Kassis Faage
Open in Telegram
★Baxaabaxsale diini kassiisitte Qafár afat elle geytoona waytan faage. Ni faagel arciba! 👉Join us:https://t.me/Kassisfaage
Show more872
Subscribers
No data24 hours
+17 days
+830 days
Posts Archive
872
Repost from 𝐃𝐈𝐈𝐍𝐈 𝐆𝐎𝐎𝐑𝐈 𝐌𝐄𝐃𝐈𝐀
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
لمن يرغب في فهم تفسير القرآن الكريم بلغتنا الأم العفرية للشيخ صالح عتبان تابعوا الروابط للاستفادة لا تفوت هذه الفرصة المباركة
Maqe toobokoy aham qhur-aan tafsiir qafar afat #Ustaaz_Saalic xongolot xayi gurral elle geytu waan Link"tte
📂 سورة الفاتحة 📂سورة البقرة
📂سورة آل عمران 📂سورة النساء
📂سورة المائدة 📂سورةالأنعام
📂سورة الأعراف 📂سورة الأنفال
📂سورة التوبة 📂سورة يونس
📂سورة هود 📂سورة يوسف
📂سورة الرعد 📂سورة إبراهيم
📂سورة الحجر 📂سورة النحل
📂سورة الإسراء 📂سورة الكهف
📂سورة مريم 📂سورة طه
📂سورة الأنبياء 📂سورة الحج
📂سورة المؤمنون 📂سورة النور
📂سورة الفرقان 📂سورة الشعراء
📂سورة النمل 📂سورة القصص
📂سورة العنكبوت 📂سورة الروم
📂سورة اللقمان 📂سورة السجدة
📂سورة الأحزاب 📂سورة سبإ
📂سورة فاطر 📂سورة يس
📂سورة الصافات 📂سورة_ص
📂سورة الزمر 📂سورة غافر
📂سورة فصلت 📂سورة الشورى
📂سورة الزخرف 📂سورة الدخان
📂سورة الجاثية 📂سورة الأحقاف
📂سورة محمد 📂سورة الفتح
📂سورة الحجرات 📂سورة ق
📂سورة الذاريات 📂 سورة الطور
📂 سورة النجم 📂 سورة القمر
📂 سورة الرحمان 📂 سورة الواقعة
📂 سورة الحديد 📂 سورة المجادلة
📂 سورة الحشر 📂 سورة الممتحنة
📂 سورة الصف 📂 سورة الجمعة
📂 سورة المنافقون 📂 سورة التغابن
📂 سورة الطلاق 📂 سورة التحريم
📂 جزء تبارك 📂 جزء عم
872
Repost from ኢብን ሽፋ - Ibn Shifa
አዲስ Pdf
عنوان :- الرد المبين على محمد حامي الدين
في ثنائه على رئيس الإخوان وقائدهم سيد قطب وأمثاله
✍ للشيخ محمد بن حيات الولوي حفظه الله
ሙሀመድ ሃሚዲን የኢኽኑ'ል ሙስሊሚን መሪ የነበረውን ሰይድቁጥብን ባወደሰበት ንግግሩ ላይ የተሰጠ ግልፅ ምላሽ
https://t.me/SheikMohmmedHyatHara
https://t.me/SheikMohmmedHyatHara
872
بارك الله فيكم أستاذ ياسين وأحسن الله إليكم بما تقدمونه من الخدمة لهذا الدين عبر هذه الرسائل
872
الحمد لله تم تفسير القرآن الكريم بترجمة شيخنا الفاضل صالح عتبان ركبي
Yallah Fayla Takkeeh Dabaqtaah Shekh Saalic Qutban Tarjamal Qhur'aan Tafsiir Duudeh Ta Golih Addal Geytima Inkih
872
قال ابن القيم:
📌أسباب شرح الصدر:
- التوحيد.
- النور الذي يقذفه الله في قلب العبد، وهو نور الإيمان.
