en
Feedback
አነፃፃሪው-Comparator

አነፃፃሪው-Comparator

Open in Telegram

¹በል «እርሱ አላህ አንድ ነው፡፡ ² «አላህ (የሁሉ) መጠጊያ ነው፡፡ ³«አልወለደም፤ አልተወለደምም፡፡ ⁴«ለእርሱም አንድም ብጤ የለውም፡፡» አል-ኢኽላስ 112:1-4 Owner:-Ahmed Muhammad(@Thecomparator) እስልምናን ለመቀበል:- @AhmedMuhammedMengistu

Show more
457
Subscribers
No data24 hours
-37 days
-730 days
Posts Archive
¦አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱሁ¦ ⨳አህመድ ሙሀመድ(አነፃፃሪው)ነኝ በቀድሞው ወደ 670+ ተከታይ ያፈራው ቻናሌ የተከፈተበት አካውንት ለመዘጋት ስለተቃረበ በዚህ መጥቻለሁ፤እናንተም ይህን ፅሁፍ በምትችሉት መንገድ በማጋራት ሊንኩንም በማስፈንጠር ለብዙ ክርስቲያን ወገኖች የብርሀን አመላካች እንድንሆን በአላህ ስም እጠይቃለሁ። T.me/TheComparator

#ኢልም #ጀናህ ጀናህ(ገነት) አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረከቱ👋 አጂብ ላስብላቹ ጀናህ(ገነት)በሚል ርዕስ በአላህ ፍቃድ መጥቻለሁ።🕋 وَٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ وَعَمِلُوا۟ ٱلصَّٰلِحَٰتِ لَنُبَوِّئَنَّهُم مِّنَ ٱلْجَنَّةِ غُرَفًۭا تَجْرِى مِن تَحْتِهَا ٱلْأَنْهَٰرُ خَٰلِدِينَ فِيهَا ۚ نِعْمَ أَجْرُ ٱلْعَٰمِلِينَ “እነዚያም ያመኑና መልካም ሥራዎችን የሠሩ ከገነት በሥሮቻቸው ወንዞች የሚፈሱባቸውን ሰገነቶች በውስጣቸው ዘውታሪዎች ሲኾኑ በእርግጥ እናሰፍራቸዋለን፡፡ የሠራተኞች ምንዳ ምንኛ አማረ!” (Qųřāň 29:58) ጀናህ(جَنَّة)መነሻው ቃል(Root Word)"ጀንነ" (جَنَّ) ሲሆን ትርጉሙም በአረብኛ "መሸፈን ወይም መደበቅ" ማለት ነው፤ በቁርኣን ውስጥ ጀናህ ለእነዚያ ላመኑት እና መልካም ሥራዎችን ለሠሩት ዘላለማዊ የደስታና የደስታ ቦታ ተደርጋ ተገልጻለች። قال رسول الله صلى الله عليه وسلم في حديث القدسي: "قال الله: 'لقد أعدت لعبادي الصالحين ما لا عين رأت، ولا أذن سمعت، ولا خطر على قلب بشر.'" يؤكد هذا الحديث على جمال ونعيم الجنة الذي لا يمكن مقارنته، حيث سيقيم المؤمنون فيها إلى الأبد. የአላህ መልእክተኛ (ሶለላሁ) በሐዲስ አል ቁድሲ እንደተተረከው እንዲህ ብለዋል፡- “አላህ እንዲህ አለ፡- እኔ ለፃድቃን ባሮቼ ዓይን ያላየውን፣ ጆሮ ያልሰማውን፣ የሰውም ልብ ያልገመተውን አዘጋጅቻለሁ።” ይህ ሐዲሥ የጀነት ውበትና ውበቷን አረጋግጧል ሊነጻጸር የማይችል፣ አማኞች በዚያ ለዘላለም ይኖራሉና። ይህ አገላለጽ ጀናህ ማለት ከሰው ልጅ አስተሳሰብ እና ማስተዋል በላይ የሆነች ጀነት ናት የሚለውን ሃሳብ ስለምታጎላ ጀናህ(የተሸፈነ/የተደበቀ)ተብላ ተጠርታለች፤በቁርአን ላይ አላህ(للَٰه): وَٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ وَعَمِلُوا۟ ٱلصَّٰلِحَٰتِ لَنُبَوِّئَنَّهُم مِّنَ ٱلْجَنَّةِ غُرَفًۭا تَجْرِى مِن تَحْتِهَا ٱلْأَنْهَٰرُ خَٰلِدِينَ فِيهَا ۚ نِعْمَ أَجْرُ ٱلْعَٰمِلِينَ “እነዚያም ያመኑና መልካም ሥራዎችን የሠሩ ከገነት በሥሮቻቸው ወንዞች የሚፈሱባቸውን ሰገነቶች በውስጣቸው ዘውታሪዎች ሲኾኑ በእርግጥ እናሰፍራቸዋለን፡፡ የሠራተኞች ምንዳ ምንኛ አማረ!” (Qųřāň 29:58) በዚህ የቁርአን አንቀጽ ላይ "ዘውታሪዎች" ለሚለው ቃል የተጠቀመው "خَٰلِدِين"(ኻሊዲን) ሲሆን "خَٰلِدِين"(ኻሊዲን) የሚለው ቃል "خَالِد"(ኻሊድ) ከሚለው ሥርወ ቃል የተገኘ ብዙ ቁጥር ነው። ትርጉሙም "የሚቀሩ፣ የሚቆዩት፣ ዘለዓለማዊ የሆኑት" ማለት ነው። በቁርኣን አውድ ውስጥ በጀነት ውስጥ ዘላለማዊ ህይወት የሚያገኙ አማኞችን ለመግለጽ ጥቅም ላይ ይውላል፤ይህችን ዘልአለማዊ ቤት የአላህን መንገድ ጠንቅቀው ለተከተሉ በሞላ በአላህ የተፈጠረች ፍጥረት ነች። وَعَدَ ٱللَّهُ ٱلْمُؤْمِنِينَ وَٱلْمُؤْمِنَٰتِ جَنَّٰتٍۢ تَجْرِى مِن تَحْتِهَا ٱلْأَنْهَٰرُ خَٰلِدِينَ فِيهَا وَمَسَٰكِنَ طَيِّبَةًۭ فِى جَنَّٰتِ عَدْنٍۢ ۚ وَرِضْوَٰنٌۭ مِّنَ ٱللَّهِ أَكْبَرُ ۚ ذَٰلِكَ هُوَ ٱلْفَوْزُ ٱلْعَظِيمُ አላህ ምእምናንንና ምእምናትን ከሥሮቻቸው ወንዞች የሚፈሱባቸውን ገነቶች በውስጣቸው ዘውታሪዎች ሲኾኑ በመኖሪያ ገነቶችም ውስጥ መልካም መኖሪያ ቤቶችን ቃል ገብቶላቸዋል፡፡ ከአላህም የኾነው ውዴታ ከሁሉ የበለጠ ነው፡፡ ይህ እርሱ ታላቅ እድል ነው፡፡ (Qųřāň 9:72) “በዚህች ውብ ዝግጅት አላህ ከቅን ባሮቹ ጋር ከጀነት ዘውታሪዎች ውስጥ ያድርገን፤ከታላላቅ መልዕክተኞች፣ነብያት፣ደጋግ ሰዎች ጋር ይሰብስበን፤አሚን” ⨳እስኪ ሼር ይደረግ ያ ጀመአ⨳ ወሰላሙ አለይኩም👋 Ahmed-Muhammad 📝 @Thecomparator t.me/islamcomparator

