en
Feedback
SIDAMA BANK SC®

SIDAMA BANK SC®

Open in Telegram

Sidama Bank Sc " Bank for All " ሲዳማ ባንክ "የሁሉም ባንክ! https://t.me/+tVUAB6JQA6wzMTI8

Show more
1 937
Subscribers
No data24 hours
-67 days
+1330 days
Posts Archive
እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ ! #mitteenni_dandiineemmo #በጋራ_እንችላለን #ሲዳማ_ባንክ 🏦 https://t.me/+tVUAB6JQA6wzMTI8
እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ ! #mitteenni_dandiineemmo #በጋራ_እንችላለን #ሲዳማ_ባንክ 🏦 https://t.me/+tVUAB6JQA6wzMTI8

🔰Notice to the applicants‼️
🔰Notice to the applicants‼️

ክፍት የስራ መደብ ማስታወቂያ የሲዳማ ባንክ ከስር በተጠቀሰው ክፍት የስራ መደብ ላይ ባለሙያዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል። በመሆኑም 1.Agricultural Input Business Officer የ
ክፍት የስራ መደብ ማስታወቂያ የሲዳማ ባንክ ከስር በተጠቀሰው  ክፍት የስራ መደብ ላይ ባለሙያዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል። በመሆኑም 1.Agricultural Input Business Officer የስራ መደብ ላይ ማመልከት ትችላላችሁ! ለዝርዝሩ ከስር የተያያዘውን ምስል ይመልከቱ! 🔗 https://forms.gle/HWBodFvfTk2asu3B8 📍 ሲዳማ ባንክ 📍 #በጋራእንችላለን https://t.me/+tVUAB6JQA6wzMTI8

ሲዳማ ባንክ በሐብት አሰባሰብ ዙሪያ ከቅርንጫፍ ሥራ አስኪያጆች ጋር የምዘና መድረክ በዛሬው ዕለት አካሄደ:: የባንኩ ስትራቴጂ እና ማርኬቲንግ ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ሽብቁ ማጋኔ የምዘና መድረኩን የ
+2
ሲዳማ ባንክ በሐብት አሰባሰብ ዙሪያ ከቅርንጫፍ ሥራ አስኪያጆች ጋር የምዘና መድረክ በዛሬው ዕለት አካሄደ:: የባንኩ ስትራቴጂ እና ማርኬቲንግ ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ሽብቁ ማጋኔ የምዘና መድረኩን የመሩ ሲሆን ለአስራ አምስት ቀናት የሚቆየውና በአራት ክላስተር ተከፋፍሎ የሚካሄደው የሐብት አሰባሰብ ንቅናቄ በይፋ መጀመሩን አብስረዋል:: #mitteenni_dandiineemmo #በጋራ_እንችላለን #SDMAETAA

Annual General Assembly meeting of shareholders is loading... SIDAMA BANK S.C ®
Annual General Assembly meeting of shareholders is loading... SIDAMA BANK S.C ®

የተፈቀደላችሁን የአክሲዮን ክፍያ ሙሉ በሙሉ ከፍላችሁ ያጠናቀቃችሁ የሲዳማ ባንክ ባለአክሲዮኖች በሥማችሁ የአክሲዮን ሠረተፊኬት የተዘጋጀላችሁ ስለሆነ በሐዋሣ ከተማ በታቦር ክ/ከተማ በሚገኘው በታቦር
የተፈቀደላችሁን የአክሲዮን ክፍያ ሙሉ በሙሉ ከፍላችሁ ያጠናቀቃችሁ የሲዳማ ባንክ ባለአክሲዮኖች በሥማችሁ የአክሲዮን ሠረተፊኬት የተዘጋጀላችሁ ስለሆነ በሐዋሣ ከተማ በታቦር ክ/ከተማ በሚገኘው በታቦር ቅርንጫፍ በመቅረብ ማንነታችሁን ሊገልጽ የሚችል መታወቂያ በመያዝ መውሰድ የምትችሉ መሆኑን በታላቅ አክበሮት እንገልፃለን። በጋራ እንችላለን !! Share♻️ Share ♻️

ሲዳማ ባንክ አ/ማ ከፌደራል ሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት /FDARS/ ጋር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ። የሲዳማ ባንክ ባለፉት ዓመታት የተለያዩ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን በመጠቀም ለሕብረተሰቡ አገ
+3
ሲዳማ ባንክ አ/ማ ከፌደራል ሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት /FDARS/ ጋር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ። የሲዳማ ባንክ ባለፉት ዓመታት የተለያዩ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን በመጠቀም ለሕብረተሰቡ አገልግሎት እየሰጠ ሲሆን በዛሬው ዕለት ከሰነድ ማረጋገጫ እና ምዝገባ አገልግሎት ጋር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል። በእለቱ የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ክቡር አቶ ዳጋቶ ኩምቤ እና የቢሮው ተወካዮች እንዲሁም በሲዳማ ባንክ በኩል የባንካችን ዋና ሥራ አስፈፃሚ ክቡር አቶ ታደሰ ሐጢያና ዳይሬክተሮች በተገኙበት በባንኩ ዋና መስሪያ ቤት የስብሰባ አዳራሽ ስምምነቱ ተፈርሟል። ባንካችንም በዚህ ዙሪያ አስፈላጊዉን የአይቲ ትግበራ እየሰራ የነበር ሲሆን ከዛሬው እለት ጀምሮ ደንበኞች የአገልግሎቱ ተጠቃሚ እንደሚሆኑ ታውቋል። በጋራ እንችላለን!

