en
Feedback
📘BATCH OF STUDENT

📘BATCH OF STUDENT

Open in Telegram
1 771
Subscribers
-124 hours
-57 days
-2330 days
Posts Archive
+5
Anthropology Study Book Chapter 1.pdf8.80 KB

360 ሺህ ወጣቶች "የአምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን ኮደርስ" የስልጠና መርሐግብርን እየተከታተሉ ነው፡፡ መርሐግብሩ እስካሁን 360 ሺህ ሰልጣኞች መመዝገባቸውንና ከ78 ሺህ በላይ ሰልጣኞች የምስክር
360 ሺህ ወጣቶች "የአምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን ኮደርስ" የስልጠና መርሐግብርን እየተከታተሉ ነው፡፡ መርሐግብሩ እስካሁን 360 ሺህ ሰልጣኞች መመዝገባቸውንና ከ78 ሺህ በላይ ሰልጣኞች የምስክር ወረቀት ማግኘታቸውን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ይሽሩን አለማየሁ (ዶ/ር) ለኢዜአ ተናግረዋል። ፕሮጀክቱ በቀጣዮቹ ሦስት ዓመታት አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በዌብ ፕሮግራሚንግ፣ በአንድሮይድ ማበልፀግ እና በዳታ ሳይንስ መሠረታዊ የዲጂታል ክህሎት እንዲጨብጡ የሚያስችል ነው። ለመመዝገብ 👇 https://www.ethiocoders.et/ JOIN: https://t.me/tumimfamil ⭐️

#update በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የምግብ ሜኑ ተመሳሳይ እንዲሆን ተወሰነ። ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተውጣጡ ባለሙያዎች የዩኒቨርስቲ ተማሪዎችን የምግብ ሜኑ ተቀራራቢ እንዲሆን እየሰሩ ነው።
+1
#update በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የምግብ ሜኑ ተመሳሳይ እንዲሆን ተወሰነ። ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተውጣጡ ባለሙያዎች የዩኒቨርስቲ ተማሪዎችን የምግብ ሜኑ ተቀራራቢ እንዲሆን እየሰሩ ነው። ወቅታዊውን የምግብ ዋጋ መጨመር መነሻ በማድረግ ትምህርት ሚኒስቴር ጥናት ያደረገ ሲሆን በጥናቱ ውጤት መነሻነትም የከፍትኛ ትምህርት ተቋማት የምግብ በጀት በቀን ወደ 100 ብር ከፍ እንዲል ተደርጓል። በተደረገው የበጀት ማሻሻያ መሰረት በተቋማቱ የምግብ ሜኑ ተመሳሳይ እንዲሆን በባለሙያዎች ስራዎች እየተሰሩ እንደሚገኙ ተገልጿል። በትምህርት ሚኒስቴር የአስተዳደርና መሰረተ ልማት መሪ ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ሰለሞን አብርሃ ወቅታዊ የምግብ ዋጋ ንረትን ግምት ውስጥ በማስገባት የምግብ በጀት ማሰተካከያ መደረጉን ገልጸዋል። ዶ/ር ሰለሞን አክለውም በሀገራችን ባሉ ዩኒቨርስቲዎች ያለው የምግብ ሜኑ ተቀራራቢ እንዲሆን እየተሰራ መሆኑን ጠቅሰው በአዲሱ የበጀት ተመን መሰረት ለዩኒቨርስቲዎቹ ባላቸው ተማሪ ቁጥር ልክ ገንዘቡ እንደሚለቀቅላቸው ጠቁመዋል። JOIN: https://t.me/batch_s ⭐️

le cafe temegab bemulu

#update በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የምግብ ሜኑ ተመሳሳይ እንዲሆን ተወሰነ። ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተውጣጡ ባለሙያዎች የዩኒቨርስቲ ተማሪዎችን የምግብ ሜኑ ተቀራራቢ እንዲሆን እየሰሩ ነው።
+1
#update በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የምግብ ሜኑ ተመሳሳይ እንዲሆን ተወሰነ። ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተውጣጡ ባለሙያዎች የዩኒቨርስቲ ተማሪዎችን የምግብ ሜኑ ተቀራራቢ እንዲሆን እየሰሩ ነው። ወቅታዊውን የምግብ ዋጋ መጨመር መነሻ በማድረግ ትምህርት ሚኒስቴር ጥናት ያደረገ ሲሆን በጥናቱ ውጤት መነሻነትም የከፍትኛ ትምህርት ተቋማት የምግብ በጀት በቀን ወደ 100 ብር ከፍ እንዲል ተደርጓል። በተደረገው የበጀት ማሻሻያ መሰረት በተቋማቱ የምግብ ሜኑ ተመሳሳይ እንዲሆን በባለሙያዎች ስራዎች እየተሰሩ እንደሚገኙ ተገልጿል። በትምህርት ሚኒስቴር የአስተዳደርና መሰረተ ልማት መሪ ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ሰለሞን አብርሃ ወቅታዊ የምግብ ዋጋ ንረትን ግምት ውስጥ በማስገባት የምግብ በጀት ማሰተካከያ መደረጉን ገልጸዋል። ዶ/ር ሰለሞን አክለውም በሀገራችን ባሉ ዩኒቨርስቲዎች ያለው የምግብ ሜኑ ተቀራራቢ እንዲሆን እየተሰራ መሆኑን ጠቅሰው በአዲሱ የበጀት ተመን መሰረት ለዩኒቨርስቲዎቹ ባላቸው ተማሪ ቁጥር ልክ ገንዘቡ እንደሚለቀቅላቸው ጠቁመዋል። JOIN: https://t.me/batch_s ⭐️

Psychology mid 2014 ddu https://t.me/batchstud
+2
Psychology mid 2014 ddu https://t.me/batchstud

📚 Diredawa University. 📚 Maths mid 2014 ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ ❇️ https://t.me/batchstud❇️ ❇️ https://t.me/batchstud❇️ ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
+1
📚 Diredawa University. 📚 Maths mid 2014                 ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬    ❇️ https://t.me/batchstud❇️    ❇️ https://t.me/batchstud❇️                 ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬

For more informatiom contact selam at block-41

Message for Fresh Students.pdf3.70 KB

🚀 Venture 360 Dire Dawa 📅 Date: Saturday, December 7 ⏰ Time: 2:30 - 5:30 LT 📍 Location: DDU Red Hall Join us for an inspir
🚀 Venture 360 Dire Dawa 📅 Date: Saturday, December 7 ⏰ Time: 2:30 - 5:30 LT 📍 Location: DDU Red Hall Join us for an inspiring event where Mr. Tsega Endashaw, Founder & CEO of Afronex Tech Hub shares his insights on Startup Thinking, Technology and Innovation    💡 Topic: Startup Thinking, Technology and Innovation 101 Don’t miss this opportunity to learn from the best and fuel your entrepreneurial journey! Save your seat! https://docs.google.com/forms/d/1QvzJRgDKhP62Kvvtpn0-UsorEpOZ39CZsdTKP7PD20w/edit #Venture360 #Diredawa #TechStartups #Entrepreneurship

Short note 📚https://t.me/Book_storbot Freshman books ?contract me @des_149

New natural science section assigned

English mid exam ddu 2014
English mid exam ddu 2014

photo content

photo content

photo content

+2
Grammar Note for Communicative English Skills I(2).pdf3.62 KB

Best short notes

English freshman Mid Exam

sticker.webp0.26 KB