ጀናህ(ገነት) አጭር መጣጥፍ በአህመድ ሙሀመድ(አነፃፃሪው) ⨳እስኪለቀቅ ሼር ይደረግ ያ ጀመአ⨳ t.me/IslamComparator
ጀናህ(ገነት) አጭር መጣጥፍ በአህመድ ሙሀመድ(አነፃፃሪው) ⨳እስኪለቀቅ ሼር ይደረግ ያ ጀመአ⨳ t.me/IslamComparator

#Comment @IslamComparator ለውይይት የሚመጣ ተወያይ ምን መስፈርት ማሟላት እና ማካተት አለበት? ➷እስቲ በኮሜንት ሀሳባችሁን➷

የሥላሴ ስነ አመክንዮ! የሥላሴን እሣቤ ከእናንተም በላይ አዋቂ የለም?ማንነት(Person) በ3 ይዛችሁ ምንነት(Essence)ከሚገልገፀው "አምላኮች" የሚል ቃል ማንነት ወደ ሚገልጸው "አማልክት" አመ
የሥላሴ ስነ አመክንዮ! የሥላሴን እሣቤ ከእናንተም በላይ አዋቂ የለም?ማንነት(Person) በ3 ይዛችሁ ምንነት(Essence)ከሚገልገፀው "አምላኮች" የሚል ቃል ማንነት ወደ ሚገልጸው "አማልክት" አመላክቶ ቁርአኑ የማንነት ሶስት እንደሚያምኑ አስገንዝቧል፤ስለዚህም “በአካል ሶስት...”የሚለውን እሣቤ "አማልክት" በሚለው ቃል ተክቶታል! ይህም:- ➢አምላኮች(የመለኮት ብዝሀነት) ➢አማልክት(የማንነት ብዝሀነት) ⨳እስቲ ሼር በማድረግ ክርስቲያን እናስገንዝብ⨳ ©አህመድ(አነፃፃሪው) @IslamComparator

