6 Kilo Muslim Students' Jeme'ah Official Channel
Open in Telegram
Welcome to the 6 Kilo Muslim Students Jemea Official Telegram Channel! This channel serves as the primary source of information and updates for Muslim students at Main and FBE campuses. Join our discussion group https://t.me/+XuCYoS85wvhiZmVk
Show more368
Subscribers
+324 hours
+247 days
+7430 days
Posts Archive
🥀🥀ባሏን እንዲህ ብላ ነበር የምትሸኘው🥰 ፦
"ባሌ ሆይ! እኛ በረሃብ እና ችግር ላይ መታገስ እንችላለን፤ነገር ግን በጀሀነም እሳት ላይ መታገስ አንችልም"።
★ባሏ ወደ ስራ ሲወጣ፣በሀራም ስራ ገንዘብ እንዳያመጣ፣አላህን የምትፈራ ሚስት የዘውትር ምክሯ ነበር።
ለሙሽሮቻችን
🌹🌹🌹🌹ቤኪ🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹ሪሁ🌹🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀
https://t.me/AAU6kilojemea
ዜና ኒካህ
بارك الله لكما وبارك عليكما وجمع بينكما في خير 🥀🥀🥀🥀🥀🥀
بارك الله لكما وبارك عليكما وجمع بينكما في خير 🥀🥀🥀🥀🥀🥀
➡️ 🌷🌹በረከት & ረይሃና 🌷🌹
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ትምህርት ቤት ተማሪ የሆነው ውዱ ወንድማችን በረከት እና በእስኩል ኦፍ ኮሜርስ የሎጅስቲክስ ዲፓርትመንት ተማሪ የሆነችው እህት ረይሃና በዛሬው እለት ኒካህ አስረዋል :: አልሀምዱሊላህ
የእነዚህ ሁለት ጀግኖች ኒካህ በታላቁ የኢድ አል -አድሀ [አረፋ] በዓል ቀን መሆኑ ኒካሁን ልዩ ውብ ታሪካዊ እና አይረሴ ደስታውን ደግሞ እጥፍ ድርብ ያደርገዋል ::
በዚሁ አጋጣሚ ነብዩ ኢብራሂም እና ኢስማኢል [ዐለይሂሙ ሰላም] ከባድ የሆነውን የጌታቸውን ትዕዛዝ እጅ በመስጠታቸው ድል እንዳገኙት ሁሉ እናንተም በትዳራችሁ ውስጥ ምንም ቢያጋጥማችሁ ለአሏህ እና ለመልዕክተኛው ትዕዛዝ እጅ በመስጠት እንድታሳልፉት ለማስታወስ እወዳለሁ ::
“ሶስት ሰዎች አላህ እገዛ ሊያደርግላቸው የተገቡ ናቸው" ። ከጠቀሱት አንዱ፦ ከሀራም ለመጠበቅ ሲል ትዳር የመሰረተ ነው።”
📚 ቲርሚዚ ዘግበውታል: 1655
አላህ ትዳራችሁን ያማረ የተዋበ ለኢስላምም ለእናንተም ጠቃሚ የሆኑ የሱና አንበሳ የቢድዐ ሰይፍ የሆኑ ፍሬወች የሚመጡበት ያድርገው ደስ ብሎናል አላህ እናንተንም ትዳራችሁንም ይባርክ ::
بارك الله لكما وبارك عليكما وجمع بينكما في خير 🌸🌸🌸🌸🌸🌸
بارك الله لكما وبارك عليكما وجمع بينكما في خير 🌸🌸🌸🌸🌸🌸
✍️ ወንድማችሁ አሚር
https://t.me/AAU6kilojemea
🌙⭐ EID MUBARAK🌙🌟
💎كل عّم وانتم بالف خير💎
•*´¨*•.¸❤ ♡ ❤¸.•*´¨*•.