- العلم.
- الإنابة إلى الله، ومحبته بكل القلب، والإقبال عليه، والتنعم بعبادته.
- دوام ذكره على كل حال وفي كل موطن.
- الإحسان إلى الخلق، ونفعهم بما يمكنه من المال والجاه.
- الشجاعة.
- إخراج دغل القلب من الصفات المذمومة، التي توجب ضيقه وعذابه، وتحول بينه وبين حصول البرء.
- ترك فضول النظر والكلام والاستماع والخلطة والأكل والنوم.
-
وقال
📌الهدى والتوحيد من أعظم أسباب شرح الصدر، والشرك والضلال من أعظم أسباب ضيق الصدر وانحراجه.
وقال
📌كلما اتسع علم العبد انشرح صدره واتسع، وليس هذا لكل علم، بل للعلم الموروث عن الرسول - ﷺ -، وهو العلم النافع، فأهله أشرح الناس صدورا، وأوسعهم قلوبا، وأحسنهم أخلاقا، وأطيبهم عيشا.
وقال
📌من أحب شيئا غير الله عذب به وسجن قلبه في محبة ذلك الغير، فما في الأرض أشقى منه، ولا أكسف بالا، ولا أنكد عيشا، ولا أتعب قلبا.
وقال
📌للذكر تأثير عجيب في انشراح الصدر ونعيم القلب، وللغفلة تأثير عجيب في ضيقه وحبسه وعذابه.
وقال
📌الكريم المحسن أشرح الناس صدرا وأطيبهم نفسا وأنعمهم قلبا، والبخيل الذي ليس فيه إحسان أضيق الناس صدرا وأنكدهم عيشا وأعظمهم غما وهما.
وقال
📌سرور الروح ولذتها ونعيمها وابتهاجها فمحرم على كل جبان، كما هو محرم على كل بخيل، وعلى كل معرض عن الله غافل عن ذكره، جاهل به وبأسمائه تعالى وصفاته ودينه، متعلق القلب بغيره.
وقال
📌فحال العبد في القبر كحال القلب في الصدر نعيما وعذابا، وسجنا وإطلاقا.
#زاد_المعاد.
https://chat.whatsapp.com/G6Gbr7lZu5q8tD2MqMjgHO
872
Repost from Diinii kee Anaakara (Md Ali)
✍️ Taaxaguh,......!!
📌 Uma num addunya maliiy, Akheera mali !
📌 Uma num sehda maliiy, Yalla mali !
📌 Uma num deero maliiy, cugga mali !
📌 Uma num wakli maliiy, carsa mali !
📌 Uma num fayda maliiy, fayla mali !
📌 Uma num saare maliiy, khayri mali !
📌 Uma num gexso maliiy, wadba mali !
📌 Uma num mabla maliiy, mablo mali !
📌 Uma num qaada maliiy, qakli mali !
📌 Uma num dagro maliiy, reebu mali !
📌 Uma num fiqmiinu maliiy, wadaytu mali !
(Nb. Uma num kak iyyaanam diinii kee xintol inkih umah kak ixxicca yan caagiidak addat yan numu)
📌Faxe way Yallaksa yan marih gabak tu maqambaalin☝️
✍️@httpsDiiniKeeAnaakara
(Md Ali
872
#الخوارج_القعدية أخبث الخوارج فاحذر أن تكون منهم وأنت لا تعلم
#فمن هم ؟؟
▪️ _هذا ابن حجر رحمه الله يعدد الفرق الضالة ويعرفها فيقول:_
📌 *"القعدية": الذين يزينون الخروج على الأئمة ولا يباشرون ذلك.*
📗هدي الساري مقدمة فتح الباري: (ص/459).