ዛሬ ማታ ኢንሻአላህ የኢሳ ማንነት በቁርአንና በባይብል ምን ይመስላይ ማታ 3:00 ላይ በነጃ ግሩፕ እንገናኝ እስከዛው join እያላቹ ጠብቁን ሼር ይደረግ አድራሻ፦ https://t.me/+W2jbOxN
ዛሬ ማታ ኢንሻአላህ የኢሳ ማንነት በቁርአንና በባይብል ምን ይመስላይ ማታ 3:00 ላይ በነጃ ግሩፕ እንገናኝ እስከዛው join እያላቹ ጠብቁን ሼር ይደረግ አድራሻ፦ https://t.me/+W2jbOxNPM8hhMDVk

Śūŗĕț Āļ Ñåĥŀ 16 ¹²⁵“ወደ ጌታህ መንገድ በብልሃትና በመልካም ግሳጼ (በለዘብታ ቃል) ጥራ፡፡ በዚያችም እርሷ መልካም በኾነችው (ዘዴ) ተከራከራቸው፡፡” በዮሐንስ ወንጌል📙ላይ የተደረገ ሀይማኖታዊ ውይይት: ⨳ወንድም አህመድ(አነፃፃሪው) ⨳ወገን ዮሀንስ #Join And #Share ❨t.me/IslamComparator❩

@IslamComparator ⩩አንዳንድ በጥራዝ ነጠቅ እውቀት የቁም ቅዠት ውስጥ ገብቶ ጊዜህን ከሚፈጅ አድርቅ ወገን አላህ ይጠብቀን🤲 የሞከረ ያውቀዋል አሚን በሉ።

@IslamComparator “የክርስቶስ ትንሣኤ የክርስትና እምነት እውነትነት ወይም ውሸትነት የሚደገፍበት ጥብቅ የፈተና ጥያቄ ነው፤ታሪክ መዝግቦ የያዘው ታላቅ ተአምር ወይም ታላቅ ማታለያ ነው።” —ፊሊፕ ሻፍ— (Philip Schaff,History Of Christian Church(Grand Rapids,MI:Wm. B. Eerdmans,1962),vol.1, p.173.) የእርስዎን እሣቤ በዚህ ንግግር ላይ ከታች ያስቀምጡ!

💧የተውበቴ መንገድ 💧 💫ምዕራፍ 1 ⭕️ልትከፍር ነው አሉኝ⭕️ 📖ክፍል 1 . . . አሰላሙ ዐለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካቱ የኔ ህይወት በጣም የሚያስጠላ ነበር በጣም የተበላሸሁ ሙስሊም ብቻ ነበርኩ። ሙስሊም መሆኔ ከመጠሪያነት ባልዘለለ የማልጠቀምበት ከዲኑ የሌለሁ ሴት ነበርኩ። በቃ በጣም የሚያስጠላ ህይወት! ሰላት የለ ቂርዐት ከቀራው 4አመት ያለፈኝ ስርአት ያለው ልብስ የማለብስ ለስሙ ሂጃብና ቀሚስ እለብሳለሁ ዩኒፎርሜ እግሬን ያሳያል አጭር ነው። ካልሲ የለ ዝም ብሎ ሙስሊም! ወንዶች መጨበጥ አብሮ መቀመጥ መዋል ሀጅነቢይ አልል በዛላይ telegramሙ እስከ እኩለለሊት ድረስ ከሀጅነብይ ወንዶች ጋ ጥቅም የሌለው ነገር ማውራት ሀይ ሲሉኝ ሀይ አሰላሙ ዐለይኪ ሲሉኝ ወዐለይኩመ ሰላም እያልኩ ፎቶ ላኪልኝ የሚሉትም አሉ የማልዋሸውን ለ3 ወይም ለ4 ሰው ልኬያለው።አላህ ይቅር ይበለኝ! ቁርአን ከቀራው አራት አመት ሆነኝ አላልኳችሁም? ያኔ የ8ተኛ ክፍል ተማሪ ነበርኩ መድረሳችን ትንሽ ስለ ነበር እና የኡስታዞች ማነስ ስላለ ወንድና ሴት አንድላይ ነበር ምንቀራው። ያው ከ10 አመት በላይ ያሉት ዋናው መስጂድ ውስጥ በመጋረጃ መቅራት ጀመርን ኡስታዛችን ጅልባብ ልበሱ አለን ለበስን። ከተወሰነ ጊዜ ቡሀላ እህቴ ካፊር ሁና አገባች። ከዛ እኔ ወደ መድረሳ ስሄድ "አንቺም ነገ...... .....ክፍል 2 ይቀጥላል ኢንሻአላህ!✍ =============================== ክፍል ሁለትን በዚ ቻናላችን የምንለቅ ይሆናል ኢንሻአላህ🌹👇ያልተቀላቀላቹ ተቀላቀሉ! share share share share & join 👇 https://t.me/+3EKbllGj4cowNDlk https://t.me/+3EKbllGj4cowNDlk

