en
Feedback
Bashewam Primary & Junior School 1-8

Bashewam Primary & Junior School 1-8

Open in Telegram

Bashewam School Grade 1-8

Show more
2 747
Subscribers
-124 hours
+127 days
+4230 days
Posts Archive
Addis_Ketema_Students_by_Grade.pdf4.18 KB

MY SOROBAN ETHIOPIA - ማይ ሶሮባን ኢትዮጵያ: በ2017ዓ.ም ሀገር አቀፍ ውድድር ላይ የሚሳተፉ የአዲስ ከተማ ጀግኒት እና ጀግኖች ስም ዝርዝር ማስታወሻ የሚስተካከል ነገር ካለ 0993811878 ( ትግስት) 0986678609(ከበደ) አሳውቁ መልካም ውጤት የአዲስ ከተማ ጀግኒት እና ጀግኖች  ስማችሁ መኖሩን በተፈቀዱት የreaction ምልክቶች ግለፁ። 🙏  👍 🏆 🕊 🤝 👏

👉.ማሳሰቢያ:- ለወላጆች ነገ ቅዳሜ በቀን 12/11/2017 ዓ. ም እስከ 6:30 የተማሪዎች ምዝገባ የሚካሄድ መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን:: ት/ቤቱ

#National_ID_Program ተጨማሪ የመረጃ ማስተካከያ ጣቢያዎች የመረጃ ስህተት ሲገጥም እንዲሁም መረጃ መቀየር ቢያስፈልግዎ በአቅራቢያዎ የሚገኝ የመረጃ እድሳት አገልግሎት ሰጪ ጣቢያ መሄድ እን
#National_ID_Program ተጨማሪ የመረጃ ማስተካከያ ጣቢያዎች የመረጃ ስህተት ሲገጥም  እንዲሁም መረጃ መቀየር ቢያስፈልግዎ በአቅራቢያዎ የሚገኝ የመረጃ እድሳት አገልግሎት ሰጪ ጣቢያ መሄድ እንደሚችሉ ያውቃሉ? እነዚህን እና ተጨማሪ የምዝገባ ጣቢያዎች ለማግኘት id.gov.et/updatecenters ይመልከቱ። ነገር ግን በምዝገባ ቅጽ ላይ የሞሉት መረጃ በመዝጋቢ ባለሙያ በስህተት ከተመዘገበ መረጃዎን ለማስተካከል በአካል መሔድ ሳይጠበቅብዎ id.gov.et/update ላይ ወይም "Fayda ID" የሞባይል መተግበሪያን በመጠቀም በቤትዎ ሆነው የተሳሳተ መረጃዎን እንዲስተካከል መጠየቅ ይችላሉ። #ፋይዳለኢትዮጵያ  #መታወቅ  #አካታች

ውድ ወላጆች የ2018ዓም የትምህርት አገልግሎት ክፍያ ከላይ በተዘረዘሩት ባንኮች እንድትከፍሉ እናሳስባለን።
ውድ ወላጆች የ2018ዓም የትምህርት አገልግሎት ክፍያ ከላይ በተዘረዘሩት ባንኮች እንድትከፍሉ እናሳስባለን።

የ2018ዓም የምዝገባ ሁኔታ
የ2018ዓም  የምዝገባ ሁኔታ

የ2018ዓም የምዝገባ ሁኔታ
የ2018ዓም  የምዝገባ ሁኔታ

የ2018ዓም የምዝገባ ሁኔታ
የ2018ዓም  የምዝገባ ሁኔታ

የ2018ዓም የምዝገባ ሁኔታ
የ2018ዓም  የምዝገባ ሁኔታ

የ2018ዓም የምዝገባ ሁኔታ
የ2018ዓም  የምዝገባ ሁኔታ

የ2018ዓም የምዝገባ ሁኔታ
የ2018ዓም  የምዝገባ ሁኔታ

የ2018ዓም የምዝገባ ሁኔታ
የ2018ዓም  የምዝገባ ሁኔታ

ማስታወቂያ ለተማሪዎች በሙሉ   የባሸዋም ት/ቤት ከKG-12ኛ ክፍል የክረምት /Summer Camp/ ትምህርት በተመረጡ የትምህርት አይነቶች:-እንግሊዝኛ, ሂሳብ, ሳይንስ,ኮዲንግ, Spoken English, Life Skills ስፓርታዊ እንቅስቃሴ/ቴኳንዶ እንዲሁም Art ( በስዕልና ሙዚቃ) ተዝናኖታዊ ትምህርት ከሐምሌ 14 ጀምሮ ለ1 ወር  ትምህርቱን ለመስጠት ዝግጅቱን አጠናቆ ከሐምሌ 7/2017ዓ.ም ጀምሮ በመዝገባ ላይ ይገኛል፡፡    ውድ ወላጆች ተማሪዎች እረጅሙን የእረፍት ጊዜ ከትምህርት ገበታ ውጪ በራቁ ቁጥር የተማሩትን የመርሳትና ያላቸውን ጊዜ በአግባቡ በቁም ነገር ላይ ማዋል እንደሚሳናቸው  ጥናቶች ያመለክታሉ ስለሆነም ይህ የክረምት /Summer Camp/ ትምህርት እጅግ ጠቃሚና ለ2018ዓ.ም የትምህርት ዘመን በቂ ቅድመ ዝግጅት አድርገው በንቃትና በተነሳሽነት ትምህርታቸውን እንጂመሩ ያስችላቸዋል በተለይ 👉 6ኛ,👉8ኛ እና 👉12ኛ ክፍል ሁላችሁም የፓኬጁ ተጠቃሚ  እንድትሆኑ እናበረታታለን:: ✅. ተማሪዎች እድሉን ተጠቀሙበት ✅.ወላጆች:-ልጆች ጊዜያቸውን በቁም ነገር ላይ እንዲያውሉ ያስመዝግባቸው ✅.የመመዝገቢያ ጊዜ ከሐምሌ 7 እስከ 14/2017ዓ.ም ✅.የትምህርት ጊዜ ከሐምሌ 14 እስከ ነሐሴ 14/2017ዓ.ም (ከሰኞ - አርብ) ከ2፡30 – 6፡30 ✅.ለምዝገባ ሲመጡ 1 ፎቶ ግራፍ ለመታወቂያ ይዘው ይምጡ::                                      ት/ቤቱ

ማሳሰቢያ:-ለሀገር አቅፍ የሂሳብ ትምህርት ዉድድር ያለፋችሁ ተማሪዎች MY SOROBAN ETHIOPIA የማጠናከሪያ ትምህርት የሚሰጠው በአዲስ ከተማ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ነው። የማጠናከሪያ ትምህርት የሚሰጠው ሰኞ ፣ ዕሮብ እና አርብ ነው። ሰዓት ከጠዋቱ 3:00 እስከ 5:00 ድረስ ብቻ ነው። የሚጀመረው ነገ ዕሮብ ሐምሌ 9/2017ዓ.ም ት/ቤት ነው።

በአዲስ አበባ ከተማ አዲስ ከተማ ክ/ከተማ የማጠናከሪያ ትምህርት የሚሰጠው በአዲስ ከተማ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ነው። የማጠናከሪያ ትምህርት የሚሰጠው ሰኞ ፣ ዕሮብ እና አርብ ነው። ሰዓት ከጠዋቱ 3:00 እስከ 5:00 ድረስ ብቻ ነው። የሚጀመረው ነገ ዕሮብ ሐምሌ 9/2017ዓ.ም ት/ቤት ነው።