📌وقال العلامة الشيخ صالح الفوزان حفظه الله:
_*ليس من شرط الخوارج حمل السلاح
بل إذا أعتقد تكفير المسلم بالكبيرة يكون من الخوارج وعلى مذهبهم
وإذا حَرَضَ على ولي أمر المسلمين بالخُطَب والكتابات ولو لم يحمل السلاح، هذا مذهب الخوارج.*_
📗الإجابات المهمة ص ١٦
📌 وقال العلَّامة عبيد الجابري حفظه الله:
*إِياكَ ثم إِياكَ أن تغتر بصنيع هؤلاء القوم الذين يشَّهرون بالحُكَّام على المنابر، وفي المحافل العامة ويصدعون بأخطائهم؛ فإنَّ هذا من التحريض الذي هو منهج الخوارج القعدية.*
📗[ مجموعة الرسائل م ١ ص (٢٤٢)]
📌وقالَ الإمامُ الألباني رحمهُ اللّٰه:
🏷️ _*هناك خروجان:*_
١_ *خروج فكري و هذا أخطر*
٢_ *خروج عملي وهذا ثمرة للأول*
📙 فتاوى الأئمة في النوازل المدلهمة ١١٨
@إشارة
872
Repost from شذرات
قُمْ في وقت السحر واسمع حنين العاشقين وأنين المشتاقين ياذا الأفعال القباح، ينادون مولاهم بشفاهٍ ذابلة، ودموعٍ سائلة، وزفرات قاتلة، وألسنة فِصاح، فإن انقطع قلبك في بادية ذنبك وأنت بمعزل عن الصلاح، فنادِ على نفسك نداء من أعلن بقصتهِ وباح، وتفكّر في أفعاله القِباح.
[«المنثور لابن الجوزي»(١)].
t.me/chdrat شذرات✍
872
Repost from كناشة أبي حذيفة أشرف الحجاج
من أصول المنهج السلفي أن يكون الولاء للحق لا للأشخاص وأن توزن الرجال بالحق لا أن يوزن الحق بالرجال فمن جعل مواقفه تدور مع الأشخاص وجودا وعدما فقد خالف سبيل السلف وفتح على نفسه باب التلون والمداهنة !.
فلا تجامل أحدا فيما تدين الله به ولا تكتم الحق إرضاء لقريب أو صديق أو شيخ أو جماعة وقل الحق بالحكمة والعدل مع مراعاة المصالح والمفاسد وفق الضوابط الشرعية لا وفق الأهواء والمجاملات !.
واعلم أن التلون آفة خطيرة لا تجتمع مع الصدق والثبات فالمتلون له وجوه متعددة يرضي كل طائفة بما تهواه ويغير مواقفه بحسب المكاسب والخسائر حتى يصبح الدين عنده تابعا للمصلحة بدلا من أن تكون المصلحة تابعة للدين !!.
وما أكثر من ضل بسبب المداهنة فسكت عن الباطل خوفا على مكانته أو أتباعه أو مصلحته ومكاسبه فكانت عاقبته أن خسر هيبته عند أهل الحق ولم ينل رضا أهل الباطل !.
فاثبت على الحق ولا تأخذك في الله لومة لائم وكن صادقا مع الله ثابتا على السنة بعيدا عن التلون والمداهنة فإن العاقبة لأهل الصدق والثبات لا لأهل التقلب والمساومات !.
ومن التمس رضا الله بسخط الناس كفاه الله مؤنة الناس ومن التمس رضا الناس بسخط الله وكله الله إلى الناس.
✍️ أبو حذيفة أشرف الحجاج
https://t.me/hajjajhajjaj/10279
872
ተጠንቀቅ!! ሰዎችን በጭፍን አትከተል!!
