SIDAMA BANK SC®
Open in Telegram
Sidama Bank Sc " Bank for All " ሲዳማ ባንክ "የሁሉም ባንክ! https://t.me/+tVUAB6JQA6wzMTI8
Show more1 937
Subscribers
No data24 hours
-67 days
+1330 days
Posts Archive
1 937
እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ !
#mitteenni_dandiineemmo
#በጋራ_እንችላለን
#ሲዳማ_ባንክ 🏦
https://t.me/+tVUAB6JQA6wzMTI8
1 937
ክፍት የስራ መደብ ማስታወቂያ
የሲዳማ ባንክ ከስር በተጠቀሰው ክፍት የስራ መደብ ላይ ባለሙያዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
በመሆኑም
1.Agricultural Input Business Officer
የስራ መደብ ላይ ማመልከት ትችላላችሁ! ለዝርዝሩ ከስር የተያያዘውን ምስል ይመልከቱ!
🔗 https://forms.gle/HWBodFvfTk2asu3B8
📍 ሲዳማ ባንክ 📍
#በጋራእንችላለን
https://t.me/+tVUAB6JQA6wzMTI8
1 937
ሲዳማ ባንክ በሐብት አሰባሰብ ዙሪያ ከቅርንጫፍ ሥራ አስኪያጆች ጋር የምዘና መድረክ በዛሬው ዕለት አካሄደ:: የባንኩ ስትራቴጂ እና ማርኬቲንግ ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ሽብቁ ማጋኔ የምዘና መድረኩን የመሩ ሲሆን ለአስራ አምስት ቀናት የሚቆየውና በአራት ክላስተር ተከፋፍሎ የሚካሄደው የሐብት አሰባሰብ ንቅናቄ በይፋ መጀመሩን አብስረዋል::
#mitteenni_dandiineemmo
#በጋራ_እንችላለን #SDMAETAA
1 937
የተፈቀደላችሁን የአክሲዮን ክፍያ ሙሉ በሙሉ ከፍላችሁ ያጠናቀቃችሁ የሲዳማ ባንክ ባለአክሲዮኖች በሥማችሁ የአክሲዮን ሠረተፊኬት የተዘጋጀላችሁ ስለሆነ በሐዋሣ ከተማ በታቦር ክ/ከተማ በሚገኘው በታቦር ቅርንጫፍ በመቅረብ ማንነታችሁን ሊገልጽ የሚችል መታወቂያ በመያዝ መውሰድ የምትችሉ መሆኑን በታላቅ አክበሮት እንገልፃለን።
በጋራ እንችላለን !!
Share♻️ Share ♻️
1 937
ሲዳማ ባንክ አ/ማ ከፌደራል ሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት /FDARS/ ጋር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ።
የሲዳማ ባንክ ባለፉት ዓመታት የተለያዩ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን በመጠቀም ለሕብረተሰቡ አገልግሎት እየሰጠ ሲሆን በዛሬው ዕለት ከሰነድ ማረጋገጫ እና ምዝገባ አገልግሎት ጋር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል።
በእለቱ የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ክቡር አቶ ዳጋቶ ኩምቤ እና የቢሮው ተወካዮች እንዲሁም በሲዳማ ባንክ በኩል የባንካችን ዋና ሥራ አስፈፃሚ ክቡር አቶ ታደሰ ሐጢያና ዳይሬክተሮች በተገኙበት በባንኩ ዋና መስሪያ ቤት የስብሰባ አዳራሽ ስምምነቱ ተፈርሟል። ባንካችንም በዚህ ዙሪያ አስፈላጊዉን የአይቲ ትግበራ እየሰራ የነበር ሲሆን ከዛሬው እለት ጀምሮ ደንበኞች የአገልግሎቱ ተጠቃሚ እንደሚሆኑ ታውቋል።
በጋራ እንችላለን!
