MTULSU(Mizan Tepi University Law students Union👩🎓👨🎓
Open in Telegram
A channel that aims to connect MTU law students of all years with a sense of unity and to exchange information. contact us Dawit Amanuel(MTULSU president) 👉0983225745 Dirshaye kida (Vice president) 👉 0965754565 Please join and Invite others too @MTULSU
Show more557
Subscribers
-124 hours
+47 days
+2530 days
Posts Archive
መልካም አዲስ ዓመት! 🌼🌼🌼
እንኳን ለአዲሱ ዓመት በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን 2️⃣🔤1️⃣8️⃣
አዲሱ አመት የሰላም የደስታ እንዲሁም የእድገት አመት እንዲሆንልን እንመኛለን 🎊🎊🎊🇪🇹🇪🇹
መልካም በዓል
👇👇👇👇
@MTULSU
Essay competition,
Dear MTULSU members please, take part in this competition and show your writing skill.
Repost from Mizan Tepi University MTU
MTU main Gate under huge reform
ማስታወቂያ
ለሚዛን ቴፒ ዩንቨርስቲ ነበር(Senior) መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ፦
ለሚዛን ቴፒ ዩንቨርስቲ ነበር(Senior) መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ የ2018ዓ/ም የትምህርት ዘመን ወደ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ እና የምዝገባ ቀን መስከረም 12 እና13/2018ዓ.ም አና መስከረም 14/2018ዓ.ም ትምህርት የሚጀመርበት ዕለት መሆኑን አውቃችሁ በእለቱ እንድትገኙ እናሳስባለን።
For further Information
👉@Sablaw
መረጃው የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕረዚዳንት ል/አ/ጽ/ቤት.
የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት
👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/MTUINSIDER
ማስታወቂያ
ለሚዛን ቴፒ ዩንቨርስቲ ነበር(Senior) መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ፦
ለሚዛን ቴፒ ዩንቨርስቲ ነበር(Senior) መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ የ2018ዓ/ም የትምህርት ዘመን ወደ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ እና የምዝገባ ቀን መስከረም 12 እና13/2018ዓ.ም አና መስከረም 14/2018ዓ.ም ትምህርት የሚጀመርበት ዕለት መሆኑን አውቃችሁ በእለቱ እንድትገኙ እናሳስባለን።
For further Information
👉@Sablaw
መረጃው የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕረዚዳንት ል/አ/ጽ/ቤት.
የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት
👇👇👇
@MTULSU
The sad truth of fresh law graduates👀😰
What is the solution?
Drop you idea in the comment section!
Repost from Mizan Tepi University Students Union Channel
Congratulations to Our University and MTU School of Law on the approval of the LLM program at Mizan Tepi University! This is a fantastic milestone for our university and a wonderful opportunity for students to advance their legal education. Such programs enrich the academic environment and contribute to the development of legal professionals who can make a positive impact in the community. Wishing you all great success as you embark on this new academic journey!
Sabit Sali Husein
MTUSUP.
የመንግሥት ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ ሲሄዱ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ይዘው እንዲሄዱ ገቢዎች ሚኒስቴር አሳሰበ።
የገቢዎች ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ወጪ መጋራት ክፍያ ለመሰብሰብ እያንዳንዱ የወጪ መጋራት ተጠቃሚ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ማውጣት እንዳለበት አስታውሷል።
ሚኒስቴሩ የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት (ዩኒቨርሲቲዎች) አዲስ እና ነባር ተማሪዎች በሙሉ የፋይዳ ቁጥር በመያዝ በአካባቢያቸው በሚገኝ ገቢ ሰብሳቢ ተቋማት (ገቢዎች) ወይም ቢሮ በመቅረብ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) እንዲያወጡ ማሳሰቡን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከሚኒስቴሩ ያገኘው መረጃ ያመለክታል።
ተማሪዎቹ ወደ ዩኒቨርሲቲ በሚገቡበት ወቅት የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ይዘው እንዲቀርቡ አስገንዝቧል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
#TikvahEthiopiaFamily
@tikvahethiopia
ነሐሴ 19 ቀን 2017 ዓ.ም.
የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የሚጠበቅባቸውን መሥፈርቶች ካላሟሉ አዳሪ ትምህርት ቤቶች ይደረጋሉ_ ትምህርት ሚንስቴር
የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የሚጠበቅባቸውን መሥፈርቶች ማሟላት ካልቻሉ ሰፋ ያለ ሁለተኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርት ቤቶች የሚደረጉበት ሁኔታ ሊኖር እንደሚችል የትምህርት ሚንስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ አስታወቁ፡፡
ኧረ አጨብጭቡ እንጂ ማለት አሁን ነው😂😂
በኢትዮጵያ የአስገድዶ መድፈር ወንጀል ፈጻሚዎች በሞት ፍርድ እንዲቀጡ የሚፈቅድ ህግ ተዘጋጀ፡፡
ህጉ በደፋሪዎች ላይ እስከ 44 ዓመት እንዲቀጡም የተሻሻለው ህግ ይፈቅዳል፡፡
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዛሬ ይፋ ባደረገው አዲስ የወንጀል ቅጣት አወሳሰን መመሪያ ማሻሻያ መሰረት፣ በአስገድዶ መድፈር ወንጀል ምክንያት ሞት ወይም ከባድ የአካልና የአእምሮ ጉዳት የደረሰ እንደሆነ ወንጀለኛው በሞት እንዲቀጣ ይወስናል።
በመመሪያው መሰረት፣ ይህ ወንጀል በደረጃ 44 ስር የሚመደብ ሲሆን፣ ይህም ከእድሜ ልክ እስራት እስከ ሞት የሚደርስ ቅጣትን ይደነግጋል።
ይህ ማሻሻያ ለፀረ-ፆታዊ ጥቃት እንቅስቃሴ ትልቅ መሻሻል እና ድል ነው ተብሎለታል። የዚህ አይነቱ ወንጀል ቅጣት መጨመሩ ለወደፊቱ የፍትህ ስርዓቱን ለማጠናከር እና ጥቃቶችን ለመከላከል ትልቅ ሚና ይጫወታል ተብሎ ይታሰባል።
በኢትዮጵያ 23 በመቶ ሴቶች ለጾታዊ ጥቃቶች የሚጋለጡ ከዚህ ውስጥ 7 በመቶዎቹ ወሲባዊ ጥቃቶች እንደሚደርስባቸው በ2016 ይፋ የሆነው የኢትዮጵያ ስነ ህዝብ እና ጤና ጥናት ያስረዳል።
የተሻሻለው የወንጀል ቅጣት አወሳሰን መመሪያ ቁጥር 3/2017 በመጽሐፍ መልክ ታትሞ ወጥቷል።
መመሪያ ቁጥር 3/2017 ሰኔ 26 ቀን 2017 ዓ.ም መጽደቁን ጠቁመው ተፈጻሚ መሆን የጀመረውም ከሐምሌ 11 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ነው።
Join us Your Trusted Legal Info Centre
https://t.me/Ethiolawinsider
https://t.me/Ethiolawinsider
https://t.me/Ethiolawinsider
#ነጻ_የትምህርት_እድል_ማስተርሰ_Human_Rights
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሰብአዊ መብቶች ማዕከል በ2025/26 የትምህርት ዘመን MA in Human Rights ነጻ የትምህርት ዕድል ለመስጠት አመልካቾች እየተቀበለ ነው።
📄 ለማመልከት የሚያስፈልጉ፦
➫ Motivation Letter
➫ Undergraduate Transcript
➫ Recommendation Letter
ሰነዶችዎን በመያዝ 6 ኪሎ ቢዝነስ እና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ከጎተ ኢንስቲትዩት አቅራቢያ በመገኘት ወይም በኢሜይል አድራሻ centerforhumanrights@aau.edu.et በመላክ ማመልከት ይችላሉ።
የማመልከቻ ጊዜ የሚጠናቀቀው 👇
ቅዳሜ ነሐሴ 24/2017 ዓ.ም
For more info፦ chr-aau.org
Be our family for better understanding of law!
https://t.me/legal_infoo
https://t.me/legal_infoo
Repost from Timar Ethiopia/ ትማር ኢትዮጵያ
#ትማርኢትዮጵያ
ጃፓናውያን ምን ተከትበው ይሆን?