—————
ሰዎች በሐቅ ይመዘናሉ እንጂ ሐቅ በሰዎች አይመዘንም!! የሀቅ እንጂ የሰዎች ጭፍን ተከታይ አትሁን!። ምክንያቱም የታዘዝከው ሐቅን እንጂ ሰዎችን እንድትከተል አይደለም!። በጭፍን ውዴታ ጥግ መድረስ አደጋ አለው። ጭፍን ተከታይ መሆን ሐቅ ከመቀበል ያውርሃልና ተጠንቀቅ!። በህይወት ያለ ሰው ፈተና አይታመንለትም። አላህ ይጠብቀንና በጭፍን የተከተልከው ሰው ከተንሸራተተ አለያም ድንበር አላፊ ከሆነ አንተም አብረሀው ገደል ልትገባ ትችላለህና ጭፍን ተከታይ አትሁን!!።
ዐብደላህ ኢብኑ መስዑድ (ረዲየላሁ ዐንሁ) “በህይወት ያለ ሰው ፈተና አይታመንለትም” ብለዋል። በመሆኑም የሰዎች ጭፍን ተከታይ መሆንን ተጠንቀቅ። ወደ ቁል ቁል ሲወርዱ እንዳያወርዱህ፣ ድንበር ሲያልፉም በጭፍን ተከትለሃቸው እንዳታልፍ። የሰዎች ንግግር ትክክል ካልሆነ ተመላሽ ነው። ፍፁም የሆነውና ሊመለስ የማይችለው የመልእክተኛው ﷺ ንግግርና ተግባር ብቻና ብቻ ነው።
ኢማሙ ማሊክ (ረሂመሁላህ) እንዲህ ማለታቸውን አትዘንጋ:- "ሁላችንም ተመላሾችና የተናገርነውም የሚመለስ ነው የዚህ ቀብር ባለ ቤት ሲቀር።" አሉ። የቀብሩ ባለ ቤት በማለታቸው የፈለጉበት መልአክተኛውን ﷺ ነው።
ሐቅን እወቅ! ከዚያም ሰዎችን በሀቅ ትመዝናቸዋለህ። የሀቅ ሰዎችንም ታውቃለህ። ሰዎችን አውቀህ በጭፍን የምትከተላቸው ከሆነ ግን የሐቅ መመዘኛ መሰረትህ ትክክለኛ ማስረጃ ላይ የተገነባ ሳይሆን የሰዎች ጭፍን ውዴታና ጭፍን ተከታይነት ይሆንና ሲገለባበጡም አብሮ መገለባበጥ ይሆናል።
ቆም ብለህ አስተውል! ቡድንተኝነትና ጭፍን ውዴታ አያውርህ!። ነገ አላህ ፊት ወዳጅህ ጠላት ሊሆንብህ ይችላል። አምላካችን አላህ በተቀደሰው ቃሉ እንዲህ ብሏል:-
الْأَخِلَّاءُ يَوْمَئِذٍ بَعْضُهُمْ لِبَعْضٍ عَدُوٌّ إِلَّا الْمُتَّقِينَ
«ወዳጆች በዚያ ቀን ከፊላቸው ለከፊሉ ጠላት ነው፡፡ አላህን ፈሪዎች ብቻ ሲቀሩ፡፡» አዝ-ዙኽሩፍ 67
ታዲያ ስትወድም ሆነ ስትጠላ በጭፍን አይሁን!። የወደድከው አቅጣጫ ከሳተና ለየት ያሉ ነገሮችን ካስተዋልክበት ቆም በል። በጭፍን መውደድም መጥላትም አደጋው የከፋ ነውና ተጠንቀቅ!!። ሳታስበው በሰለፊያ መንሀጅ ስም በተመሰረተ ልዩ በሆነ ቡድንተኝነትና ዘመናዊ ሙሪድነት አዘቅጥ ውስጥ እንዳትዘፈቅ!!። በጭፍን በውዴታው የከነፍከለት አካል መንገድ ከሳተ ተከትለሀው መሳትህ አይጠቅምህም! ከባድ አደጋ ነው። የሚጠቅምህ በየትኛውም ወቅት ሀቅን አጥብቀህ መያዝህ ነው!!።
በተለይ በፊትና ጊዜ ምንም ያህል በአንዳንድ መልካም ስራዎቹ የምትወደው በዳዒነት የገነነ ነገር ግን እውቀቱ እዚህ ግባ የማይባል የምትወደው ሰው ቢኖር እንኳ ጠንካራ ነጥቦች ሲነሱ፣ የሆነ ጊዜ "እኔ እንዲህ ያሉ ጉዳዮችን አንስቼ ለመናገር እውቀቴ አይፈቅድልኝም" እያለ በሌላ ጊዜ ደግሞ የእውቀት ደረጃው በማይፈቅደው አጀንዳ ውስጥ ገብቶ ሲዘባርቅ እያየሀው ስለ ወደድከው ብቻ በጭፍን መከተል የለብህም!።
