228
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታይ ወገኖቻችን እንኳን ለጥምቀት በዓል አደረሳችሁ በዓሉ የሰላም የደስታና የመተሰባሰብ እንዲሆን መልካም ምኞታችንን እንገልፃለን። መልካም በዓል
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታይ ወላጆች እንኳን ለጌታችን መድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል አደረሳችሁ በዓሉ የሰላም የደስታና የፍቅር እንዲሁም የአብሮነት ይሁንላችሁ !
መልካም በዓል !
Repost from N/a
በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 እና 12 ትምህርት ፅ/ቤት በገላን ቁጥር 2 ክላስተር ማዕከል ስር በሚገኙ ሁሉም ትምህርት ቤቶች መካከል በ25/04/16ዓ.ም በ6ኛ እና በ8ኛ ክፍል ተማሪዎች መካከል ጥያቄና መልስ ዉድድር ተካህዷል፡፡ በዚህም መሰረት የወረዳ 4 ት/ጽ/ቤት ኃላፊ እና የወረደ4 ዋና ስራ አስፈፃሚ በተገኙበት ለአሸናፊ ተማሪዎችና ትምህርት ቤቶች የእውቅና ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
👍በ6ኛ ክፍል /በአማርኛው ዘርፍ
1ኛ ተማሪ ኖቤል ሙልጌታ አቤኔዘር ከትምህርት ቤት
2ኛ ተማሪ ማርሲላስ ጀማል ቢ.ኤም.ቢ ት/ቤት
3ኛ ተማሪ ሀውለት ኢድሪስ ከሰመር ላንድ ት/ቤት
👏በ6ኛ ክፍል /በአፋን ኦሮሞ ዘርፍ
1ኛ ተማሪ የሮሰን ደሳለኝ ከሀጫሉ ት/ቤት
2ኛ ተማሪ ናኦል ተመስገን ከሀጫሉ ት/ቤትከ
3ኛ ተማሪ ሲፈን ለማ ከሳሎ ት/ቤት
👍በ8ኛ ክፍል /በአማርኛው ዘርፍ
1ኛ ተማሪ ሲፈን አብነት ከአቤኔዘር ት/ቤት
2ኛ ተማሪ እዮብ ተሾመ ከኢትዮ ብሔራዊ ት/ቤት
3ኛ ተማሪ ቃልኪዳን ስንታየሁ ከቢ.ኤም.ቢ ት/ቤት
👏በ8ኛ ክፍል /በአፋን ኦሮሞ ዘርፍ
1ኛ ተማሪ እስቅያስ ላቃቸው ከገላን ቀ.2 ት/ቤት
2ኛ ተማሪ መንግስቱ ገመቹ ከሀጫሉ ት/ቤት
3ኛ ተማሪ ያብስራ ለሜሳ ከሳሎ ት/ቤት
👏👏👏ለአሸናፊ ተማሪዎችና ት/ቤቶች እንኳን ደስ አላችሁ !!!
እንኳን ደስ አላችሁ!
በወረዳ 4 እና 12 በሚገኙ 13ትምህርት ቤቶች መካከልዛሬ ማለት ታህሳስ 25 ቀንበተደረገው የጥያቄና መልስ ውድድር አቤንኤዘር አካዳሚ
በ6ኛ ክፍል 1ኛ
በ8ኛ ክፍል 1ኛ ሆነን አሸናፊ
ስለሆንን የተሰማንን ታላቅ ደስታ ለቀጣይ ውጤቶቻችን እንደ መነሻ ኃይል አድርገን እንደምንጠቀምበት በማረጋገጥ ነው ።የልጆቻችን አሸናፊነት እንደ በዓሉ ስጦታ አድርገን ተቀብለናል የት/ቤታችን መ/ራን ና ሰራተኞች ተማሪዎች ውጤቱ ሥራችሁን ስለገለፀ እንኳን ደስ ያላችሁ!
መልካም በዓል!
ውድ ወላጆቾ የአክብሮት ሠላምታችን ይድረሣችሁ። ዓርብ በ28/3/16ዓም የብሄር ብሄረ ሰቦች ቀን በት ቤታችን ስለሚከበር በዕለቱ ትምህርት እስከ6:00/ግማሽ ቀን / መሆኑን እናሳውቃለን።
ውድ ወላጆች ይህ ከላይ የተላከው የቅድመ መደበኛ ተማሪዎች መማሪያ ሲሆን መፅሃፉ ታትሞ ያልቀረበ በመሆኑ ለመጠቀም የሚቻለው ፕሪንት በማስደረግ ስለ ሆነ ይሄንኑ ማድረግ ያጋጠመንን ጊዜያዊ ችግር በጋራ ጥረት በመወጣት እንደምንችል ማሳያ ነውና ሁላችንም የየራሳችንን ድርሻ እንወጣ!
Rውድወላጆች የአክብሮት ሰላምታችን ይድረሳችሁ ። ወርሃዊ ክፍያ የመክፈያ ጊዜ ወር በገባ ከ1ኛውእስከ 10ኛው ቀን ድረስ ባሉት ቀናት ውስጥ መሆኑን እናስታውሳለን።
