en
Feedback
BDU-Central Students Union

BDU-Central Students Union

Open in Telegram

ይህ የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት መረጃ ማሰራጫ አውታር ነው።

Show more
675
Subscribers
+624 hours
+257 days
+26030 days
Posts Archive
ጥቁር አባይ ትራንስፖርት በ 0 ዓመትና በልምድ 1. Junior Mechanic BSc degree in Mechanical Engineering, Automotive, or related fields Quantity required: 6 Experience: zero year 2. Junior Electrician BSc degree in Electrical Engineering, Automotive, or related fields Quantity required: 2 Experience: zero year 3. Junior Welder BSc degree in Mechanical Engineering, Automotive, Metal technology, or related fields Experience: zero year 4. Junior Painter BSc degree in Mechanical Engineering, Automotive, Metal technology, or related fields Experience: zero year 5. ግሪስና እጥበት ዲፕሎማ በአውቶሞቲቭ የተመረቀ/ች የስራ ልምድ: 5 ዓመት ብዛት: 2 Place of work: Kombolcha Employment type: Permanent Tel: 0582208279 / 0335517277 Deadline: 20/11/2015 E.C

#መረጃ የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና ከተፈተኑ የዩኒቨርሲቲያችን ተማሪዎች 84.7% የመውጫ ፈተናውን በብቃት አልፈዋል። _______ ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በ79 ፕሮግራሞች 3229 ተማሪዎች የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና በማስፈተን 84.7 በመቶ የማለፊያ በቂ ውጤት አስመዘገቡ። 🌟 በመደበኛው መርሐ ግብር ብቻ ፈተናውን ከወሰዱ 2843 ተማሪዎች ውስጥ 89.5 ከ50 እና ከዚያ በላይ ያመጡ ሲሆን ፈተና ከተሰጠባቸው ፕሮግራሞች ውስጥ 32 ፕሮግራሞች 100% ሁሉም ተማሪዎች፣ በ14 ፕሮግራሞች ደግሞ በእያንዳንዱ ፕሮግራሞች 1ተማሪ ብቻ ሲቀር ሁሉም አልፈዋል። - በኤክስቴንሽን መርሐ ግብር 45 ተማሪዎች ተፈትነው 55.3% ፣ - በርቀት ትምህርት መርሐ ግብር 305 ተተማሪዎት ተፈትነው  43.9 ፣ - በክረምት መርሐ ግብር  34 ተማሪዎች ተፈትነው 85.3%... ...ያሳለፈ ሲሆን በሁሉም መርሐ ግብሮች  84.7 የመውጫ ፈተናውን በብቃት አልፈዋል። ጥራት ላለው ትምህርትና ምርምር አበክሮ የሚሰራው የ60ዓመት ባለፀጋው አንጋፋው ባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ በዚሁ አጋጣሚ ለተፈታኝ ተማሪዎች፣ ቤተሰቦችና የዩኒቨርስቲው ማህበረሰብ በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ መልዕክቱን ያስተላልፋል። ዘገባው 👉 የውስጥ ግንኙነትና ኮሚዩኒኬሽን-BDU __________ @bducsu

Use this link 👉 Exi Exam Result to see yours! Sooner, you can see your result on Bahir Dar University Students Information Management System (SIMS) too. By the way, 85% of Bahir Dar University Students are passed the exam, including the distance program. You did it Guys!💪💪💪 ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ @bducsu

#UPDATES...ON HAMLIE 6 SCHEDULE HERE IS THE REVISED SCHEDULE WITH IN 3 SHEETS ONLY! _________ @bducsu

#The Hamlie 7th Schedule!👆👆👆 Session 1 and Session 2 respectively.

👆#ማስታወሻ የፈተና የሰዓት ለውጥ!

📣#ማስታወቂያ እንደሚታወቀው በመውጫ ፈተናው ላይ ሊከሰት የሚችለውን የመብራት መቆራረጥ ለመቀልበስ ፈተናው እየተሰጠ ያለው ሙሉ በሙሉ በጀነሬተር ነው። ይህንን ሳምንትም በተለየ ሁኔታ በመብራት ኃይል በኩል ከፍተኛ የሆነ የመብራት መቆራረጥ እያስቸገረ መሆኑም ሁላችንም የምንታዘበው ነው። ሆኖም ዛሬ ከ11:00 ሰዓት ጀምሮ እንደ ሀገር አቀፍ በሁሉም የኢትዮጵያ ከተሞች የመብራት አገልግሎት እንደተቋረጠ የኢትዮጵያ መብራት ኃይል አገልግሎት ገልጿል። በየግቢው ያሉ ጀነሬተሮችም ለፈተናው ሲባል ቀኑን ሙሉ ተለኩሰው ስለሚውሉና ነገም ፈተናውን ለማስቀጠል ስለሚያገለግሉ ጫናውን ለመቀነስ ሲባል አይለኮሱም። ውድ ተማሪዎች፥ በእስካሁኑ ሁኔታዎች ላሳያችሁት ስነ-ምግባር እያመሰገንን ፤ አሁንም ችግሩን ተረድታችሁ እንደ ሀገር አቀፍ መፍትሔ እስኪፈለግ እንድትታገሱ ለማሳወቅ እንወዳለን። ___ ©የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት @bducsu

#Same_Announcement!
#Same_Announcement!

👆👆👆 #Urgent_Updates_on_The_Time_Change There is the #time change #only for : 1 #Economics from 6:30 to 10:00 LocalTime. 2 #Business_Management from 9:30 to 6:30 LocalTime. Please, Notice that the campus, the invigilators and the examinee's are remained the same, as before. The only change is the Time (the interchange of session 2 and session 3). ★ For detailed information, read the attached👆 document! _____ @bducsu

#UPDATES...ON HAMLIE 6 SCHEDULE HERE IS THE REVISED SCHEDULE WITH IN 3 SHEETS ONLY! _________ @bducsu

👆Here is the Hamlie 6 Exit Exam Schedule! PLEASE NOTICE THAT: Since the number of attendees of the exam are huge, this excel file has 4 sheets in it. Thus, navigate consciously. _________ @bducsu

Congratulations to the graduating class attending the national online exit exam! Wishing you the best of luck as you showcase your knowledge and skills. Believe in yourself and embrace the challenge. Success awaits you! ________ @bducsu

#እንድታውቁት #ከትምህርት_ሚኒስቴር ____________________________ @bducsu
#እንድታውቁት #ከትምህርት_ሚኒስቴር ____________________________ @bducsu

Wait for the Hamlie 6 ...

Hamle 7 invigilators afternoon sessions placement.xlsx1.11 KB

Hamle 7 morning session exit exam schedule.xlsx1.94 KB