በየትኛውም ወቅት የጠንካራ እውቀት ባለ ቤቶችን እና በዳዒነት የገነኑ ያለ እውቀት ደረጃቸው ተከታይ ስላላቸው ብቻ በድፍረት የሚናገሩና ተከታዮቻቸውን ይዘው ወደፈለጉበት አቅጣጫ የሚዋዥቁ ያለ እውቀት ታዋቂ የሆኑ ሰዎችን ለይቶ ማወቅ ያስፈልጋል። ሐቅ በጋጋታና ከተለያየ አቅጣጫ በሚጮሁ በተደራጁ ቲፎዞዎች ጩሀት አይለካም!። እውነትን ቆም ብሎ በማስረጃ መለየት ነው እንጂ ጭፍን ተከታይ መሆን አደጋው የከፋ ነው!። ትላንት በጥሩ አቋምና በትክክለኛው መንሀጅ እያለ ጠላቶቹ የነበሩ ኢኽዋንን ጨምሮ "አይንህ ላፈር" የሚሉት ሰዎች ዛሬ እንዴት ወዳጆቹ ሊሆኑና እሱን ሊያደንቁ፣ ሊያሞግሱ እንደቻሉ? ቆም ብለህ ፈትሽ!!። እሱ ተለሳልሶ ከአቋሙ ሸርተት ብሎ ነው ወይስ እነሱ ወደ ትክክለኛው አቋምና መንሀጅ ተመልሰው ነው? ብለህ እራስህን ጠይቅ። ያለፉ ሂደቶችንና በወቅቱ ያሉ ሂደቶችንም በተረጋጋና በገለልተኝነት መንፈስ ቃኝ!። እውነት ጭፍን ተከታይነትና ቡድንተኝነት ሳያውረው ከልቡ ለፈለጋት ሰው ግልፅ ትሆናለች!።
ታላቁ ሸይኽ አሕመድ ኢብኑ የህያ አን-ነጅሚ (ረሂመሁላህ) እንዲህ አሉ: -
“ወላሂ! በጌታዬ ይሁንብኝ አላህ ዘንድ እገሌና አገሌ አይጠቅሙህም!። የሚጠቅምህማ በሀቅ ላይ መቆምህና ለሀቅና ለተከታዮቹ ረዳት መሆንህ ነው።” [ረዱል ጀዋብ 54]
»» ሐቅን ተከተል!። ለሸይኽ አሕመድ ቢን የህያ አን-ነጅሚ (ረሂመሁላህ) ድንቅ ንግግር ትኩረት ስጠው!። ወገንተኝነት አያጥቃህ፣ ለሀቅ ብቻ ወግን! ሀቁ በበቂና በትክክለኛ ማስረጃ ከተነገረህ አንተም ሆንክ የምትወደው ዳዒ አለያም ከጎንህ ያሉ ወዳጆችህ መንገድ ስህተት እስከሆነ ወደ ሀቁ ለመመለስ አታንገራግር!! የተነገረህ እውነት እሰከሆነ ለመቀበል ቆራጥ አቋም ይኑርህ!። ምክንያቱም ወገንተኛ የምትሆንለት አካል ከአላህና ከመልእክተኛው ﷺ በላይ የለምና ለአላህ እና ለመልእክተኛው ﷺ እና ለሐቅ ብቻ ወገንተኛ ሁን!!። ሐቅ ከየትም ይምጣ ከማንም ሐቅ እስከሆነ መቀበል ነው። ሀቁ ካልተገለጠልህ ደግሞ እስኪገለጥልህ ከቡድንተኝነትና ጭፍን ተከታይነት ገለልተኛ ሆነህ በአደብ ፈልገው፣ በንፁህ ኒያ እስከፈለግከው ኢንሻአላህ ቢዘገይ እንኳ ፍንትው ብሎ ይታይሃል!!።
ግን ግን አደራ ምን ጊዜም ለግለሰቦች ከወገንተኝነት፣ ከጭፍን ተከታይነትና ከቡድንተኝነት ራስህን አርቅ!!። ምን ጊዜም ወገንተኝነታችሁ ለሐቅ ከሆነ ሐቅን የሚከተልን ትወዱታላችሁ ታከብሩታላችሁ እንጂ ጭፍን ተከታይ አትሆኑለትም!!።
አላህ ሐቁ ለተደበቀበት ግልፅ ያድርግለት!! የሀቅ ተከታዮችና በሐቅ ላይ ከሚፀኑ ባሮቹም ያድርገን!!
✍🏻 منقول
872
Sayyid Qhutb iyyaay?
Mucammad Caamiddiin kee Yaasiin Nuuru meqem kaah iyyaanam gabbataanam tambulluye laakin Qaqhiida kaxxaam makot kak sugte numuy mango Qoloma raddi elle hayte kinni.
