857
Subscribers
No data24 hours
+467 days
+11430 days
Posts Archive
For all parents who are concerned, we would like to congratulate you that, this is the video of your children when they were visiting the unity park.
👩💻ዉጤታማ የአጠናን ዘዴዎች🧑💻
✍️ለነገ ዝግጁ ሁኑ!!!...ሁልጊዜም ለዛሬ ብቻ ሳይሆን ነገ ለምትሰሩት ዕቅድ በማዉጣት ዝግጁ መሆን ያስፈልጋል!
✍️በየቀኑ የተማራችሁትን ማንበብ ፤ከስር ከስር ማጥናት!
✍️የተመጠነ የንባብ ጊዜ መመደብ ፤መሠላቸት ሳይኖር በተነቃቃ መንፈስ ዉጤታማ ጥናት ለማካሄድ በቂ ሰዓት መጠቀም!
✍️የምናጠናቸዉን የት/ት አይነቶች በጊዜ መከፋፈልና ቅደም ተከተል ማስያዝ! በጥናት ወቅት ከጨዋታና ማህበራዊ ሚዲያ ራስን ማራቅ!
✍️ምቹ እና ትኩረት ለማድረግ የሚረዳ የጥናት ቦታ መምረጥ እንዲሁም ለጥናት የሚያስፈልጉ ቁሳቁሶችን በቅድሚያ ማዘጋጀት!
✍️ ማስታወሻ በአጭር በአጭሩ መያዝ እና አይገባኝም ከሚል አስተሳሰብ መዉጣት!
✍️በት/ቤት የጥናት ቡድን መፍጠር ፤ከትምህርት አቻ ጓደኞቻችን ጋር እዉቀትና ልምዶችን መጋራት!
✍️ በየጊዜው የሚሰጡ የክፍል ፈተና ጥያቄዎችን ደጋግሞ መስራትና ከስህተት መማር!
✍️ ስናነብ ግልጽ ያልሆኑልን ነጥቦች ካሉ ማስታወሻ ይዞ ከመምህራን ጋር መወያየት! ወይም ደግሞ ከገባቸው ልጆች መረዳት
✍️ መፅሐፍትን በpdf የማንበብ ልምዳቺን ይሁን! በፈለግንበተ ቦታና ሰዓት ማንበብ ያስችለናል፣
👌የፈተና ጊዚያት እየቀረቡ ነው‼️
📚 መልካም የጥናት ጊዜ!.📚
All grade 6 and 8 grade students, would you please check that you will have model exam next week on April 15 and 16/2016E.C. the model exam is prepared by A.A city administration eduction bureou. The schedule is attached on this chanel.
👉ለ6ኛ ፣8ኛ እና 12ኛ ክፍል ተፈታኞች ተማሪዎች አጭር ማስታወሻ!
✅ከተማሪዎች ምን ይጠበቃል??
👉የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች የ6ኛ ክፍል ብቻ (5ኛ ክፍል ሳይጨምር) የሁለቱን ሴሚስተር እቅድ አውጥቶ በአግባቡ ማጥናት
👉የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የ8ኛ ክፍል ብቻ (7ኛ ክፍል ሳይጨምር) የሁለቱን ሴሚስተር እቅድ አውጥቶ በአግባቡ ማጥናት
👉የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ከ9ኛ-11ኛ በነባሩ ስርአተ ትምህርት(ከኢኮኖሚክስ በስተቀር) እና የ12ኛ ክፍል በአዲሱ ስርአተ ትምህርት በአግባቡ እቅድ አውጥቶ ማጥናት።
✅ከተማሪ ወላጆች ምን ይጠበቃል??
👉ተማሪዎች እቅድ አውጥተው እንዲያጠኑ ማበረታታት እና አስፈላጊውን እገዛ ማድረግ::
🤲በጋራ ርብርብ የተማሪዎችን ውጤት እና ስነ ምግባር እናሻሽል🤲!
👉የ2016 ዓ.ም የ6ኛና የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ ከታች በተገለጸው መሰረት የሚፈጸም በመሆኑ ተፈታኝ ተማሪዎች አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅች ማድረግ ይጠበቅባቹሀል!!
👉ወላጆች ልጆቻችን በአግባቡ ይዘጋጁ ዘንድ በሚችሉት መጠን በቤት ውስጥ ድጋፍና ክትትል ያደርጉላቸው ።
👉የ8ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 4-5/10/2016 ዓ.ም ሲሰጥ
👉የ6ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 12-14/10/2016 ዓ.ም የሚሰጥ ይሆናል!!