1 937
ለሲዳማ ባንክ አ.ማ ባለ አክሲዮኖች የተላለፈ የጠቅላላ ጉባኤ ጥሪ
ባንኩ በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 367፣ 393(2) እና 400 እንዲሁም በተሻሻለው የባንኩ መመስረቻ ጽሁፍ አንቀጽ 21 እና 22 መሰረት 2ኛ መደበኛ እና 2ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤዎችን ቅዳሜ፣ ህዳር 15 ቀን 2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 1፡00 ሰዓት ጀምሮ በሀዋሳ ከተማ ኃይሌ ሪዞርት ስለሚያካሂድ ባለ አክሲዮኖች በአካል ወይም በሕጋዊ ወኪል አማካይነት በጉባኤ ላይ እንዲሳተፉ የዳይሬክተሮች ቦርድ ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡
https://t.me/+tVUAB6JQA6wzMTI8
1 937
Vacancy Announcement
…> Senior SWIFT Officer
…> Senior Remittance & Forex Officer
…> Manager - Trade Service & Correspondent Banking Division
> Applicants who do not meet the above requirements will not be considered and should not apply.
> Applicants are required to explicitly express position they are applying for by organizing application letter, CV, qualification and work experience
> Application Deadline: November 05, 2023
> Only short-listed applicants will be conducted
> Interested applicants fulfilling the above requirements are invited to submit their non-returned application along with CV’s and photocopies of all supporting credentials via the link https://forms.gle/85GoM2TN9ZZiiEfb6
> Work Place: Addis Ababa
> For more information contact +251114704705
-------
Sidama Bank Sc. #TogetherWeCan #Sidamabanksc #mitteenni_dandiineemmo
1 937
ሲዳማ ባንክ አ.ማ እና በአዲስ አበባ የሲዳማ ኮሚኒት ማህበር በጋራ ተፈፃሚ የሚሆን መግባቢያ ሰነድ በዛሬው ዕለት ተፈራረሙ፡፡
መግባቢያ ሰነድ የተፈራረሙት በሲዳማ ባንክ በኩል የባንኩ ፕሬዝዳንት አቶ ታደሰ ሐጢያ እና የአዲስ አበባ የሲዳማ ኮሚኒት ማህበር ሥራ አስኪያጅ አቶ እስራኤል መሃመድ ሲሆኑ በፊርማ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ መልዕክታቸዉን አስተላልፈዋል፡፡የሲዳማ ባንክ ፕሬዝዳንት አቶ ታደሰ ሐጢያ ባንካችን ከማይክሮ ፋይናንስ ወደ ባንክ ከተሻገረ ጀምሮ የበለጠ አገልግሎቶችን በማዘመን ለደንበኞች ተደራሽ ለመሆን በተለያዩ የሀገራችን አካባቢዎች ቅርንጫፎችን በማስፋፋት ላይ እንደሚገኝ በመግለጽ የመግባቢያ ስምምነቱ ዓላማ ለማህበረሰቡ የሥራ ዕድል ፈጠራ ላይ ያተኮረ መሆኑን ገልፀዋል:: ይህ ዕድል ለሲዳማ ኮሚኒቲ ብቻ ሳይሆን ለሁሉም ክፍት መሆኑን ገልፀዋል::
በአዲስ አበባ የሲዳማ ኮሚኒት ማህበር ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ እስራኤል መሃመድ በበኩላቸው ማህበራቸዉ በአሁን ወቅት ከአስራ ሁለት ሺህ በላይ የተመዘገቡ አባላቶች ያቀፈ መሆኑን በመግለፅ ሁሉም አባላት የባንኩ ደንበኞች ለመሆን ፈቃደኞች መሆናቸውንና የዕድሉ ተጠቃሚ ለመሆን እንደሚፈልጉ ገልፀዋል፡፡ በተጨማሪም በአዲስ አበባ ከተማ ዉስጥ ከአንድ መቶ ሺህ በላይ የሲዳማ ማህበረሰብ ይገኛል ተብሎ ይገመታል ብለዋል፡፡
Sidama community Association in Addis
#mitteenni_dandiineemmo
#በጋራ_እንችላለን
1 937
በሲዳማ ባንክ ከተዘጋጁ በርካታ አገልግሎቶች ውስጥ ወሊማ ልዩ የወጣቶች ቁጠባ ሂሳብ ይገኝበታል።
ወጣቶች ለስራ፣ ለትምህርት ቤት፣ ለተለያዩ ፍለጎቶች የሚሆኑ ቁጠባዎችን ለመቆጠብ ሲዳማ ባንክ ወሊማ አለላችሁ ይላል!
