📘BATCH OF STUDENT
Ir al canal en Telegram
📚https://t.me/Book_storbot Freshman books ?contract me @Job_149 $$ https://t.me/tumimfamil
Mostrar más1 771
Suscriptores
-124 horas
-57 días
-2330 días
Archivo de publicaciones
1 771
360 ሺህ ወጣቶች "የአምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን ኮደርስ" የስልጠና መርሐግብርን እየተከታተሉ ነው፡፡
መርሐግብሩ እስካሁን 360 ሺህ ሰልጣኞች መመዝገባቸውንና ከ78 ሺህ በላይ ሰልጣኞች የምስክር ወረቀት ማግኘታቸውን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ይሽሩን አለማየሁ (ዶ/ር) ለኢዜአ ተናግረዋል።
ፕሮጀክቱ በቀጣዮቹ ሦስት ዓመታት አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በዌብ ፕሮግራሚንግ፣ በአንድሮይድ ማበልፀግ እና በዳታ ሳይንስ መሠረታዊ የዲጂታል ክህሎት እንዲጨብጡ የሚያስችል ነው።
ለመመዝገብ 👇
https://www.ethiocoders.et/
JOIN: https://t.me/tumimfamil ⭐️
1 771
+1
#update
በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የምግብ ሜኑ ተመሳሳይ እንዲሆን ተወሰነ።
ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተውጣጡ ባለሙያዎች የዩኒቨርስቲ ተማሪዎችን የምግብ ሜኑ ተቀራራቢ እንዲሆን እየሰሩ ነው።
ወቅታዊውን የምግብ ዋጋ መጨመር መነሻ በማድረግ ትምህርት ሚኒስቴር ጥናት ያደረገ ሲሆን በጥናቱ ውጤት መነሻነትም የከፍትኛ ትምህርት ተቋማት የምግብ በጀት በቀን ወደ 100 ብር ከፍ እንዲል ተደርጓል። በተደረገው የበጀት ማሻሻያ መሰረት በተቋማቱ የምግብ ሜኑ ተመሳሳይ እንዲሆን በባለሙያዎች ስራዎች እየተሰሩ እንደሚገኙ ተገልጿል።
በትምህርት ሚኒስቴር የአስተዳደርና መሰረተ ልማት መሪ ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ሰለሞን አብርሃ ወቅታዊ የምግብ ዋጋ ንረትን ግምት ውስጥ በማስገባት የምግብ በጀት ማሰተካከያ መደረጉን ገልጸዋል።
ዶ/ር ሰለሞን አክለውም በሀገራችን ባሉ ዩኒቨርስቲዎች ያለው የምግብ ሜኑ ተቀራራቢ እንዲሆን እየተሰራ መሆኑን ጠቅሰው በአዲሱ የበጀት ተመን መሰረት ለዩኒቨርስቲዎቹ ባላቸው ተማሪ ቁጥር ልክ ገንዘቡ እንደሚለቀቅላቸው ጠቁመዋል።
JOIN: https://t.me/batch_s ⭐️
1 771
+1
#update
በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የምግብ ሜኑ ተመሳሳይ እንዲሆን ተወሰነ።
ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተውጣጡ ባለሙያዎች የዩኒቨርስቲ ተማሪዎችን የምግብ ሜኑ ተቀራራቢ እንዲሆን እየሰሩ ነው።
ወቅታዊውን የምግብ ዋጋ መጨመር መነሻ በማድረግ ትምህርት ሚኒስቴር ጥናት ያደረገ ሲሆን በጥናቱ ውጤት መነሻነትም የከፍትኛ ትምህርት ተቋማት የምግብ በጀት በቀን ወደ 100 ብር ከፍ እንዲል ተደርጓል። በተደረገው የበጀት ማሻሻያ መሰረት በተቋማቱ የምግብ ሜኑ ተመሳሳይ እንዲሆን በባለሙያዎች ስራዎች እየተሰሩ እንደሚገኙ ተገልጿል።
በትምህርት ሚኒስቴር የአስተዳደርና መሰረተ ልማት መሪ ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ሰለሞን አብርሃ ወቅታዊ የምግብ ዋጋ ንረትን ግምት ውስጥ በማስገባት የምግብ በጀት ማሰተካከያ መደረጉን ገልጸዋል።
ዶ/ር ሰለሞን አክለውም በሀገራችን ባሉ ዩኒቨርስቲዎች ያለው የምግብ ሜኑ ተቀራራቢ እንዲሆን እየተሰራ መሆኑን ጠቅሰው በአዲሱ የበጀት ተመን መሰረት ለዩኒቨርስቲዎቹ ባላቸው ተማሪ ቁጥር ልክ ገንዘቡ እንደሚለቀቅላቸው ጠቁመዋል።
JOIN: https://t.me/batch_s ⭐️
1 771
+1
📚 Diredawa University.
📚 Maths mid 2014
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
❇️ https://t.me/batchstud❇️
❇️ https://t.me/batchstud❇️
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
1 771
🚀 Venture 360 Dire Dawa
📅 Date: Saturday, December 7
⏰ Time: 2:30 - 5:30 LT
📍 Location: DDU Red Hall
Join us for an inspiring event where Mr. Tsega Endashaw, Founder & CEO of Afronex Tech Hub shares his insights on Startup Thinking, Technology and Innovation
💡 Topic: Startup Thinking, Technology and Innovation 101
Don’t miss this opportunity to learn from the best and fuel your entrepreneurial journey!
Save your seat!
https://docs.google.com/forms/d/1QvzJRgDKhP62Kvvtpn0-UsorEpOZ39CZsdTKP7PD20w/edit
#Venture360 #Diredawa #TechStartups #Entrepreneurship