1. እድሜ ቁጥር ነው ፤ ሽማግሌ በለው ወጣት ሁሉም እኩል ይከባበራል ነው እምላችሁ። አንዱ ላንዱ ከወገቡ ለጥ እያለ ሲመሰጋገን ስታዩት ይገርማል። ሥራም እንዲሁ ነው፤በጃፓን ጦረታ መውጣት ያለ አይመስለኝም- ሁሉም ስራ ላይ ነው።
2. ምግብ ይሁን ሻይ/ቡና ተስተናጋጁ ሲጨርስ የተጠቀመበትን ዕቃ ራሱ የሚመልሰው ብቻ ሳይሆን የተጠቀመበትን ቦታ አፅድቶ እና አስተካክሎ የመሄድ የተገልጋዩ ግዴታ ነው።
3. ለአገልግሎት ሰጭ ጉርሻ መስጠት ትልቅ ነውር ነው። እንዳውም አገልጋዩ በመገልገልህ ወገባቸውን እጥፍ አድርገው ያመሰግኑሃል።
4. መንገዳቸውን መቼ ፣ እንዴት እና በምን እንደሚያጥቡት ባላቅም ከቤታችን የተሻለ ፅድት ያለ ነው። ስትጓዝ ብትውል ጫማህ ላይ አቧራ ልታገኝ አትችልም።
5. ስርቆት በለው ሌባ ስሙ አይታወቅም።
6. አገልግሎት ሰጭዎች ሁሉንም ታምናለህ፤ተመሳስሎብህ ሴንቴቲኩን ሌዘር ነው ካልካቸው አይደለም ብለው ልዩነቱን ያስረዱሃል። መደበቅ ፣ ማመሳሰል ፣ስለ እቃው ካልጠየካቸው በስተቀረ እያገላበጡ hashtag
hashtag#መቀደድ በጃፓን የለም። አንተ በአገርህ እና በቻይና የለመድከው አባዜ ይዞህ እንዲያወሩ ብትገፋፋም እነሱ መልሳቸው ዋጋውን መናገር ብቻ ነው። የአንድ ኢትዮጵያዊ ገጠመኝ - ባንክ ብሩን እንደተቀበለ መቁጠር ፤ ባንከሯ እያለቀሰች ጭምር አለቃዋን ጠርታ ጭምር ይቅርታ እንዲያደርግላት አብዝታ እንደተማፀነች ሰምቻለሁ🙏🙏
7. የተጠቀምክበትን ቆሻሻ ወደ ቤትህ ይዘህ ትሄዳለህ እንጅ መንገድ አይታሰብም። ልማድ ክፉ ነው ፤ ሙቀት ስለነበር ትንሸየ ሶፍት ላቤን ጠርጌ መወርወር የሆነ ህፃን ከናቱ ጋር ነበር ከየት መጣ ሳልለው ነካ ነካ አድርጎ ከኋላ የጣልኩት ሶፍት እንዳነሳው አመለከተኝ ፤ ክው ካልኩባቸው ገጠመኞች አንዱ ሆኖ ተማርኩበት። አሁን ላይ መንገድ ዳር የቆሻሻ መጣያ በለው ማጠራቀሚያ ጃፓን እንደሌሎች አገሮች አታገኝም ፤ ቆሻሻን ማስወገድ የመንግስት ግዴታ ሳይሆን የሁሉም ዜጋ ነው።
8. ጃፓን ድምፅ ሁሉ ዝቅ ያለ ነው። ሲወራ ቀስ ነው። መኪና ክላክስ ሊታሰብ አይችልም።
9. ትልቅ በለው ትንሽ አስቁመህ መረጃ ጠይቀው - ቦታ የት ነው ብትል? ነግሮህ አይጠግብም። መንገዱን ትቶ አብሮህ ይመጣና አሳይቶህ ያንን ወገቡን ለጥ ብሎ ሰላምታ ሰቶህ ይሄዳል። ሁሉም ይኸው ናቸው። በተግባር በተለያየ ከተማ አሳይተውኛል።
10. ልጆች የሚከበሩበት እና ሁሉም ለልጆች ያለበት ኃላፊነት ይገርማል። ማንኛውንም ህፃን ሲያናግሩ ቁጭ ብለው ፣ ተንበርክከው እና በሁለት እጃቸው ይዘው ነው። ህፃን ማለቴ ……..10,12, 13 …… ይጠነቀቁላቸዋል ሳይሆን ይጨነቁላቸዋል ስላችሁ።
እስካሁን ከ10 ያላነሱ አገሮች የመሄድ እድል ገጥሞኛል ፤ እድገታቸው ለውስጤ አስገርሞኝ ወይም በአፍሪካ አገራት ከኛም ብሶ አበሳጭቶኝ ወይም ዘረኛነታቸው አናዶኝ ይሆናል እንጅ እንዲህ እንደ ጃፓን ውስጤን ገፍቶ እንድፅፈው አይደለም ለቤተሰቦቼ እና ለጓደኞቸ እንኳን በቁም ነገር ገጠመኞቸን ተናግሬ አላውቅም። hashtag
hashtag#ጃፓን ትለያለች በሁሉም መመዘኛ፤ዝም ማለት ይከብዳል። ለመፃፍም ይከብዳል።የሆነ ህልም ህልም የምትመስል አገር። እንዲህ የሰራት መንግስት ወይስ ……..???? ለማደግ እኮ ቻይናም አስደማሚ በሆነ መጠን አድጋለች ፤ የጃፓን እድገት በመሰረተ ልማት ብቻ ሳይሆን በሰዎች ልህቀት ያላት እድገት በምን ይተመናል??????????