🌷 EID Mubarak 🌹🌹🌹🌹
•*´¨`*•.¸❤ ♡ ❤¸.•عيد مبارك
🤝 ተቀበለሏሁ ሚና ወሚንኪም ሷሊሀል አእማል🌷
©
https://t.me/AAU6kilojemea
በአላህ ላይ ተመካ
የምትጠብቀው ነገር ላይመጣ ይችላል
የተመኘኸውም ነገር ላይሳካ ይችላል
☞ላልታወቀ ነገር ብለህ ደስታህን አታበላሽ።
☞አላህ የፃፈልህን ነገር ውደድና
ህይወትህን ቀጥል ደስተኛ ትሆናለህ‥
https://t.me/AAU6kilojemea
#የኦንላይን_ስራ
ቢስሚላህ አልሃምዱሊላህ
በዚህ ሰአት በሃገራችን የተስፋፋው የኦንላይን ገንዘብ ማግኛ መንገዶች አሉ
እንደ ኤርድሮፕ፣ ኖት ኮይን፣ ታፕስዋፕ፣ ሃምስተር ያሉ። በዚህ ተግባርም ላይ ብዙ ሙስሊም ልጆች ሲሳተፉ እናያለን። ስለ ስራው ምን አይነት እውቀት ኑሮን ነው እየተሳተፍን ያለው። የድርጅቱስ አላማ ምንድን ነው።? ለምን ነው ብር ስላለው ብቻ አመጣጡ ያላስጨነቀን። አላህን እንፍራ ሙስሊም አንድ ብርም ቢሆን ስለገንዘቡ አመጣት ሊያስጨንቀው ይገባል። ምክንያቱም ነገ አላህ ፊት ስለ ገንዘቡ አመጣጥና በምን ላይ እንዳወጣው ሳይጠየቅ እግሩ አይንቀሳቀስም። ነብያችንም ስዎች በሚያገኙት ገንዘብ በሃራም ይሁን በሃላል ይምጣ የማያሳስባቸው ጊዜ ይመጣል ብለውናል። እኛምጋ ይሄ ነገር እየተፈጠረ ነው። እኔ ሃራም ነው ሃላል ነው ለማለት አይደለም ነገር ግን ከመስራታችን በፊት ትላልቅ አሊሞችን መጠየቅ ያስፈልጋል። ብዙ ጊዜም በነዚህ በኦንላይን የሚመጡ አሰራሮች ወደ ሃራም የተጠጉ ናቸው። ምክንያቱም ይሄ የምእራባውያን ስራ ነው እነሱ ደግሞ ለኛ ጥሩ ነገር እምደማይሰሩ የታወቀ ነገር ነው። ስለዚህ አላህን እንፍራ በኦንላይን ከሚመጡ ስራዎች እንራቅ። ከሚያወዛግቡ ነገሮችም ራቁ ነው የተባልነው። ሙስሊም ቁጥብ ነው። አላህን ለሚፈራ ባላሰበው መንገድ ሪዝቅን ይሰጠዋል። ይሄ ፈተና ነው። ራሳችንን እናርቅ ያገኘነው ገንዘብም ካለ ለሚስኪን እንስጠው እንጂ አንጠቀምበት።
ከዚህ በፊትም ብዙ የኦንላይን አሰራሮች ነበሩ በቀላሉ የተለያዩ አፕልኬሽኖችን ላይክ በማድረግ ብቻ ብዙ ገንዘብ የሰሩበት መንገድ አለ። የማንጠብቃቸውም ሰዎች ሲሰሩ አይተናል። መጨረሻ ላይ ብዙ ሰዎች ገንዘባቸውን ከስረዋል ያገኙም አሉ። ይሄ የሚያሳፍር ተግባር ነው የሙስሊም ስነምግባር አይደለም። ሙስሊም ትንሿ ነገርም ሊያስጨንቀው ይገባል። ባለፈውም ነገር ተውበት ልናደርግ ይገባል። ለወደፊቱም ጥንቃቄ እናድርግ። ባረከላሁ ፊኩም
እንዲሁም የነዚህን ስራ መገኛ መንገዶች በየ ግሩፐች ቻናሎች ሼር የምታደርጉ እህት ወንድሞች አላህን እንፍራ በጣም ከባድ ስህተት እየሰራችሁ ነው። ሼር ያደረግንም ካለን እናጥፋው።
ወሏሁ አዕለም
ወንድማችሁ muhiden
@jezakellah
🛑 copied
https://t.me/AAU6kilojemea
ከብዛቱ ጥራቱ ❗️
ቀጥተኛውን መንገድ ተከተል ወደዛ መንገድ የሚገቡ ሰዎች ማነሳቸው አይጎዳህም❗️
አደራህን👇
የጥመት መንገዶችን ተጠንቀቅ ጠፊዎች በመብዛታቸው አትታለል❗️
(ፉደይል ኢብኑ ዒያድ ረሂመሁላሁ ተዓላ)
https://t.me/AAU6kilojemea
ነገ ሰኞ ነው።
ሰኞን መጾም ሱንና ነው። በዛው ላይ ከወርቃማዎቹ የዙል ሒጃህ ቀናት መካከል አንዱ ነው። እንደምንም እንፁም።
https://t.me/AAU6kilojemea
ኧረ! በአላህ!
በሆነ መስጂድ በር ላይ አንድ አህያ ይሞታል። የመስጂዱ ኢማም ተነሱና ለአካባቢው ባለስልጣን ደወሉና «አለቃችን ሆይ! መስጂዳችን ፊት ለፊት ላይ አህያ ሙቶብናል!» አሉት።
ባለስልጣኑም «ሸይኻችን ሆይ! ታዲያ ምን ፈልጋችሁ ነው?» አላቸው።
ሸይኹም «ሽታው ሰጋጆችን አዛ እንዳያደርግ ራቅ ወዳለ ቦታ ወስዳችሁ እንድታስጥሉልን ነው!» አሉት።
የአካባቢው ባለስልጣንም በመስጂዱ ኢማም ላይ ሊቀልድባቸው ፈለገና፤ «ያ ሸይኽ! በመድረሳችሁ እማር በነበረ ጊዜ፤ የሞተን በማጠብና በመቅበር የቆማችሁት እናንተ መሆናችሁን አስተምራችሁን ነበር!» አላቸው።
«አህያውንም ራሳችሁ እጠቡና ቅበሩት!» ሊላቸው ፈልጎ'ኮ ነው።
እርሳቸውም የዋዛ አይደሉምና፤ «አለቃችን ሆይ! እውነትህን ነው፤ ንግግርህ ትክክል ነው። ነገር ግን የሟች ቤተሰቦች ጀናዛቸውን ይጣዱ (ይታደሙ) ዘንድ ማሳወቅ ግደታችን ስለሆነ ነው!» አሉታ!