Kaal raddi hayte Qolomak ceelalloh
Sheek Rabiiq Almadkhali racimahullaah
Sheek Ibnu Baaz racimahullaah
Sheek Ibnu Quseymiin racimahullaah
Sheek Saalic Al Fawzaan Cafizahullaah w.w.w kalah mangoh tan Qoloma gitah tan Qaqhiidal anewaamat kaak yaaben. baar luk amaa gubal tan kutbeyta kawissaanam duddaanah.
https://t.me/abuabdurahmen/14837
https://t.me/abuabdurahmen/14838
https://t.me/abuabdurahmen/14839
https://t.me/abuabdurahmen/14841
https://t.me/abuabdurahmen/14842
https://t.me/abuabdurahmen/14844
https://t.me/abuabdurahmen/14846
https://t.me/abuabdurahmen/14848
872
Repost from ባህሩ ተካ - Bahiru Teka
👉 ሙሐመድ ሓሚዲን የሰይድ ቁጥብ ጠበቃ !
የኢስላሙን አለም ላከፈረውና የነብዩ ባልደረቦችን በማዋረዱ ራፊዳዎች በስሙ መንገድ ለሰየሙለትና የሳንቲማቸው አንድ ገፅ በስሙ ላደረጉለት ሰይድ ቁጥብ ከሀገራችን የኢኽዋን መሪዮች አንዱ የሆነው ሙሐመድ ሓሚዲን በእውቀት ቅርስ ፕሮግራም ላይ ቀርቦ ላቀረባቸው የጥብቅና ውዥንብሮችና ስለ ሰይድ ቁጥብ አጠቃላይ ማንነት አላህ ካለ በተከታታይ የማቀርብላችሁ ይሆናል በቅርቡ ጠብቁ ! ።
https://t.me/bahruteka
872
Repost from ኢብን ሽፋ - Ibn Shifa
ኢብራሂም ቱፋ ጠ/ሚን ነቢይ እንዳልልህ ከነቢዩ ሙሀመድ በኋላ ነቢይ የለም ተብሏልና ወሊይ ብዬሃለሁ አለ (አዑዙ ቢላህ)
———
የኢኽን አል-ሙስሊሚን ነገር ካላቸው የስልጣን ጥማትና ስካር የተነሳ መቼም ምን ተናገሩ? ተብሎ የሚደንቅ ነገር ባይኖረውም፣ የሚደንቀው ግን "የመጅሊስ ሰዎች ሽበት ያበቀሉ በሳሎች ናቸው…" የሚሉ ሰዎች ናቸውና ለነዚህና መሰል ሰዎች ሸይኽ ጧሀ ኸድር (ሀፊዘሁላህ) እንዲህ በማለት ይጠይቋቸዋል:- “እናንተ የቀደምቶችና አዲሶቹ የተምይዕ ጌቶች ሆይ! በእርጥም አላህ በመንገድ አጋሮቻችሁ ምክንያት ፈትኗችኋል፣ እርሱም ያ የመጅሊሳችሁ መሪ የሆነው ሰው ከባድ የሆነን ውግዝ ንግግር በውሸት ቃል አጊጦ ይዞላችሁ ተከስቷል፣ የነቢይነትን ደረጃ ለጠ/ሚሩ የተገባች አድርጓል፣ ነቢይነት የተደመደመ ባይሆን ኖሮ የነቢይነትን ማእረግ ሰጥቶት ነበር። በዚህም አልተብቃቃም ወሊይነትን የተገባ አድርጎለታል።
