የአምሓሮች ድምፅ በወለጋ Committe for the Dignity of Wollegan Amhara Nationalist
ነፃ ማንነትን ከማስከበር የሚቀድም አላማ የለንም! "አምሓሮች ነን፣ ነባር ህዝቦች"
Show more439
Subscribers
+224 hours
+687 days
+17730 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
Repost from ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍
ለመረጃ ጥማትዎ፣ በጊዮን ማደሪያ እናት ስም፣ የሰየምናትን #መተከል ሚዲያን ይወዳጁ፣ የመረጃ ጥማትዎን እንደ ጊዮን ምንጭ እንቆርጥልዎታለን‼️
#መተከል ሚዲያ
https://t.me/+K2V-iQwbOQc5NjY0
መተከል ሚዲያ- Metekel Media
መተከል ፣ የአምሓራውያን ምድረ ጅረት፣ የግዮናዊነት መልህቅ…
Repost from ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍
#ጊዮናውያን_ትመም_ክተት_ተብለሃል‼️
እንጅባራ(ኮሶበር) መሽጎ የነበረው አራዊት ሰራዊት በሁለት አቅጣጫ ማለትም ከእጅባራ ወጣ ብሎ ከሚገኘው ጃንጉታ ትምህርት ቤት መሽጎ ተኩስ የከፈተ ሲሆን፤በሌላ በከሉ ከአዲስ ቅዳም ወጣ ብሎ ከሚገኘው ማክሰኝት(ሻራታ) በኩሉ ተኩስ ከፍቷል።
በዚህም ሁለት ግንባሮች የአዲስ ቅዳም (ኤፍሬም አጥናፉ) ብርጌድ እና የሳትማ ዳንጊያ ( ቀኝ አዝማች ስሜነህ ደስታ) ብርጌድ ትንቅንቅ ላይ ናቸው። በተያያዘ በፋግታ ለኮማ ፋኖ ከጠዋት ጀምሮ ከፍተኛ ትንቅንቅ ላይ ናቸው። የቲሊሊ (ዘንገና ብርጌድ)እና የሰከላ (ጊዮን ብርጌድ) ምን ማድረግ እንዳለብህ በአይ ጥቅሻ ተናበብ።
ከላይ በተተቀሱ ያለህ ወጣት ትመም ተብለሃል፤ማህበረሰቡ ከፍተኛ ጥንቃቄና መናበብ እንዳለብህ መልዕክት ተላልፏል።
Share አድርግልኝ ‼️
#ድል_ለመላው አምሓራ_ፋኖ‼
https://t.me/Moamediamoresh
ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍
የቤተ-አምሓራ ነፃ ህዝብ የትግል ልሳን፣ ይከተሉን!
Repost from ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍
ወዳጄ…‼️
መሥመራዊ ትግል፣ ገብቶህ ከሆነ…በሁሉም ዘርፍ #ትግልህ በግለሰቦች ትክሻ እና ኢጎ ላይ እንዳይደገፍ ተጠንቀቅ!!!
