212
Subscribers
-224 hours
-27 days
-730 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
Repost from Addis Ababa Education Bureau
Photo unavailableShow in Telegram
የሁለተኛ ወሰነ ትምህርት የካቲት 4/2016 ዓ.ም ይጀምራል፡፡
(ቀን ጥር 30/2016 ዓ.ም)
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሁለተኛ ወሰነ ትምህርት የካቲት 4/2016 ዓ.ም የሚጀምር መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
What Sapp: - https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D
You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- [email protected]
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
Repost from N/a
ዓለም..... ደስታችን፣ ኀዘናችን፣ ወረታችን፣ ብርቃችን፣ ህልማችን እና ቅዠታችን በሚወሰንባት፣ በታጨቀባት... በእጅ ስልካችን ትጠፋለች። ልጆችም በወላጆቻቸው ቅጥ ያጣ ደግነት ይጠፋሉ። ብዙዎች በቀቢጸ ተስፋ በመቅበዝበዝ ሲያልፉ፣ በጣም ጥቂቶች በእግዚአብሔር እርዳታ በቀናው መንገድ ይውላሉ። ትንቢት አይደለም። ሟርትም አይደለም። ካየሁት ከተረዳሁት ነው።
ልጆችን ከወደድን፣ በጋውን ብቻ ሳይሆን ክረምቱንም በቤታችን ውስጥ እናሳያቸው። "እሺ" ከማለት ጎን ለጎን፣ መከልከልንም ይሰልጥኑ። አፈር አይንካችሁ ከመባል ጎን ለጎን፣ ትህትናን እና ጨዋነትን፣ የሌላውን ሰው ልጅ መውደድና ማክበርንም ይልመዱ። ሲያድጉ ያጡትን ነገር በሙሉ እንደ ጠቃሚ ነገር ቆጥሮ፣ ለልጅ ማሟላት ብቻውን መልካም ወላጅ አያስብልም። ያጣነው የማይጠቅመን ብዙ ነገር ነበረ። ለልጆቻችን የምናሟላው ብዙ መጥፎ ነገርም አለ።
"ልጄ ታብሌቱን ካገኘ ጥግ ነው።" "ስልክ ከያዘ አይነሳም።" "ላፕቶፑን ይዞ ክፍሉ ከገባ፣ በቃ ትኩረቱ እሱ ላይ ነው።" የምንልላቸው ልጆች ከስክሪኖቹ ጀርባ ምን ዓይነት ዓለም ውስጥ እንዳሉ ካላወቅን፣ እንደው ምናልባት ምናልባት ሰይጣኖቻችንን ይኾናል እየቀለብን ያለነው?
ለልጆቻችን የምናሟላላቸው ቁሳቁስ ስለሚያስፈልጋቸው ነው? ስለጠየቁ ነው? ሰው ስላደረገ ነው? ትናንታችንን ለመበቀል ነው? እንዳይረብሹ ሰላም ለማግኘት ነው?
እኔ ፣ ባየሁት መጠን ይኽን ብያለሁ።
Repost from Kirkos curriculm
ለሁሉም ቅ/አንደኛ,አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች በሙሉ:-
ነገ ማለትም በ10/05/2016ዓ.ም በከተራ በዓል ምክንያት መንገድ ስለሚዘጋጋ ት/ት አይኖርም:ስለሆነም በዕለቱ ተማሪዎች መጥተው እንዳዮይቸገሩ መረጃውን እንድታደርሡ እናሣሥባለን::
ቂ/ክፍለ ከተማ ት/ፅ/ቤት
Choose a Different Plan
Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.