲ፤ወመምህረ ወንጌል ኮነ ጳውሎስ ሰዳዲ።
ዚቅ፦
ጸጋ ዘአብ ኂሩት ዘወልድ፤ሱታፌ ዘመንፈስ ቅዱስ፤ተውህቦሙ ለሐዋርያት።
ነግሥ፦
ሰላም ለመልክዕክሙ እመልክዐ አዳም ዘተቶስሐ፤እግዚአብሔር ፈጣሪ ዘኮነክሙ መርሐ፤፲ወ፪ቱ እለ ሰበክሙ ቃለ ንስሐ፤ሥረዩ ኃጢአትየ ወጌጋይየ ብዙኀ፤በእንተ ማርያም ድንግል በህሊናሃ ወድንግል በሥጋሃ።
ዚቅ፦
ሐዋርያተ ሰላም ክቡራነ ስም፤ሥረዩ ኃጢአተ ዓለም፤በእንተ ኢየሱስ ክርስቶስ ወበእንተ ድንግል እም።
መልክዐ ገብረ መንፈስ ቅዱስ፦
ሰላም ለመቃብሪከ በመካነ ሐዋዝ ሃሌ ሉያ፤ወለትንሣኤከ ድኅረ ዘይከውን በዕለተ ምርያ፤ገብረ መንፈስ ቅዱስ ሞተከ ታብዕል ኢትዮጵያ፤ለጴጥሮስ በዓለ መርኆ ወለጳውሎስ ሐዋርያ፤ከመ ተዝካሮሙ ታብዕል ሮምያ።
ዚቅ፦
ንግበር ተዝካሮሙ ለእለ እግዚእ ኃረዮ፤ዓጽናፈ ዓለም በጽሐ ነቢቦሙ።
መልክዐ ጴጥሮስ ወጳውሎስ ፦
ሰላም ለዝክረ ስምክሙ ዘአልባስጥሮስ አፈው፤ወለሥዕርትክሙ ጸሊም ዘድላሌሁ ፍትው፤ምቱረ ክሣድ ጳውሎስ ወጴጥሮስ ቅንው፤ተራወጸ ውስተ ልብየ ምስል መዓዛሁ ቅድው፤ደመ ስምክሙ ሐዋርያ ዘኅብሩ ከዋው።
ዚቅ፦
ሃሌ ሉያ፤ከዋው እገሪሆሙ፤ለእለ ይዜንዉ ዜና ሠናየ፤ዘእግዚአብሔር ፈነዎ፤ቃለ እግዚአብሔር ይነግር።
አመላለስ፦
ሃሌ ሉያ/፪/
ከዋው እገሪሆሙ/፪/
ወረብ፦
ከዋው እገሪሆሙ ለእለ ይዜንዉ ዜና ሠናየ ለእለ ይዜንዉ/፪/
ዘእግዚአብሔር ፈነዎ ይነግር ቃለ እግዚአብሔር/፪/
መልክዐ ጴጥሮስ ወጳውሎስ፦
ሰላም ለአዕዛኒክሙ ለሰሚዓ ወንጌል ዘተሰብሐ፤ወለመላትሒክሙ ቀይሐት እምነ ሮማን ዘቄሃ፤መሥዋዕተ አምልኮት ኩኑ ወዘመሃይምናን ምክሐ፤ደምከ ጴጥሮስ ወልደ ዮና በጽዋዓ መስቀል ተቀድሐ፤ወደመ ጳውሎስ ሐዋርያ ሰማያተ ጸርሐ።
ዚቅ፦
ኢየሩሳሌም ኢየሩሳሌም እንተ ትቀትሎሙ ለነቢያቲሃ፤ወትዌግሮሙ ለሐዋርያቲሃ፤ሚ መጠን ዘተክዕወ ዲቤሃ፤እምደመ ጳውሎስ ሐዋርያ፤እስከ ደመ ጴጥሮስ ወልደ ዮና።
ወረብ፦
ሚ መጠን ዘተክዕወ ዲቤሃ ለኢየሩሳሌም/፪/
እምደመ ጳውሎስ ሐዋርያ እስከ ደመ ጴጥሮስ ወልደ/፪/
ዓዲ፦
በሀኪ ኦ ዓባይ ሀገር ሮሜ፤ሀገረ ነጐድጓድ ሀገረ እግዚአብሔር፤እንተ ተሰመይኪ ገነተ፤ደሞሙ ለሰማዕታትኪ ውኅዘ ከመ ማይ፤ድምፀ ነጐድጓዶሙ በጽሐ እስከ ሰማይ።
መልክዐ ጴጥሮስ ወጳውሎስ፦
ሰላም ለዘባናቲክሙ በምኲራባት እለ ተቀሥፋ፤ወለእንግድዓክሙ ዘሰፍሐ መልዕልተ ጠበብት ወፈላስፋ፤በእንተ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘተጸፍአ ቅድመ ቀያፋ፤ሀበኒ ጴጥሮስ መስቀለከ ይኲነኒ ተስፋ፤ወጳውሎስ ዉቅየተከ እንተ ደም ለከፋ።
ዚቅ፦
እስመ አሐዱ ውእቱ መንፈስ ቅዱስ፤ዘተሠውጠ ላዕለ ኲሎሙ ሐዋርያት፤በመንፈስ ቅዱስ ነበቡ በነገረ ኲሉ በሐውርት፤ይኲነነ አክሊለ መዊዕ ወተስፋ፤በረከቶሙ ለሳውል ወኬፋ።
