cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

shimels habte @1931

Show more
Advertising posts
212
Subscribers
-224 hours
-27 days
-730 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

Photo unavailableShow in Telegram
የሁለተኛ ወሰነ ትምህርት የካቲት 4/2016 ዓ.ም ይጀምራል፡፡ (ቀን ጥር 30/2016 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሁለተኛ ወሰነ ትምህርት የካቲት 4/2016 ዓ.ም የሚጀምር መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ! What Sapp: - https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728 TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/ Website: - aaceb.gov.et Email;- [email protected] Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
Show all...
4_5877598298591728000.mp377.25 MB
Repost from N/a
ዓለም..... ደስታችን፣ ኀዘናችን፣ ወረታችን፣ ብርቃችን፣ ህልማችን እና ቅዠታችን በሚወሰንባት፣ በታጨቀባት... በእጅ ስልካችን ትጠፋለች። ልጆችም በወላጆቻቸው ቅጥ ያጣ ደግነት ይጠፋሉ። ብዙዎች በቀቢጸ ተስፋ  በመቅበዝበዝ ሲያልፉ፣ በጣም ጥቂቶች በእግዚአብሔር እርዳታ በቀናው መንገድ ይውላሉ። ትንቢት አይደለም። ሟርትም አይደለም። ካየሁት ከተረዳሁት ነው። ልጆችን ከወደድን፣ በጋውን ብቻ ሳይሆን ክረምቱንም በቤታችን ውስጥ እናሳያቸው። "እሺ" ከማለት ጎን ለጎን፣ መከልከልንም ይሰልጥኑ። አፈር አይንካችሁ ከመባል ጎን ለጎን፣ ትህትናን እና ጨዋነትን፣ የሌላውን ሰው ልጅ መውደድና ማክበርንም ይልመዱ። ሲያድጉ ያጡትን ነገር በሙሉ እንደ ጠቃሚ ነገር ቆጥሮ፣ ለልጅ ማሟላት ብቻውን መልካም ወላጅ አያስብልም። ያጣነው የማይጠቅመን ብዙ ነገር ነበረ። ለልጆቻችን የምናሟላው ብዙ መጥፎ ነገርም አለ። "ልጄ ታብሌቱን ካገኘ ጥግ ነው።" "ስልክ ከያዘ አይነሳም።" "ላፕቶፑን ይዞ ክፍሉ ከገባ፣ በቃ ትኩረቱ እሱ ላይ ነው።" የምንልላቸው ልጆች ከስክሪኖቹ ጀርባ ምን ዓይነት ዓለም ውስጥ እንዳሉ ካላወቅን፣ እንደው ምናልባት ምናልባት ሰይጣኖቻችንን ይኾናል እየቀለብን ያለነው? ለልጆቻችን የምናሟላላቸው ቁሳቁስ ስለሚያስፈልጋቸው ነው? ስለጠየቁ ነው? ሰው ስላደረገ ነው? ትናንታችንን ለመበቀል ነው? እንዳይረብሹ ሰላም ለማግኘት ነው? እኔ ፣ ባየሁት መጠን ይኽን ብያለሁ።
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
Repost from Kirkos curriculm
ለሁሉም ቅ/አንደኛ,አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች በሙሉ:- ነገ ማለትም በ10/05/2016ዓ.ም በከተራ በዓል ምክንያት መንገድ ስለሚዘጋጋ ት/ት አይኖርም:ስለሆነም በዕለቱ ተማሪዎች መጥተው እንዳዮይቸገሩ መረጃውን እንድታደርሡ እናሣሥባለን:: ቂ/ክፍለ ከተማ ት/ፅ/ቤት
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
በ30/04/2016 ዓ/ም ከ9-11
Show all...
👏 4
ፕሮግራሙ በየጊዜዉ ይቀጥላል
Show all...
👏 7
ለመልካም ስነምግባራችሁ እናመሰግናለን
Show all...
👌 1
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.