ትግል፣ በግለሰብ ትክሻ ላይ ከተጫነ ከባህር የወጣ አሣ ማለት ነው።
በመርህ፣ መስመርና በጠራ ፍኖተ ርዕይና በህዝብህ ንቃት ላይ ተማምነህ የምታራምደውን ትግል፣ የግለሰብ ስም ላይ ወዝፈህ ብታሽሞነሙነው ዋጋ የለውም። አክሳሪ ነው። ለጠላት፣ የትግሉን ዋና ጭንቅላት ኢላማ እየሰጠኸው ነው። ወዴት እንደሚያጠቃ፣ የትግሉን ዘዋሪ፣ እንደ አሸባሪ እንዲፈልገው አኮኩበህ እያበራህለት ነው። ህዝባችን፣ ከርዕያችን ይልቅ፣ ግለሰብ ነግሶ ነፃ ያወጣው ዘንድ እንዲናፍቅ አስተሳሰቡን በደካማ ማዕከላዊ ንጉሳዊ መሪ ናፋቂ ቃታችነት፣ ፈላጭ ቁራጭ፣ ወኪል ጠሪነት እየሰራኸው ነው። በድል፣ ማግስት በስሜት ንዳት የሚያነግስውን አስቀድሞ እንዲመርጥ፣ ያቀለመው ቢጠቃበት ለአመፅና ኩርፊያ እያመቻቸኸው ነው።
የመረጠው ደግሞ… ቢከዳ፣ ቢሰዋ፣ ቢማረክ፣ ቢሰደድ… ለተስፋ ስብራትጉዳት እያመቻቸኸው ነው።
ስርዐታዊ ለውጥን መሻት ያነገበ ትግል፣ በግለሰብ ትክሻ እና ስም ዙሪያ መገንባት ለ21ኛው መቶ ክ/ዘ ፖለቲካዊ እሳቤ መጣኝ መንገድ አይደለም። ነፃ አውጭን ከሰማይ ከሚሹት… ከኦሪታዊ ዘመን ህዝቦች እንጂ…
ግለሰቦችን፣ ለመኮፈስ ስትሉ…በጠላት ተቀጥራችሁ፣ ዩቲዩብ ከፍታችሁ፣ ቻናል ዘርግታችሁ የተቀበል አዝማሪ ግጥም የምትደረድሩት፣ ይህ ምክር አይመለከታችሁም። ለከፈላችሁ… የምታሽቋልጡ፣ በጎጣችሁ የጎበጣችሁ ውልክሽ ስለሆናችሁ።
……… የኔ #ብዕር… ታጋይ አሳቢያንን ተመልክታለች!!!
ግለሰብን፣ በጭንቃላቱ ያነገሰ… ዘመኑን ዋጅ ርዕይ ሀሳብ የመከነ ነው!
#ድል፣ ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://t.me/Moamediamoresh
Repost from ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍
Photo unavailableShow in Telegram
የወረዳው ሰላምና ደህንነት ኃላፊ ተገደለ።
ከአብራጅራ ወደ ማሰሮ ሲሔድ የነበረ የጠላት ጦር የወረዳውን ሰላም እና ደህንነት ሐላፊ ጨምሮ ከነ ወታደራዊ አመራሮቹ ክፋኛ ተመታ።
መነሻውን አብራጅራ በማድረግ ወደ ማሰሮ ሶስት 3F መሳሪያ ከሌሎች የቡድን መሳርያዎች ጋር ይዞ ይጓዝ የነበር የጠላት ሐይል በአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ አርበኞች ክፍለጦር ሚኒሊክ ብርጌድ መሉ በሙሉ ተደምሷል።
የጉዞው መረጃ ቀድሞ የደረሳቸው የበርሐ አናብስቶች ደፈጣ ጥለው የጠበቁት ሲሆን ጭኖ ይጓዝ የነበረው ሶስት 3F መሳሪያ በነበረው የተኩስ ልውውጥ ሙሉ በሙሉ የወደመ ሲሆን ሌሎች የቡድን እና የነብስ ወከፍ መሳሪያዎች ከብዙ የአገዛዙ ወታደሮች ጋር ተማርከዋል ሲል የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ዋና አዛዥ ሻለቃ ሐብቴ ወልዴ ለሚዲያችን ተናግሯል። በውጊያው የወረዳው ሰላም እና ደህንነትን ጨምሮ ሌሎች የወታደራዊ አመራሮች የተደመሰሱ ሲሆን ምርኮኛ አመራሮችም እንዳሉ ተናግሯል።
በተያያዘ ዜና የአማራ ፋኖ ግንደር ዕዝ አካል የሆነው ጎንደሬ በጋሻው ክፍለጦር ጎንደር ብርጌድ ደንቀዝ ግራኝ በር ዙሪያ ሐይለኛ ትንቅንቅ እያደረገ ይገኛል። በውጊያው የፋኖ ሐይል ሁለት ከባባድ ምሽጎችን የሰበረ ሲሆን ቀጠናው በጠላት ሐይል የአስክሬን ክምር ተልከስክሷል ሲል የብርጌዱ ሎጅስቲክ ክፍል ሐላፊ ፋኖ አባ ካሳ ለሚዲያችን ተናግሯል።
የጠላት ሐይል በአሁኑ ሰዓት ከተለያየ ቦታ ተጨማሪ ሐይል እያስጠጋ ቢሆንም የፋኖ ሐይል በአገኘው የድል የበላይነት በመበረታታት በወኔ ወደፊት እየገሰገሰ እያጠቃ ነው ሲል አክሎ ተናግሯል። በሁለቱ ምሽግ ጥሏቸው የፈረጠጠው የጠላት የጦር መሳሪያ የተገኘ ሲሆን ምርኮኞች እና ቁስለኞችም በእጃችን ይገኛሉ ሲል አባ ካሳ ተናግሯል።
#ድል፣ ለመላው አምሓራ ፋኖ!