በጋራ እንችላለን!
ሲዳማ ባንክ!
1 937
New Vacancy at Sidama Bank S. C
🔰Required Education: Banking & Finance, Accounting, Management, Accounting, Business Administration, Finance, Economics, Auditing , Management, Human resource management,any related fields.
📌ሰለ ሰራው ሙሉ መረጃ ለማየት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ👇👇
👉Read Detail:- https://ethioworks.com/sidama-bank-vacancy-job/
Share for your friends ✅
📥 Telegram:-https://t.me/+tVUAB6JQA6wzMTI8
1 937
#ባንካችን የአገልግሎት አድማሱን በማስፋት በጌዲኦ ዞን አስተዳደር እና በደቡብ ክልል የግብርና ክላስተር ዋና ከተማ በሆነችዉ ውብ ከተማ #ዲላ ቅርንጫፍ ከፍቶ በይፋ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን ስንገልፅ በታላቅ ደስታ ነው::በዕለቱ የባንካችንን ፕሬዚዳንት ክቡር አቶ ታደሰ ሐጢያ ጨምሮ የጌዲኦ ዞን አስተዳደር ተወካይ ክቡር አቶ ተሾመ ሩፎ እና የዲላ ከተማ ከንቲባ ክቡር አቶ ዳንኤል ሽፈራው በመክፈቻ ሥነሥርዓቱ ላይ በመገኘት መልእክት አስተላልፈዋል::በዚህ አጋጣሚ ክቡር የሆነው የጌድኦ ሕዝብ ለዘመናት ያቆየው የጥምር ግብርናና ባህላዊ መልክአ ምድር የዓለም ቅርስ ሆኖ በዩኔስኮ በመመዝገቡ የተሰማንን ደስታ በባንካችን ስም ለመግለፅ እንወድዳለን::
#mitteenni_dandiineemmo
#በጋራ_እንችላለን
#SDMAETAA
#842
https://t.me/+tVUAB6JQA6wzMTI8
1 937
#የበጎነት_ቀን!
ባንካችን Sidama Bank Sc. ቀኑን በማስመልከት በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ልደታ ክፍለ ከተማ ከአቅመ ደካሞች ጋር የማዕድ ማጋራት ፕሮግራም አካሂደናል:: በሥነ-ሥርዓቱ ላይ የክ/ከተማዉ ዋና ስራ አስፈጻሚና ለሎች የመንግስት ሥራ ኃላፍዎች ተገኝተዋል፡፡ ባንኩ በሀገር አቀፍ ደረጃ ማህበራዊ ኃላፊነቶች ከመወጣት ባሻገር ለመላዉ ሀገራችን ህዝቦች የማስተዋወቅ ሥራና የገፅታ ግንባታ በተጠናከረ ሁኔታ እየተሠራ ይገኛል፡፡
ሁልጊዜ በጎውን እናስብ!
#mitteenni_dandiineemmo
#በጋራ_እንችላለን
#SDMAETAA
https://t.me/+tVUAB6JQA6wzMTI8
1 937
እንኳን ለአዲስ ዓመት ዋዜማ በሰላም አደረሳችሁ::
ለአዲስ ዓመት ህልምዎ ስኬት ከሲዳማ ባንክ ጋር ያቅዱ::
#mitteenni_dandiineemmo
#በጋራ_እንችላለን
#Telebirr
#SDMAETAA
📲 #842
https://t.me/+tVUAB6JQA6wzMTI8
1 937
Repost from SIDAMA BANK SC®
ላቀዳችሁት እቅድ ስኬት አብረናችሁ ነን!
https://t.me/+tVUAB6JQA6wzMTI8
#TogetherWeCan #sidamabanksc #mitteenni_dandiineemmo #በጋራ_እንችላለን
#swift #sidmaetaa
https://t.me/+tVUAB6JQA6wzMTI8
1 937
ላቀዳችሁት እቅድ ስኬት አብረናችሁ ነን!
https://t.me/+tVUAB6JQA6wzMTI8
#TogetherWeCan #sidamabanksc #mitteenni_dandiineemmo #በጋራ_እንችላለን
#swift #sidmaetaa
https://t.me/+tVUAB6JQA6wzMTI8
