en
Feedback
ABENEZER ACADEMY 2016

ABENEZER ACADEMY 2016

Open in Telegram
228
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '24
September '24
+32
in 0 channels
August '24
+13
in 0 channels
Get PRO
July '24
+65
in 0 channels
Get PRO
June '24
+22
in 0 channels
Get PRO
May '24
+7
in 0 channels
Get PRO
April '24
+9
in 0 channels
Get PRO
March '24
+5
in 0 channels
Get PRO
February '24
+3
in 0 channels
Get PRO
January '24
+233
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
20 September+20
19 September0
18 September0
17 September0
16 September0
15 September+10
14 September0
13 September0
12 September0
11 September0
10 September0
09 September0
08 September0
07 September0
06 September0
05 September0
04 September0
Channel Posts
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታይ ወገኖቻችን እንኳን ለጥምቀት በዓል አደረሳችሁ በዓሉ የሰላም የደስታና የመተሰባሰብ እንዲሆን መልካም ምኞታችንን እንገልፃለን። መልካም በዓል

2
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታይ ወላጆች እንኳን ለጌታችን መድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል አደረሳችሁ በዓሉ የሰላም የደስታና የፍቅር እንዲሁም የአብሮነት ይሁንላችሁ ! መልካም በዓል !
194
3
No text...
213
4
No text...
205
5
+6
No text...
207
6
በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 እና 12 ትምህርት ፅ/ቤት በገላን ቁጥር 2 ክላስተር ማዕከል ስር በሚገኙ ሁሉም ትምህርት ቤቶች መካከል በ25/04/16ዓ.ም በ6ኛ እና በ8ኛ ክፍል ተማሪዎች መካከል ጥያቄና መልስ ዉድድር ተካህዷል፡፡ በዚህም መሰረት የወረዳ 4 ት/ጽ/ቤት ኃላፊ እና የወረደ4 ዋና ስራ አስፈፃሚ በተገኙበት ለአሸናፊ ተማሪዎችና ትምህርት ቤቶች የእውቅና ሽልማት ተበርክቶላቸዋል። 👍በ6ኛ ክፍል /በአማርኛው ዘርፍ  1ኛ ተማሪ ኖቤል ሙልጌታ አቤኔዘር ከትምህርት ቤት  2ኛ ተማሪ ማርሲላስ ጀማል ቢ.ኤም.ቢ ት/ቤት  3ኛ ተማሪ ሀውለት ኢድሪስ ከሰመር ላንድ ት/ቤት 👏በ6ኛ ክፍል /በአፋን ኦሮሞ ዘርፍ  1ኛ ተማሪ የሮሰን ደሳለኝ ከሀጫሉ ት/ቤት  2ኛ ተማሪ ናኦል ተመስገን ከሀጫሉ ት/ቤትከ  3ኛ ተማሪ ሲፈን ለማ ከሳሎ ት/ቤት 👍በ8ኛ ክፍል /በአማርኛው ዘርፍ  1ኛ ተማሪ ሲፈን አብነት ከአቤኔዘር ት/ቤት  2ኛ ተማሪ እዮብ ተሾመ ከኢትዮ ብሔራዊ ት/ቤት  3ኛ ተማሪ ቃልኪዳን ስንታየሁ ከቢ.ኤም.ቢ ት/ቤት 👏በ8ኛ ክፍል /በአፋን ኦሮሞ ዘርፍ  1ኛ ተማሪ እስቅያስ ላቃቸው ከገላን ቀ.2 ት/ቤት  2ኛ ተማሪ መንግስቱ ገመቹ ከሀጫሉ ት/ቤት  3ኛ ተማሪ ያብስራ ለሜሳ ከሳሎ ት/ቤት 👏👏👏ለአሸናፊ ተማሪዎችና ት/ቤቶች እንኳን ደስ አላችሁ !!!
198
7
እንኳን ደስ አላችሁ! በወረዳ 4 እና 12 በሚገኙ 13ትምህርት ቤቶች መካከልዛሬ ማለት ታህሳስ 25 ቀንበተደረገው የጥያቄና መልስ ውድድር አቤንኤዘር አካዳሚ በ6ኛ ክፍል 1ኛ በ8ኛ ክፍል 1ኛ ሆነን አሸናፊ ስለሆንን የተሰማንን ታላቅ ደስታ ለቀጣይ ውጤቶቻችን እንደ መነሻ ኃይል አድርገን እንደምንጠቀምበት በማረጋገጥ ነው ።የልጆቻችን አሸናፊነት እንደ በዓሉ ስጦታ አድርገን ተቀብለናል የት/ቤታችን መ/ራን ና ሰራተኞች ተማሪዎች ውጤቱ ሥራችሁን ስለገለፀ እንኳን ደስ ያላችሁ! መልካም በዓል!
184
8
No text...
385
9
+9
No text...
400
10
+9
No text...
347
11
+1
No text...
287
12
+9
No text...
270
13
+4
No text...
261
14
የብሄር ብሄረሰቦች ቀን በዓል አከባበር
252
15
+2
No text...
257
16
የእጅ መታጠብ ቀን በትምህርት ቤታችን
251
17
ውድ ወላጆቾ የአክብሮት ሠላምታችን ይድረሣችሁ። ዓርብ በ28/3/16ዓም የብሄር ብሄረ ሰቦች ቀን በት ቤታችን ስለሚከበር በዕለቱ ትምህርት እስከ6:00/ግማሽ ቀን / መሆኑን እናሳውቃለን።
382
18
ውድ ወላጆች ይህ ከላይ የተላከው የቅድመ መደበኛ ተማሪዎች መማሪያ ሲሆን መፅሃፉ ታትሞ ያልቀረበ በመሆኑ ለመጠቀም የሚቻለው ፕሪንት በማስደረግ ስለ ሆነ ይሄንኑ ማድረግ ያጋጠመንን ጊዜያዊ ችግር በጋራ ጥረት በመወጣት እንደምንችል ማሳያ ነውና ሁላችንም የየራሳችንን ድርሻ እንወጣ!
552
19
+2
4 ዓመት (3 debiter).pdf
575
20
Rውድወላጆች የአክብሮት ሰላምታችን ይድረሳችሁ ። ወርሃዊ ክፍያ የመክፈያ ጊዜ ወር በገባ ከ1ኛውእስከ 10ኛው ቀን ድረስ ባሉት ቀናት ውስጥ መሆኑን እናስታውሳለን።
500