=> እናንተ የባሌ ሰዎች ሆይ! ሁለት ጊዜ ወደነቢይነት ደረጃ ለመሞገት የሚጣጣርን ሰው በተክቢርና በጭብጨባ ለማጀብ ነፍሳችሁ እንዴት ወደደች? እንዲሁም ከአመት በፊት በዙህድ ዙሪያ በመጡ ነቢያዊ ሀዲሶች ላይ አህመዲን ሲያላግጥ በሳቅ አጅባችሁ አሳለፋችሁት፣ አሁን ደግሞ እለተ ቅዳሜ 17/3/1448 ዓ.ሂ ላይ የመጅሊሳችሁ መሪ ሀጂ ኢብራሂም የነቢይነትን ማእረግ ለመስጠት ሲዳዳው ከዚያም በኋላ ወሊይ ሲያደርግ በተክቢር፣ በተህሊልና በጭብጨባ አጀባችሁት!!
በውስጣችሁ ቅን የሆነ ሰው የለምን?!
ነፍሳችሁ እንዴት ይህን ወዳ ተቀበለች?!
✍🏻ትርጉም:- ኢብን ሽፋ
#Join ↘️↘️ ቴሌግራም ቻናል
https://telegram.me/IbnShifa
https://telegram.me/IbnShifa
872
📌Salat tuxxiiqitte:
قال تعالى{وَٱسۡتَعِينُواْ بِٱلصَّبۡرِ وَٱلصَّلَوٰةِۚ وَإِنَّهَا لَكَبِيرَةٌ إِلَّا عَلَى ٱلۡخَٰشِعِينَ}
Fayya iyye Yalli iyyeh: { sin caagiidak faxxa haytaanamah Sabrii kee Salaatat cato faxa, Diggah usuk (Salat kinnuk) Nabaah Qilsih Yallah yuqunxeeh kaak meesita maral tekkeh akke waytek.} -(Suurat Al-Baqhara :45)
Imaam Ibnul-qhayyim Yalli kaah racmatay annah iyye:
⓵.Salat Rizgi koh baaha,
⓶. Qaafiyat dacrisa
➂.Taqabitte hoora(gutuqa)
➃.Lakimitte xiixiya
➄.Sorkocô baxa maqarroosa
➅.Fooca iffoosa/noori bahsiisa
➆.Nafsi tassa haa/ ruffa haa
⓼. Taanu kala
➈. Xagar exxaaxi uguugusa
⓵⓪. Maqar/cayla osisa
⓵⓵. Aliil faragga haa
⓵⓶. Roocih maaqo yakke
⓵➂.Sorkocô baxah ifu yakkke
⓵➃. Yallih Niqmat/ maqaane koh dacrisa
⓵➄. Yallih digaala kok hoora
⓵➅.Baraka koh baaha
⓵➆. Sheytaanak koo yayxeexe
⓵⓼. Racmaanat(Yallat) koo xayyoosa
Amolladih usuk(Salat) dagar kee sorkocô baxi qaafiyat kee maqar dacrisaanamal kaxxa raat le, kaaduk lakmitte keenik waasaanamal, faxe namma numuy Salat aba num kee abe sinni num tuk teenah ayma aw lakimi aw mokkoro/bala ken mageyta too ken geyte umaane ken nammayak salat aba numul daggowteh akkewaytek kaaduk ellecaboh salaamattah/nagayniinah usuk yeysekaa tekkeh akkewaytek.