ቁርአን😢 “የተከበረው ቁርአን የነቢያት ባህሪ እና ሁኔታ ነው።ቁርአንን ካነበብከው እና በሕይወትህ ከተገበርከው፤ነብያችንን በአካል እንዳገኘህ መቁጠር ትችላለህ ከነቢያት ጋር ስትኖር አካልህ ከፍ ብላ ለምትበረው መንፈስህ ጠባብ እስር ቤት ይሰማሃል!” -ጀላሉዲን አር-ሩሚ- #Share እና #Like @islamcomparator

#ንፅፅር #ጥበቃ ጥበቃ አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረከቱ👋 አጂብ ላስብላቹ ጥበቃ በሚል ርዕስ በአላህ ፍቃድ መጥቻለሁ።🕋 أَفَتَطْمَعُونَ أَن يُؤْمِنُوا۟ لَكُمْ وَقَدْ كَانَ فَرِيقٌۭ مِّنْهُمْ يَسْمَعُونَ كَلَٰمَ ٱللَّهِ ثُمَّ يُحَرِّفُونَهُۥ مِنۢ بَعْدِ مَا عَقَلُوهُ وَهُمْ يَعْلَمُونَ (አይሁዶች) ከነሱ የኾኑ ጭፍሮች የአላህን ቃል የሚሰሙና ከዚያም ከተረዱት በኋላ እነርሱ እያወቁ የሚለውጡት ሲኾኑ ለናንተ ማመናቸውን ትከጅላላችሁን? (ሱረት አል በቀራህ 2:75) የ“Manuscript” ሥርወ ቃል የመጣው ከላቲን ቋንቋ ሲሆን “Manus” ማለት “እጅ” ማለት ሲሆን “Scriptum” ማለት “የተጻፈ” ማለት ነው። የእነዚህ ሁለት አካላት ጥምረት "የእጅ ጽሑፍ" የሚለውን ቃል ይመሰርታል፤ትርጉሙም "በእጅ የተጻፈ ነገር" ማለት ነው፤የመፅሐፍ ቅዱስ ሁለት አካላት ማለትም ብሉይና አዲስ ኪዳን ትክክለኛ እና የመጀመሪያው "Manuscript"የለም! ⩩ብሉይ ኪዳን(Old Testament): የብሉይ ኪዳን የብራና ጽሑፎችን መጠበቅ የዕብራይስጥ መጽሐፍ ቅዱስን በታሪክ ዘመናት ሁሉ ለመጠበቅ እና ለማስተላለፍ የሚረዱ ዘዴዎችን እና ጥረቶችን ያመለክታል። የእጅ ጽሑፎችን ለመጠበቅ አንዱ ጉልህ ገጽታ ማሶሬቶች "Masorets" በመባል የሚታወቁት የአይሁድ ጸሐፍት ሥራ ነው። እነዚህ ምሑራን የዕብራይስጥ ቅዱሳን ጽሑፎችን በጥንቃቄ ገልብጠው፣ አርትዕ በማድረግ እና በማስተላለፍ የጽሑፉን ትክክለኛነትና ታማኝነት አረጋግጠዋል እንደነበር ይነገራል። (Tov, Emanuel. "Textual Criticism of the Hebrew Bible." Fortress Press, 2012.) ●Masorets● "Masoretic (מַסּוֹרֶתִי)"የሚለው ቃል"Masorah (מַסּוֹרָה)"ከሚለው የዕብራይስጥ ስርወ ቃል የተገኘ ሲሆን"ወግ"ከሚለው የአማርኛ ቃል ጋር ተቀራራቢ ትርጉም አለው፤ማሶሬቲክ የአይሁድ ቅዱሳን ጽሑፎችን(Masoretic Texts)የዕብራይስጥ ጽሑፍን የሚያመለክት ሲሆን ይህም ማሶሬቲክ ጽሑፍ በመባል ይታወቃል።የማሶሬቲክ ጽሑፍ ማሶሬቶች(Masorets)ተብለው በሚጠሩ የአይሁድ ጸሐፍትና ሊቃውንት ቡድን በጥንቃቄ ተጠብቀው ተላልፈዋል ተብሎ ይታሰባል። እነኚህ "Masorets" የተባሉ ግለሰቦች ከ6ኛው እስከ 10ኛው ክፍለዘመን እንደኖሩ ሲነገር ብሉይ ኪዳን የተጻፈው ለብዙ መቶ ዓመታት ሲሆን የተለያዩ መጻሕፍት ከተለያዩ ደራሲያን የተጻፉ እና በተለያዩ ጊዜያት የተጻፉ ናቸው። ለብሉይ ኪዳን በሙሉ በተለያዩ ጊዜያት የተጻፉ በርካታ መጻሕፍትን ያቀፈ በመሆኑ ትክክለኛ ማጣቀሻ ማቅረብ ፈታኝ ነው። ነገር ግን፣ የብሉይ ኪዳን ድርሰቶች ከክርስቶስ ልደት በፊት ከ13ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ጀምሮ እስከ 2ኛው ክፍለ ዘመን ድረስ እንደነበረ ምሁራን በአጠቃላይ ይስማማሉ። ይህ የተራዘመ ጊዜ በብሉይ ኪዳን ውስጥ የሚገኙትን ታሪካዊ መጻሕፍትን፣ ትንቢታዊ ጽሑፎችን፣ የጥበብ ጽሑፎችን እና ሌሎች ዘውጎችን አጻጻፍ ያጠቃልላል። (Collins, John J., "Introduction to the Hebrew Bible: Third Edition," Fortress Press, 2014.) ◆በማሶሬቶችና በብሉይ ኪዳን መፃፍ መካከል ራሱ ይህ ልዩነት እያለ የብሉይ ኪዳን ቅጂ(ትክክለኛው)አላቸው የሚለውን በስቃይ አምነን ከዚህም በኋላ የነዚህ የማሶሬቶች እንኳ ትክክለኛ ቅጂ የለም ስትሉ ለእውነት ፈላጊው ክርስቲያን ክርስትና“በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ”ይሆንበታል! Ahmed-Muhammad 📝 @Thecomparator t.me/islamcomparator