https://t.me/Moamediamoresh
Repost from ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍
🔷ፈጣን እና ታማኝ የትግል መረጃዎችን በፍጥነት ለማገኘት የቴሌግራም ቻናል የመረጃ አማራጮች👇👇
1/ሞዐ ሚድያ
https://t.me/Moamediamoresh
👇
2/ ሚኒሊክ TV
https://t.me/minilikcom
3/ ወንጭፍ ሚዲያ
https://t.me/TadiosTantuPurePage
👇
4/ደፈርሻ ሚዲያ
https://t.me/+K2V-iQwbOQc5NjY0
👇
5/ Guna TV
https://t.me/+sf6vdfXU5Tk1MzQ0
👇
6/ United Student of Amhara
https://t.me/Beteamharavoice
👇
7/ ሞረሽ ጥበባት
https://t.me/moreshwisdom
👇
8/ የአሳምነው ድምፅ
https://t.me/VoiceOfAsaminew
👇
9/ ልሳነ አምሓራ
https://t.me/+Bgh3GCA5EpE1OGRk
👇
10/ ቦሮ ሽናሻ
https://t.me/Boroshinasha
👇
11/ ወአማኮ(የወለጋ ድምፅ)
https://t.me/Gobiye
👇
12/ ፍኖተ አምሓራ
https://t.me/joinchat
👇
13/ ፍትህ ለአማራ
https://t.me/justsfor
👇
14/ State Of all Amhara
https://t.me/Stateamhara
👇
15/ ነብሮ ፋኖ
https://t.me/+5Ytfs-0eVQs3MzZk
👇
Zengena Media
https://t.me/Guderagaw
ድል ለመላው አምሓራ ፋኖ!
ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍
የቤተ-አምሓራ ነፃ ህዝብ የትግል ልሳን፣ ይከተሉን!
Show all...
ሰበበ… “ተዘረፋችሁ” ሰርጎ ገብ የአማራን ከፋፋዮች የኋላ ጋላቢዎች… 3 ናቸው።
“በግንቦት ሰባት መጣላችሁ!” ተከላካይነት ጭንብል መሽጎ በጥቅምና ዝርፊያ ሰበብ ነክሶ ይዞ፣ የአምሓራን ትግል የከፋፋይነት ሚና የሚጫወተው ቡድን አድራሻ እና ተጋላቢነት ከሶስት አቅጣጫ ነው። 1ኛ. ከወያኔ ልጅ ብዐዴን2ኛ. ከራሱ ከወያኔ3ኛ. ከተገንጣይ ኦሮሞ ኃይሎች 1ኛ. በወያኔ ልጅ ብዐዴን…
Repost from ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍
አሳዛኝ እልቂት!!
በድሮን ጥቃት በርካታ ንፁሃን ተጨፈጨፉ!
በሸዋ ይፋት ቀጠና በቀወት ወረዳ የለን ቀበሌ ጉሎ ትምህርት ቤት ላይ ዛሬ ግንቦት 4/2016 ዓ.ም ሁለት ጊዜ በተከታታይ በተፈጸመ የድሮን ጥቃት በርካታ ንፁሃን ተገድለዋል።
ከተገደሉት ውስጥ የትምህርት ቤቱ ሰራተኞች የሆኑ 4 መምህራን ይገኙበታል።
ከ27 በላይ ንፁሃን ከባድ ጉዳት ደርሶባቸዋል። እግራቸውን እና እጃቸውን በድሮን ጥቃት ያጡት ወገኖች ህክምና ተቋም መድረስ ባለመቻላቸው ብዙ ደም ፈሷቸው ሕይወታቸው እያለፈ ነው ሲሉ ምንጮች ገልፀዋል።
ባለፉት 11 ወራት በዐማራ "ክልል" ከ90 ጊዜ በላይ የድሮን ጥቃት ተፈጽሞ 512 በላይ ንፁሃን መጨፍጨፋቸውን ምንጮች አስተውሰዋል።
#𝐁𝐞𝐥𝐞𝐭𝐞𝐤𝐚𝐬𝐬𝐚
https://t.me/Moamediamoresh
ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍
የቤተ-አምሓራ ነፃ ህዝብ የትግል ልሳን፣ ይከተሉን!