ወረብ፦
እስመ አሐዱ ውእቱ መንፈስ ቅዱስ ዘተሰውጠ ላዕለ ሐዋርያት/፪/
በመንፈስ ቅዱስ ነበቡ በነገረ ኲሉ በሐውርት/፪/
መልክዐ ጴጥሮስ ወጳውሎስ፦
ሰላም ዕብል ብርሃናተ ፪ኤተ፤በዓውደ ንጉሥ ኔሮን እለ ፈጸሙ ሩጸተ፤ጳውሎስ ወጴጥሮስ ዘያጸንዑ ፀበርተ፤አሐዱ በመስቀል ተሰቅለ ቊልቊሊተ፤ወካልዑ (ወአሐዱ) ተመትረ ክሣዱ ክብርተ።
ዚቅ፦
ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ብርሃናተ ዓለም ሐዋርያተ ሰላም ሱቱፋነ ሕማም፤አሥራበ ምሕረት ከዓዉ እምአርያም።
ወረብ፦
ሐዋርያተ ሰላም "ብርሃናተ ዓለም"/፪//፪/
አሥራበ ምሕረት ከዓዉ ከዓዉ እምአርያም/፪/
መልክዐ ጴጥሮስ ወጳውሎስ፦
ተዘኪረከ ክርስቶስ ዘሐዋርያት ኲሎሙ፤ህየንተ ክቡር ደምከ እለ ከዓዉ ደሞሙ፤አክሊለ ስምዕ ሀበኒ ከመ እሳተፍ ገድሎሙ፤ወደምስስ ለአጽራርየ እመጽሐፈ ህይወት ዝክሮሙ፤ከመ ለይሁዳ ረሲዕ ተደምሰሰ ስሙ።
ዚቅ፦
ስምዖን ጴጥሮስ ወአኃዊሁ ሱቱፋነ ሕማምከ፤እለ ከዓዉ ደሞሙ ህየንተ ደምከ፤ከመ ይኩን ተውሳከ ለሴጠ አሕዛብ በስብከተ ወንጌልከ፤በከመ ተቶስሐ መዓዛ ክህነትከ በክህነቶሙ፤ቶስሕ ስእለተነ በስእለቶሙ፤ጸግወነ ሎሙ ከመ ንድኃን ቦሙ።
ወረብ፦
ስምዖን ጴጥሮስ ወአኃዊሁ "ሱቱፋነ ሕማምከ"/፪//፪/
እለ ከዓዉ ደሞሙ ደሞሙ ህየንተ ደምከ/፪/
መልክዐ ኢየሱስ፦
ሰላም ለእራኅከ መክፈልተ ሕማማት ሱቱፍ፤ወቅንዋቲሁ እኤምሕ በአፍ፤ኢየሱስ ክርስቶስ በላዕለ ቅዱሳን ዕሩፍ፤ይፀነስ ውስተ ከርሥየ ዘርአ ቃልከ መጽሐፍ፤ጸዳለ እምጸዳል ከመ ትፀንስ ዖፍ።
ዚቅ፦
እግዚአ ውእቱ ለሰንበት ውእቱ፤አቡሃ ለምሕረት ውእቱ፤ኃያል ወብዙኅ ሣህል ውእቱ፤ዘባሕቲቱ በቅዱሳኒሁ ዕሩፍ።
አንገርጋሪ ፦
ይቤሎ ጴጥሮስ ለጳውሎስ ጥባዕኬ እኁየ ጳውሎስ ወኢትናፍቅ እምዝ ዳግመ ኢንመውት ዳግመ ወእምዝ ዳግመ ኢንመውት።
ምልጣን
እምዝ ዳግመ ኢንመውት ዳግመ ወእምዝ ዳግመ ኢንመውት።
አመላለስ፦
ወእምዝ ዳግመ /፪/
ዳግመ ኢንመውት/፬/
ወረብ፦
ይቤሎ ጴጥሮስ ለጳውሎስ ጥባዕኬ እኁየ ጳውሎስ እኁየ/፪/
ወኢትናፍቅ ዳግመ እምዝ ዳግመ ኢንመውት/፪/
እስመ ለዓለም፦
ሕዝብ ቅዱሳን ሐዋርያት ክቡራን፤አርድዕት ልዑላን አዕማደ ቤተ ክርስቲያን፤ሰመየ ስሞሙ ደቂቀ ብርሃን ጴጥሮስ ወጳውሎስ፤ወኲሎሙ ሐዋርያት፤ፈድፋደ ቦሙ ሞገስ በኀበ ኲሎሙ ሕዝብ።
ወረብ፦
ሕዝብ ቅዱሳን ሐዋርያት ክቡራን አዕማደ ቤተክርስቲያን/፪/
ሰመየ ስሞሙ ደቂቀ ብርሃን ጴጥሮስ ወጳውሎስ/፪/
እስመ ለዓለም ዘሰንበት ፦