(زاد المعاد)(٤/ ٣٠٤)
NB: Tah yaanam Salat meqennal aba num inkinnah mokkoro mageyta yaanam hinna laakin kaa kaa geytam inkih maqaane kaah takke yaanama Yallih cato kaallih taniimih taagah, Yalli gersi maral elle ruubannal kaal ruubewaam akki, Kaal obtem Yalli woo salaatat kaak akkuqek, aw ajrii kee sorkoocô baxi digga kaah ceek, kaaduk Yalli abah yan salaatat kaak hoore yakke yaanama Allaahu Aqlam.
#Join ⤵️⤵️ Telegram channel
https://t.me/Kassisfaage
https://t.me/Kassisfaage
872
*قال الإمام*
*ابن تيمية رحمَه الله*
*فلا بد من هذه الثلاثة العلم والرفق والصبر؛ العلم قبل الأمر والنهي، والرفق معه، والصبر بعده*
📚
الاستقامة ص٢٣٣872
🍃.. اجتهد في بيان الشرك للناس فأنك قد تنقذ نفسا من ذنب لايغفره الله أبدا
(إن الله لايغفر أن يشرك به ويغفر ما دون ذلك لمن يشاء)
من أنواع الشرك 👇
1⃣ الإستغاثة بالأموات ودعاؤهم وطلب المدد منهم والتقرب لهم بأي نوع من العبادات
وذلك شرك أكبر ناقل عن الملة .
2⃣ سؤال الموتى .
3⃣ الذبح والنذر للقبور أو الموتى شرك أكبر .
4⃣ الطواف على القبور والتمسح بها والتبرك بها ، كل هذا من الشرك .
5⃣ مناداة الغائبين من اﻷحياء واﻹستغاثة بهم مع اعتقاد قدرتهم على النفع والضر - شرك أكبر .
6⃣ الغلو في الصالحين أو اﻷنبياء - بحيث يجعل فيهم نوعا من خصائص اﻷلوهية ، أو لهم شيئا من التأله والتعبد - شرك مخرج من الملة .
7⃣ الخوف من الأولياء أو من الجن ( خوف السر ) ، كأن يخاف أن يصيبه الولي سرا أو الجني بسوء إن لم يفعل كذا وكذا - شرك أكبر .
8⃣ وضع الحروز التي فيها شرك وشعوذة أو تعليق التمائم والرقى خوفا من الضرر ودفعا للعين والحسد - شرك .
9⃣ سؤال العرافين والكهنة والسحرة مع تصديقهم - كفر .
🔟 تعليق قطع من جلد الذئب على الصدور أو في البيوت ؛ لاعتقاد أنها تدفع الجن - شرك .
1⃣1⃣ الذبح عند عتبة الباب خوفا من
الجن - شرك .
2⃣1⃣ ادعاء علم الغيب أو الإطلاع
على اللوح المحفوظ - كفر .
3⃣1⃣ سماع القصائد الشركية مع
الرضا بما فيها - شرك .
4⃣1⃣ إدعاء أن الله يحل في اﻷماكن
أو في بعض اﻷشخاص ، وهذا كفر اكبر .
🍃|[ المنظار - ال الشيخ : ص 16 - 11 ]|
