📘BATCH OF STUDENT
Open in Telegram
📚https://t.me/Book_storbot Freshman books ?contract me @Job_149 $$ https://t.me/tumimfamil
Show more1 771
Subscribers
No data24 hours
-57 days
-2430 days
Posts Archive
1 771
Repost from Dire Dawa University
ለስራ ሲባል የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
******
የኢትዮጵያ ኤለሌክትሪክ ኃይል ምስራቅ ሪጅን 1 ትራንስሚሽን ሰብስቴሽን ኦፕሬሽን ቅዳሜ ሰኔ 01 ቀን 2016 ዓ.ም ከማለዳው 12:00 እስከ ቀኑ 6:00 ድረስ በድሬዳዋ ቁጥር ሶስት ማከፋፈያ ጣቢያ ላይ የጥገና ስራ ስለሚያከናውን በድሬዳዋ እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ የሚቆይ መሆኑን አሳውቋል፡፡
@diredawauniverstyfreshddu
ስለሆነም ክቡራን ደንበኞቻችን ከላይ በተጠቀሰው ቀን የኃይል አቅርቦት እንደሚቋረጥ አውቃችሁ ከወዲሁ አስፈላጊውን ቅድመ ጥንቃቄ እንድታደርጉ በአክብሮት እናሳስባለን፡፡
#የድሬዳዋአስተዳደርኤሌክትሪክአገልግሎት
@diredawauniverstyfreshddu