ይመቸዎት ያ ሸይኽ!
አንዳንዱን በመጣበት ማስተናገድ ያስፈልጋል።
[አሁን ከአንድ የዐረብኛ ጥንቅር የሰማሁት!]
||copied from Murad Tadesa
https://t.me/AAU6kilojemea
Ogeessichi luqmaan ilma isaatiin akkana jedhe : "
-Yaa ilma kiyya nama "sharriin sharriidhaan balleeffamti" sin jedhe hin dhugoomsiin. Yoo dhugaa tahe ibidda lama qabsiisee haa ilaalu tokko isa kaan ni dhaamsaa? Kanaamannaa khayriitu sharrii dhaamsa akkuma bishaan ibidda dhaamsu".
https://t.me/AAU6kilojemea
ከትልልቅ ክስረቶች አንዱንና ዋነኛው የጀነት ስፋት ልክ እንደ ሰማይና ምድር ሆኖ እዛ ውስጥ ላንተ ሚሆን ቦታ አለመኖሩን ነው።
አሏህ ከከሳሪዎች ይጠብቀን ።
https://t.me/AAU6kilojemea
ዛሬ..
ከአደባባዩ ጫፍ ሳልፍ ከመንገዱ;
አየሁ እህቶቸን በጋራ ሲሄዱ::
ሰው እንደዚያ በዝቶ እኔም እንደቸኮልኩ;
ድንገት ሳላስበው ትኩረቴን ተነጠኩ::
ፈልጌው አይደለም ወይንም አስቤበት;
እህቴን ለማየት ነውሯን ልስቅበት::
ግን!ግን ልታዘብ የቻልኩት የሰበረኝ
ውስጤን;
ለብሰው የመራቆት የጆሮ ጌጥ ፋሽን::
ጥናቶች ይላሉ ሴት ልዩ ፍጡር ነች;
ከሶስት ማዕዘናት መስማት ትችላለች::
ይህም ሲተነተን ልዩ የሚያደርጋት;
እያወራች ሳለ በሁለቱም ጆሮቿ ትችላለች
መስማት::
ስጦታ ሆኖ ግን ወንዶች አይችሉበት;
እያወሩ ሳለ ሌላ ማድመጥ በየት:
እና ለምን ይሆን ጆሮሽን ማሳየት?
ጆሮ የማሳየት ወይ መመሳል በልብስ;
ለምን ፈልገሽ ነው መጋጨት ከሀዲስ::
በሁለት ምክንያት ወንጀልህን ለማንም ሰው አትናገር!
1) አይምሩህም
* ምህረት አያደርጉልህም
2) አይረሱትም
*ወደ አላህ ተመልሰህም ለነሱ ግን ሁሌም ወንጀለኛ ነህ!
👇
https://t.me/AAU6kilojemea
✒ Be Patient Against Abuse
Prophet Muḥammad Ṣallallāhu-'Alaihi Wa Sallam said:
“And if a person reviles you and dishonors you with what he knows of you then DO NOT degrade him (back) with what you know of him for the curse (of abuse) will ONLY BE UPON HIM.”
● [سنن أبي داود ٤٠٨٤ ، صححه الألباني]
https://t.me/AAU6kilojemea
Reminder❗️❗️
let's arrive on time!
https://t.me/AAU6kilojemea
Repost from Mekin Mohammed | መኪን ሙሀመድ
Webinar : Awakening Hearts & Minds
Join us for an enlightening webinar, titled "Awakening Hearts & Minds," on Monday, June 10, 2024, at 9:00 PM (3:00 local time). This transformative session aims to delve into the realm of consciousness, shift the Muslim mindset, and reform and correct misunderstandings.
We are honored to have Abdurahman Mohammed as our esteemed guest speaker, who will lead the discussion and provide valuable insights. Following his captivating talk, there will be an engaging Q&A session, allowing you to interact and gain further clarity.
To participate, simply tune in to the live online program on the Mekin Mohammed (@Mekin_Mohammed) Telegram channel. Don't miss this unique opportunity to deepen your understanding and elevate your mindset.
#Share
Reminder❗️❗️For first year freshman students
Tomorrow after Zuhr Solat insha Allah in Aqsa Mosque!
