cool fashion school ©️
Open in Telegram
የፋሽን ዲዛይን ማሰልጠኛ ✂️ነጻ የስልጠና ግብዓት✂️ ⌛️በቀንና በማታ 📍ቁጥር 1 ቤቴል ከሆስፒታሉ ጀርባ 📍ቁጥር 2 ሜክሲኮ ደብረ ወርቅ ሕንጻ 13ኛ ፎቅ ☎️0929049216 ☎️0909697330 https://t.me/coolfashion21
Show more249
Subscribers
No data24 hours
+127 days
+1330 days
Data loading in progress...
Similar Channels
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
October '24
October '24
+253
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 21 October | 0 | |||
| 20 October | +2 | |||
| 19 October | +2 | |||
| 18 October | 0 | |||
| 17 October | +10 | |||
| 16 October | 0 | |||
| 15 October | +1 | |||
| 14 October | +1 | |||
| 13 October | +1 |
Channel Posts
+4
ኩል ፋሽን ከ ኤፍ አር ሲ ጋር በመተባበር ያሰለጠኛቸው የፋሽን ዲዛይን ተማሪዎች የስልጠና ማጠናቀቂያ የሻይ ቡና መርሃ ግብር ተከናወነ ። ላለፉት ዓመት ከ 2800 በላይ ሰልጣኞችን በፋሽን ዲዛይን ትምህርት ዘርፍ ሰልጣኞችን አሰልጥኖ የራሳቸውን ስራ እንዲፈጥሩ እና በርካታ የስራ እድል እንዲያገኙ ተደርጓል ያሉት የኩል ፋሽን ትምህርት ቤት መስራችን እና ባለቤት ዲዛይነር እሸቱ ደጉ ዛሬም ይህንን ስልጠና ያጠናቀቃችሁ ሰልጣኞች የእርስ በእርስ መደጋገፋችሁን በማጠናከር ለራሳችሁም ለሀገርም ኩራት እና ጠቃሚ የምትሆኑበት ሙያ ባለቤት ናችሁ። ለናንተ የተደረገላችሁን ለሌሎች የምታደርጉ ሁኒ ሲሉ መልክታቸውን አስተላልፈዋል። የፋሽን ዲዛይን ማሰልጠኛ
✂️ነጻ የስልጠና ግብዓት✂️
⌛️በቀንና በማታ
📍ቁጥር 1 ቤቴል ከሆስፒታሉ ጀርባ
📍ቁጥር 2 ሜክሲኮ ደብረ ወርቅ ሕንጻ 13ኛ ፎቅ
☎️0929049216
☎️0909697330
https://t.me/coolfashion21
| 2 | No text... | 737 |
| 3 | ውድ የኩል ፋሽን የቤተል እና የሜክሲኮ ብራንች ሠልጣኞች በሙሉ በቅድሚያ እንኳን ለመስቀል በዓል በሰላም አደረሳቹ እያልን ካላንደር ሚዘጋው በቀን 17/01/2017 ዓ.ም ሲሆን ነገር ግን በዓሉን ምክንያት በማድረግና በበዓሉ ዋዜማ ማለትም በቀን16/01/2017 ዓ.ም የደመራ በዓል በመሆኑና መንገዶችም ስለሚዘጋጉ ስለሚችሉ በተጠቀሱት ቀናት ትምህርት አለመኖሩን እያሳወቅን
ነገር ግን በቀን 18/01/2017 ዓ.ም መደበኛ ክላስ እንደሚኖር ለማሳሰብ እንወዳለን።
መልካም የመስቀል በዓል ይሁንላቹ/ልን | 748 |
| 4 | https://www.tiktok.com/@coolfashion_school/video/7415999671811755269?is_from_webapp=1&sender_device=pc&web_id=7366173472349144582 | 853 |
| 5 | No text... | 916 |
| 6 | https://vm.tiktok.com/ZMrEQ4jGg/ | 1 131 |
| 7 | Call 0977 19 00 00 | 869 |
| 8 | ትላንት እና ዛሬ የነበረው ለFRC ሰልጣኞች የተዘጋጀው የስደተኞች ልዩ የ ቢዝነስ ድጋፍ አገልግሎት ላይ ያልተገኛችው ወይም ያመለጣቹ የመጨረሻው ቀን ነገ ማለትም በ30/12/2016 ዓ.ም ስለሚካሄድ እድሉ እንዳያመልጣቹ ጠዋት 3 ሰዓት ላይ በኩል ፋሽን እንድትገኙ እናሳስባለን። | 1 004 |