ያ ጀመአ የመወያያ ግሩፕ ላይ ሰው የለም? እስቲ ከአሁን ጀምሩ አድ አድርጉ አደራ ከ5 ሰው በላይ ከሚሉት አይደለሁም የቻላቹትን ያህል አድርጉ ይኸው ሊንክ👇 https://t.me/+4g-zSTqt2q1hYzFk

Live ግቡ ያ ጀመአ✅

@islamcomparator ቀጣይ ደርስ በምን አርዕስት ይሁን?ያ ጀመአ ምርጫው የናንተ ነው በውስጥ መስመር ጠይቁ ብዙ ሰው የጠየቀው ይቀርባል ኢንሻ አላህ። Contact Me At:- @Thecomparator

እቺንም Share እያደረጋችሁ!

#Add_Members የኢስላምን ብርሀን ለማሳየት በንፅፅር ዘርፍ እየሰራ የሚገኘውን የአኺራ ወንድማችንን"ነጃ"የቴሌግራም ግሩፕ አሁን ከሚገኝበት ከ2800+ ወደ 3000 በአላህ ፍቃድ ሁሉ ይሆናል፤ይህን Post የምታዩ በሞላ እርስዎም ተቀላቅለው"Add Member"በማድረግ ላልደረሰው ይህን ሊንክ በማስፈንጠር ለብዙሃን የሂዳያ ሰበብ ይሁኑ; https://t.me/+qxDED0c9qJMwZTlk

#ለፈገግታ #Vampire Vampire! እንደ ዘመናችን "ከእስልምና ወደ ክርስትና" ነን ባይ ጨለምተኞች እንደው ከከፈረ በማለት ሚሽነሪው ለሙስሊሙ; 👨‍🦳ሚሽነሪ:“እየሱስ ክርስቶስ ላንተ ሲል በመስቀል ላይ ተንገላቶልህ በማንም ያላየኸውን የደም ዋጋ...”ብሎ ሳይጨርስ ሙስሊሙ አስቁሞት; 👳‍♂ሙስሊም:“ቆይ ወገኔ ለደቂቃ ተመልከተኝ እውን ስታየኝ በደም የምደለልልህ "Vampire" መስልኻለው እንዴ?”😄 ✅እስኪ ሼር ይደረግ ያ ጀመአ✅ ወሰላሙ አለይኩም👋 Ahmed-Muhammad 📝 @Thecomparator t.me/islamcomparator