ምሕሮሙ ኢየሱስ ለአርዳኢሁ ለእለ መጽኡ ኀቤሁ በዕለተ ሰንበት፤ ወይቤሎሙ ለእመ ሰማዕክሙኒ ቃልየ፤ወተአገሥክሙ በሕግየ፤ወለእመ ሰማዕክሙኒ ዘንተ ትእዛዘ ዘእኤዝዘክሙ አነ፣አዘንም ለክሙ በረከተ፣ እስመ አነ ውእቱ አምላክ ኄር፣ዘእክል ረድኦ ወእክል አድኅኖ፣ እክለ ኅዳጣተ አብዝኆተ እክል ባርኮተ እክል ፣ይቤ እግዚአብሔር። | 248 |
| 17 | 💠የንስሐ ◇የሽብሻቦ ◇ወረብ ◇የቅዱሳን እንዲሁም የመላእክት መዝሙር የምትፈልጉ ከሆነ አሁኑኑ JOIN በሉት ይሄ ቻናል ምርጥ ምርጥ መዝሙሮችን በጥራትና በፍጥነት ያሳያል። 𝐉𝐨𝐢𝐧👇👇👇
https://t.me/addlist/sZA2UFcsVPplMjI0 | 47 |
| 18 | ✝️ ባለ ማኅተቦች ብቻ play ይበሉ ✝️
°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°
⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️
⬜️⬜️⬜️ play▶️ ⬜️⬜️⬜️
⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️
_
🌼 ባለ ማኅተቦች ብቻ play ይበሉ 🌼
°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°
⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️
⬜️⬜️⬜️ play▶️ ⬜️⬜️⬜️
⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️
🌼 ባለ ማኅተቦች ብቻ play ይበሉ 🌼
°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°
⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️
⬜️⬜️⬜️ play▶️ ⬜️⬜️⬜️
⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️
_
🌼 ባለ ማኅተቦች ብቻ play ይበሉ 🌼
°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°
⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️
⬜️⬜️⬜️ play▶️ ⬜️⬜️⬜️
⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️⬜️ | 35 |
| 19 | 🎧🎵የማንን መዝሙር ማዳመጥ ይፈልጋሉ👇
👤ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ
👤 ዘማሪት ሲስተር ህይወት ተፈራ
👤ቀሲስ ምንዳዬ ብርሃኑ
👤 ሊቀ መዘምራን ይልማ ኃይሉ
👤ዘማሪ አቤል መክብብ
👤 ዘማሪ ዲያቆን ሙሉቀን ከበደ
👤 ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ
👤 ዘማሪት ፋሲካ ድንቁ
👤 ዘማሪት በዛወርቅ አስፋው
👤 ዘማሪት ምርትነሽ ጥላሁን
