en
Feedback
GREEN NEW GENERATION SCHOOL

GREEN NEW GENERATION SCHOOL

Open in Telegram
857
Subscribers
No data24 hours
+467 days
+11430 days
Posts Archive
photo content

+1
ee

For all parents who are concerned, we would like to congratulate you that, this is the video of your children when they were visiting the unity park.

+1
ee

👩‍💻ዉጤታማ የአጠናን ዘዴዎች🧑‍💻 ✍️ለነገ ዝግጁ ሁኑ!!!...ሁልጊዜም ለዛሬ ብቻ ሳይሆን ነገ ለምትሰሩት ዕቅድ በማዉጣት ዝግጁ መሆን ያስፈልጋል! ✍️በየቀኑ የተማራችሁትን ማንበብ  ፤ከስር ከስር ማጥናት! ✍️የተመጠነ የንባብ ጊዜ መመደብ ፤መሠላቸት ሳይኖር በተነቃቃ መንፈስ ዉጤታማ ጥናት ለማካሄድ በቂ ሰዓት መጠቀም! ✍️የምናጠናቸዉን የት/ት አይነቶች በጊዜ መከፋፈልና ቅደም ተከተል ማስያዝ! በጥናት ወቅት ከጨዋታና ማህበራዊ ሚዲያ ራስን ማራቅ! ✍️ምቹ እና ትኩረት ለማድረግ የሚረዳ የጥናት ቦታ መምረጥ እንዲሁም ለጥናት የሚያስፈልጉ ቁሳቁሶችን በቅድሚያ ማዘጋጀት! ✍️ ማስታወሻ በአጭር በአጭሩ መያዝ እና አይገባኝም ከሚል አስተሳሰብ መዉጣት! ✍️በት/ቤት የጥናት ቡድን መፍጠር ፤ከትምህርት አቻ ጓደኞቻችን ጋር እዉቀትና ልምዶችን መጋራት! ✍️ በየጊዜው የሚሰጡ የክፍል ፈተና ጥያቄዎችን ደጋግሞ መስራትና ከስህተት መማር! ✍️ ስናነብ ግልጽ ያልሆኑልን ነጥቦች ካሉ ማስታወሻ ይዞ ከመምህራን ጋር መወያየት! ወይም ደግሞ ከገባቸው ልጆች መረዳት ✍️ መፅሐፍትን በpdf የማንበብ ልምዳቺን ይሁን! በፈለግንበተ ቦታና ሰዓት ማንበብ ያስችለናል፣   👌የፈተና ጊዚያት እየቀረቡ ነው‼️ 📚 መልካም    የጥናት ጊዜ!.📚

All grade 6 and 8 grade students, would you please check that you will have model exam next week on April 15 and 16/2016E.C. the model exam is prepared by A.A city administration eduction bureou. The schedule is attached on this chanel.

+1
G-6th Amharic.pdf2.79 KB

photo content

👉ለ6ኛ ፣8ኛ እና 12ኛ ክፍል ተፈታኞች  ተማሪዎች አጭር ማስታወሻ!ከተማሪዎች ምን ይጠበቃል?? 👉የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች የ6ኛ ክፍል ብቻ (5ኛ ክፍል ሳይጨምር) የሁለቱን ሴሚስተር እቅድ አውጥቶ  በአግባቡ ማጥናት 👉የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የ8ኛ ክፍል ብቻ (7ኛ ክፍል ሳይጨምር) የሁለቱን ሴሚስተር እቅድ አውጥቶ በአግባቡ ማጥናት 👉የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ከ9ኛ-11ኛ በነባሩ ስርአተ ትምህርት(ከኢኮኖሚክስ በስተቀር) እና የ12ኛ  ክፍል በአዲሱ ስርአተ ትምህርት በአግባቡ እቅድ   አውጥቶ ማጥናት። ✅ከተማሪ ወላጆች ምን ይጠበቃል?? 👉ተማሪዎች እቅድ አውጥተው እንዲያጠኑ ማበረታታት እና አስፈላጊውን እገዛ ማድረግ:: 🤲በጋራ ርብርብ የተማሪዎችን ውጤት እና ስነ ምግባር እናሻሽል🤲!

photo content
+1

👉የ2016 ዓ.ም የ6ኛና የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ ከታች በተገለጸው መሰረት የሚፈጸም በመሆኑ  ተፈታኝ  ተማሪዎች አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅች ማድረግ ይጠበቅባቹሀል!! 👉ወላጆች ልጆቻችን በአግባቡ ይዘጋጁ ዘንድ በሚችሉት መጠን በቤት ውስጥ ድጋፍና ክትትል ያደርጉላቸው ። 👉የ8ኛ ክፍል ፈተና  ከሰኔ 4-5/10/2016 ዓ.ም ሲሰጥ 👉የ6ኛ ክፍል  ፈተና ከሰኔ  12-14/10/2016 ዓ.ም የሚሰጥ ይሆናል!!

ለተከበራችሁ የተማሪ ወላጆች በሙሉ በአሉ ነገ ሰኞ ካልሆነ ትምህርት የሚኖር መሆኑን በአክብሮት እንገልጻለን።

photo content