| 9 | ትናንት ያሌተገኛችሁ FRC ተማሪዎች የነገው ስብሰባ ላይ ጠዋት ሻርፕ 3:00 ሜሲኮ ደብረወርቅ ህንፃ መሆኑን አዉቃችሁ በሰአቱ እንድትገኙ እናሳስባለን | 1 044 |
| 10 | የነገዉ ስብሰባ ጠዋት ሻርፕ 3:00 መሆኑን አዉቃችሁ በሰአቱ እንድትገኙ እናሳስባለን | 293 |
| 11 | ከኤፍ አር ሲ ፕሮግራም የተመረቁ ስደተኞች በሙሉ ፣
ለእርስዎ አስደሳች ዜና አለን! በአሁኑ ጊዜ የስደተኞች ንግዶችን ከሚደግፈው INKOMONKO ጋር በጋራ እየሰራን ነው። በነገው እለት ወደ ኩል ፋሽን በመምጣት ስለ አገልግሎቶቻቸው ና ለምዝገባ አቅጣጫ ለመስጠት ይመጣሉ።
ንግድ ለመጀመር ካቀድክ እባክህ ይህንን ዕድል አታመልጠው።
Dear all Refugees who graduated from the FRC program,
We have exciting news for you! We are currently working in collaboration with INKOMONKO, which supports refugee businesses. Tomorrow, they will come to Cool Fashion to provide orientation about their services and for registration.
Please don’t miss this chance if you plan to start a business. | 289 |
| 12 | የፋሽን ዲዛይን ማሰልጠኛ
✂️ነጻ የስልጠና ግብዓት✂️
⌛️በቀንና በማታ
📍ቁጥር 1 ቤቴል ከሆስፒታሉ ጀርባ
📍ቁጥር 2 ሜክሲኮ ደብረ ወርቅ ሕንጻ 13ኛ ፎቅ
☎️0929049216
☎️0909697330
https://t.me/coolfashion21 | 754 |
| 13 | https://www.tiktok.com/@coolfashion_school/video/7408495750923078917?is_from_webapp=1&sender_device=pc&web_id=7366173472349144582 | 1 011 |
| 14 | ✂️ነጻ የስልጠና ግብዓት✂️
⌛️በቀንና በማታ
📍ቁጥር 1 ቤቴል ከሆስፒታሉ ጀርባ
📍ቁጥር 2 ሜክሲኮ ደብረ ወርቅ ሕንጻ 13ኛ ፎቅ
☎️0929049216
☎️0909697330
https://t.me/coolfashion21 | 803 |
| 15 | ✂️ነጻ የስልጠና ግብዓት✂️
⌛️በቀንና በማታ
📍ቁጥር 1 ቤቴል ከሆስፒታሉ ጀርባ
📍ቁጥር 2 ሜክሲኮ ደብረ ወርቅ ሕንጻ 13ኛ ፎቅ
☎️0929049216
☎️0909697330
https://t.me/coolfashion21 | 806 |
| 16 | Be zih slk sm text adirgu
0929049216 | 1 151 |
| 17 | ለፋሽን ዲዛይን እና ለጥበብ አፍቃሪዎች እሑድ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በቀጥታ ስርጭት በሚካሔደው የአይዶል ዝግጅት ላይ ለመታደም ለኩል ቤተሰቦችችን 40 ትኬት ስለተዘጋጀ ስማችሁን በጽሑፍ መልእክት በመላክ የእድሉ ተጠቃሚ ይሁኑ ያሉን ትኬቶች ውስን በመሆናቸው ፈጥነው ይመዝገቡ አምሮቦት ተውበው እሑድ እንገናኝ ። ስለመመዝገቦ ማረጋገጫ ይላክሎታል ። | 1 266 |
| 18 | https://www.tiktok.com/@coolfashion_school/video/7406232944542797061?is_from_webapp=1&sender_device=pc&web_id=7366173472349144582 | 1 062 |
| 19 | Ahmed enkun des aleh
Shilmathn wsed. | 223 |
| 20 | በውስጥ መስመር ሽልማትዎ ይደርሶታል። | 943 |