👤 ዘማሪት ወርቅነሽ
👤 ዘማሪ ይትባረክ ተገኝ
👤 ዘማሪ ገ/ዮሐንስ ገ/ጻድቅ
🌐 ሁሉንም የኦርቶዶክስ መዝሙር 🎶🎶🎶🎶🎶🎶🎶🎶🎶🎶🎶 | 44 |
| 20 | 02/11/2018
ማቴዎስ 19:16-ፍጻሜ
እነሆም አንድ ጐልማሳ መጥቶ፥ “ቸር መምህር ሆይ የዘለዓለም ሕይወትን እወ ርስ ዘንድ ከበጎ ሥራ ወገን ምን ላድርግ?” አለው። እርሱም፥ “ለምን ቸር ትለኛለህ? ከአንዱ እግዚአብሔር በቀር ማንም ቸር የለም፤ ወደ ሕይወት ልትገባ ብትወድድስ ትእዛዛትን ጠብቅ” አለው። እርሱም፥ “የትኞቹን?” አለው፤ ጌታችን ኢየሱሱም አለው፥ “አትግደል፥ አታመንዝር፥ አትስረቅ፥ በሐሰትም አትመስክር፥ "አባትህንና እናትህን አክብር፤ ባል ንጀራህንም እንደ ራስህ ውደድ።” ያም ጐልማሳ፥ “ይህን ሁሉ ከሕፃንነቴ ጀምሬ ጠብቄአለሁ፤ እንግዲህ የቀረኝ ምንድን ነው?” አለው። ጌታችን ኢየሱስም እንዲህ አለው፥ “ፍጹም ልትሆን ብትወድስ፥ ሂድና ያለህን ሁሉ ሸጠህ ለድኾች ሰጥ፤ ሰማያዊ ሀብትንም ታገኛለህ፤ መጥተህም ተከተለኝ።” ጐልማሳውም ይህን ነገር ሰምቶ ሀብቱ ብዙ ነበርና እያዘነ ሄደ። ጌታችን ኢየሱስም ለደቀ መዛሙርቱ እንዲህ አላቸው፥ “እውነት እላችኋለሁ፤ ባለጸጋ ወደ መንግሥተ ሰማያት ይገባ ዘንድ ጭንቅ ነው። ዳግመኛም እላችኋለሁ፦ ባለጸጋ ወደ እግ ዚአብሔር መንግሥት ከሚገባ ይልቅ ግመል በመርፌ ቀዳዳ ቢያልፍ ይቀላል።” ደቀ መዛሙርቱም ይህን በሰሙ ጊዜ፥ “እንግዲያ ማን ሊድን ይችላል?” እያሉ እጅግ ተደነቁ። ጌታችን ኢየሱስም አያቸውና፥ “በሰው ዘንድ ይህ አይቻልም፤ በእግዚአብሔር ዘንድ ግን ሁሉ ይቻላል” አላቸው
ከዚህም በኋላ ጴጥሮስ መልሶ፥ “እኛ ሁሉን ትተን ተከተልንህ፤ እንግዲህ ምን እናገኛለን?” አለው። ጌታችን ኢየሱስም እንዲህ አላቸው፥ “እውነት እላችኋለሁ፤ የተከተላች ሁኝ እናንተ በዳግም ልደት የሰው ልጅ በክብሩ ዙፋን በተቀመጠ ጊዜ እናንተም በዐሥራ ሁለት ዙፋን ትቀመጣላችሁ፤ በዐሥራ ሁለቱም ነገደ እሥራኤል ትፈርዳላችሁ። ስለ ስሜም ቤትን፥ ወይም ወንድሞችን፥ ወይም እኅቶችን፥ ወይም አባትን፥ ወይም እናትን፥ ወይም ሚስትን፥ ወይም ልጆችን፥ ወይም ርስትን የተወ ሁሉ መቶ ዕጥፍ ዋጋ ያገኛል፤ የዘለዓለም ሕይወትንም ይወርሳል። ነገር ግን ብዙዎች ፊተኞች ኋለኞች ይሆናሉ፤ ኋለኞችም ፊተኞች ይሆናሉ......
1 ቆሮንጦስ 9:1-13
ይሁዳ 1:17-ፍጻሜ
ሐዋ.ሥራ 5:17-33
ዘሐዋርያት (ዘበደኀሪ)
ምስባክ
መዝሙር 64:9-10
ሐወጽካ ለምድር ወአርወይካ
ወአብዛኅኮ ለብዕላ
ፈለገ እግዚአብሔር ምሉዕ ማያተ
ትርጉም
ምድርን ጐበኘሃት አረካሃትም
ብልጽግናዋንም እጅግ አበዛህ
የእግዚአብሔር ወንዝ ውሆችን የተመላ | 170 |