Repost from ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍
70 ሺህ አምሓራ ባሳረደባት ወለጋ ዘንዶው በድል አድራጊነት፣ በደስታ እና ሆታ በጨካኙ ገዳይ መንጋ ተከብቦ ውሏል።
አምሓራን መግደል፣ ማሳደድ ማንኮታኮት፣ የተገንጣይ ብሄርተኞች ጎሳቸው እንደ ውለታ ይቆጥሩታል።
70 ሺህ አምሓራ ገድሎ 3 ሚሊዮን ላፈናቀለና እርስቱን እና ኢኮኖሚውን ስላደቀቀው ህዝብ ውጤታማ ተግባር "ሸልሙኝ" እያለ ነው።
https://t.me/Moamediamoresh
ስለ ወለጋ አምሓራ እየተከፈለ ያለ ዋጋ ፦
1ኛ / በሁሉም የኦሮሚያ ክልል ዘኖች ፣ ወረዳዎች እና ቀበሌዎች በጅምላ ያለወንጀላቸው መታሰር ፣ መገረፍና መዘረፍ
2ኛ/ በህግ አስከባሪዎች ሳይቀር በተገኙበት በጥይት መገደል
3 ኛ/ ህክምና እንዳያገኙ መንገድ መዝጋት
4 ኛ / ህግን ከላላ በማድረግ የአረሶ አደሩን ቤት በመፈተሸ /በመበርበር / ከጥሬ ገንዘብ እስከ ቍሳቁስ ድረስ እየተዘረፈ
በ መሆኑም ይህ የሚመለከታችሁ የህግ እንጠይ ቃላን
Repost from ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍
አልተጣላንም፣ አልተለያየንም‼️
በህልውና ትግል ጉዳይ፣ የጋራ እጣ ፋንታ ያለን ስልጡን አምሓሮች ነን!!!
ፋኖ፣ ፋኖን አልበደለም!!!
እናም ጥልም፣ እርቅም የለም።
በሽምግልና ይቅር ለእግዚአብሄር የሚያባብለው መበዳደል በመሀሉ የለበትም፣ ኖሮም አያውቅም።
ጉዳዩ፦ የመስመር እና የአታጋይ ጠንካራ ድርጅት ያለመኖር ችግር ነው። ያ፣ ችግርን ለመፍታት ቅድመ አስፈላጊ ነገሮች ታዋቂ ናቸው።
ሌላው ቀጣይ ጉዳይ ፦ ሰርጎ ገብ ከፋፋዮችና ጥቅመኞች በመካከላችን የመገኘት ችግር ነው።
ይህ፣ ሂደት እየሰበሰበው ያለው ብቱን አምሓራዊ ፋኖ፣ የሚያስፈልገው አታጋይ ድርጅትን አምጦ እስኪወልድ፣ የሚከፍለውን እየከፈለ ቆይቷል፣ ጥቂትም ገና ይከፍል ይሆናል።
አሁን ግን፣ ድርጅቱ የሚወለድበት፣ ጋንግሪኑ ተቆርጦ የሚወድቅበት የምጡ ወራት ተቃርቧል።
ያ፣ ቀን… በየሽማግሌው ፊት ከመማማል የሚታደገን፣ ደቋሽ፣ ቀጭ እና ቆንጣጭ፣ መርሃዊ ቡድን፣ በእሳት የተፈተኑ ጀግና ጓዶች የሚመሩት፣ የሚተካኩበት ሆኖ ስረ መሰረቱ እየተተከለ ነው።
ለዚያች ማዕልት እንትጋ!!!
#ድል፣ ለመላው አምሓራ ፋኖ!!!
https://t.me/Moamediamoresh