Thank you for sharing your encounter
Full Credit: Gashaw Asaye
+2
የኦርሚያ ከፍተኛ ፍ/ቤት ለአዲስ ተመራቂዎች Judicial training በመስጠት በስሩ ባሉት ፍ/ቤቶች ለመመድብ ይፈልጋል።
የሰልጣኝ ብዛት: 100
የስልጠና ክፍያ: 7,805
የስልጠና ጊዜ: 12 ወራት
ለመመዝገብ: ለወንዶች CGPA 3.00 ለሴቶች 2.00
የምዝገባ ቀን: ነሀሴ 19-27 2017 ዓ.ም.
#Judicial_Training
#Oromia_Supreme_court
#Fresh_Graduates
Join Us Your Trusted Legal info Centre
https://t.me/ethiopianlawyerspage
https://t.me/ethiopianlawyerspage
https://t.me/ethiopianlawyerspage
Dream. Dare. Win. Born To Win. Built To Lead!
https://t.me/born_to_win_initiatives
1. Japan Sophia University Scholarships 2026 (Fully Funded)
https://lnkd.in/gR8R4UkZ
2. Australian Government Scholarship 2026 (Fully Funded)
https://lnkd.in/di778-Dk
3. University of Saskatchewan Scholarships in Canada 2026 (Fully Funded)
https://lnkd.in/dwxwAWQC
4. Chevening Scholarships In the United Kingdom 2026 (Fully Funded)
https://lnkd.in/dWRdxiZS
5. University of Otago Scholarships 2026 In New Zealand (Fully Funded)
https://lnkd.in/dHNy5dWR
6. Czech Republic Government Scholarship 2026 (Fully Funded)
https://lnkd.in/d2FV_5Gm
7. French Government Eiffel Excellence Scholarship 2026 (Fully Funded)
https://lnkd.in/d2fPWRxY
8. Switzerland Government Excellence Scholarships 2026–27 (Fully Funded)
https://lnkd.in/gVrQVcmZ
9. 1200 Heinrich Boll Foundation Scholarships In Germany 2026 (Funded)
https://lnkd.in/dCCq-UfF
10. Nishimura Foundation International Scholarship 2026 (Fully Funded)
https://lnkd.in/dX-Nk2rQ
11. Universitas Muhammadiyah Surakarta (UMS) Scholarships In Indonesia (Fully Funded)
https://lnkd.in/davMG6zz
12. 600 Melbourne University Scholarships In Australia 2026 (Fully Funded)
https://lnkd.in/dYWPH37f
13. ARES Belgium Government Scholarship 2026-27 (Fully Funded)
https://lnkd.in/dW-mGXHi
14. Saïd Foundation Scholarships In UK 2026 (Fully Funded)
https://lnkd.in/dD5cM8sz
15. The Asia in the World Fellowship In Netherlands (Fully Funded)
https://lnkd.in/dXYrAGpX
Follow us
LinkedIn : Born To Win Global Initiatives
Telegram: https://lnkd.in/d9TqbPai
Website : https://lnkd.in/d-VsS6v7
Available now! Telegram Research 2025 — the year's key insights 
