Bashewam Primary & Junior School 1-8
Open in Telegram
2 753
Subscribers
+324 hours
+47 days
+5130 days
Posts Archive
ዛሬ በቀን 28108 2018 ዓ.ም የተማሪዎቻችን ወላጅ የሆኑት አቶ ሁንዴ ጌታቸው ለት/ቤታችን ተማሪዎች እና ሠራተኞች ያላቸውን ስኬታማ የእውቀት ሀብታ ተሞክሮ ኣካፍለዋል:: በተለይ ተማሪዎች ከወዲሁ እራዕይ እና ህልም ሰነቀው ትምህርታቸውን ጠንክረው እንዲማሩ፣ ሀገራዊ ኃላፊነት የሚሰማቸው፣ የሀገር ፍቅር ያላቸው፣ በስነ-ምግባር የታነፁ ዜጎች ሆነው በስኬት መጓዣ እንደሚቻል በማስገንዘብ ያላቸውን የህይወት ተሞክሮ አካፍለዋል።
አቶ ሁንዴ ጌታቸው ያሎትን ስኬታማ የእውቀት ሃብት ያለ እንዳች ስስት በፍፁም ቅንነት ስለጋሩን በት/ቤቱ ስም እጅግ በጣም እናመሰግናለን።
Repost from Bashewam Primary & Junior School 1-8
የተከበራችሁ የባሸዋም ት/ቤት የተማሪ ወላጆች:እንዲሁም አሳዳጊዎች:በመጀመርያ የአክብሮት ሰላምታችን ይድረሳችሁ እያልን እንደሚታወቀው:ት/ት ቤታችን የተማሪዎች ሁለተናዊ እድገት ለማዳበር በውጤት እና በስነምግባር እየተጋ እና ውጤታማነቱን የተመሰከረለት መሆኑን እውን ነው።ሆኖም የ2018 ዓ.ም የት/ት ዘመን: እየተገባደደ በመምጣቱ የትምህርት ወርሃዊ፣የትራንስፖርት እና የማጠናከርያ ት/ት ክፍያ:በቅድሚያ ያጠናቃችሁ ወላጆች እያመሰገንን :የግንቦት እና ሰኔ ወር ክፍያ እስከ ግንቦት 9 ብቻ አጠናቃችሁ እንድትከፍሉ እናሳስባለን።
የ 2018 ዓ.ም የ 9 ወራት የት/ቤት መሻሻል ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት በት/ቤቱ ተ.ወ.መ.ህ እና በት /ቤት መሻሻል ኮሚቴ አባላት ወይይት ተካሂዷል:: በመጨረም የአገልግሎት መስጫ ክፍሎች:- ቤተ - ሙከራ፣ቤተ-መፅሐፍት፣ ICT-Room፣Pedagogy center ፣ Audio-Visual Room እና የክውናና እይታ ጥበብ ክፍሎች ጉብኝት ተካሂዷል::
የተከበራችሁ የባሸዋም ት/ቤት የተማሪ ወላጆች:እንዲሁም አሳዳጊዎች:በመጀመርያ የአክብሮት ሰላምታችተን ይድረሳችሁ እያልን እንደሚታወቀው:ት/ት ቤታችን የተማሪዎች ሁለተናዊ እድገት ለማዳበር በውጤት እና በስነምግባር እየተጋ እና ውጤታማነቱን የተመሰከረለት መሆኑን እውን ነው።ሆኖም የ2018 ዓ.ም እየተገባደደ በመምጣቱ የትምህርት ወርሃዊ፣የትራንስፖርት እና የማጠናከርያ ት/ት ክፍያ:በቅድሚያ ያጠናቃችሁ ወላጆች እያመሰገንን :የግንቦት እና ሰኔ ወር ክፍያ እስከ ግንቦት 9 ብቻ አጠናቃችሁ እንድትከፍሉ እናሳስባለን።
Available now! Telegram Research 2025 — the year's key insights 