ለሲዳማ ባንክ አ.ማ ባለ አክሲዮኖች የተላለፈ የጠቅላላ ጉባኤ ጥሪ ባንኩ በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 367፣ 393(2) እና 400 እንዲሁም በተሻሻለው የባንኩ መመስረቻ ጽሁፍ አንቀጽ 21 እና 22
ለሲዳማ ባንክ አ.ማ ባለ አክሲዮኖች የተላለፈ የጠቅላላ ጉባኤ ጥሪ ባንኩ በአዲሱ የንግድ ሕግ አንቀጽ 367፣ 393(2) እና 400 እንዲሁም በተሻሻለው የባንኩ መመስረቻ ጽሁፍ አንቀጽ 21 እና 22 መሰረት 2ኛ መደበኛ እና 2ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤዎችን ቅዳሜ፣ ህዳር 15 ቀን 2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 1፡00 ሰዓት ጀምሮ በሀዋሳ ከተማ ኃይሌ ሪዞርት ስለሚያካሂድ ባለ አክሲዮኖች በአካል ወይም በሕጋዊ ወኪል አማካይነት በጉባኤ ላይ እንዲሳተፉ የዳይሬክተሮች ቦርድ ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡ https://t.me/+tVUAB6JQA6wzMTI8

ለሲዳማ ባንክ ባለአክስዮኖች የተላለፈ የጠቅላላ ጉባኤ ጥሪ
ለሲዳማ ባንክ ባለአክስዮኖች የተላለፈ የጠቅላላ ጉባኤ ጥሪ

Vacancy Announcement …> Senior SWIFT Officer …> Senior Remittance & Forex Officer …> Manager - Trade Service & Correspondent
Vacancy Announcement …> Senior SWIFT Officer …> Senior Remittance & Forex Officer …> Manager - Trade Service & Correspondent Banking Division > Applicants who do not meet the above requirements will not be considered and should not apply. > Applicants are required to explicitly express position they are applying for by organizing application letter, CV, qualification and work experience > Application Deadline: November 05, 2023 > Only short-listed applicants will be conducted > Interested applicants fulfilling the above requirements are invited to submit their non-returned application along with CV’s and photocopies of all supporting credentials via the link https://forms.gle/85GoM2TN9ZZiiEfb6 > Work Place: Addis Ababa > For more information contact +251114704705 ------- Sidama Bank Sc. #TogetherWeCan #Sidamabanksc #mitteenni_dandiineemmo

ሲዳማ ባንክ አ.ማ እና በአዲስ አበባ የሲዳማ ኮሚኒት ማህበር በጋራ ተፈፃሚ የሚሆን መግባቢያ ሰነድ በዛሬው ዕለት ተፈራረሙ፡፡ መግባቢያ ሰነድ የተፈራረሙት በሲዳማ ባንክ በኩል የባንኩ ፕሬዝዳንት አቶ
+1
ሲዳማ ባንክ አ.ማ እና በአዲስ አበባ የሲዳማ ኮሚኒት ማህበር በጋራ ተፈፃሚ የሚሆን መግባቢያ ሰነድ በዛሬው ዕለት ተፈራረሙ፡፡ መግባቢያ ሰነድ የተፈራረሙት በሲዳማ ባንክ በኩል የባንኩ ፕሬዝዳንት አቶ ታደሰ ሐጢያ እና የአዲስ አበባ የሲዳማ ኮሚኒት ማህበር ሥራ አስኪያጅ አቶ እስራኤል መሃመድ ሲሆኑ በፊርማ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ መልዕክታቸዉን አስተላልፈዋል፡፡የሲዳማ ባንክ ፕሬዝዳንት አቶ ታደሰ ሐጢያ ባንካችን ከማይክሮ ፋይናንስ ወደ ባንክ ከተሻገረ ጀምሮ የበለጠ አገልግሎቶችን በማዘመን ለደንበኞች ተደራሽ ለመሆን በተለያዩ የሀገራችን አካባቢዎች ቅርንጫፎችን በማስፋፋት ላይ እንደሚገኝ በመግለጽ የመግባቢያ ስምምነቱ ዓላማ ለማህበረሰቡ የሥራ ዕድል ፈጠራ ላይ ያተኮረ መሆኑን ገልፀዋል:: ይህ ዕድል ለሲዳማ ኮሚኒቲ ብቻ ሳይሆን ለሁሉም ክፍት መሆኑን ገልፀዋል:: በአዲስ አበባ የሲዳማ ኮሚኒት ማህበር ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ እስራኤል መሃመድ በበኩላቸው ማህበራቸዉ በአሁን ወቅት ከአስራ ሁለት ሺህ በላይ የተመዘገቡ አባላቶች ያቀፈ መሆኑን በመግለፅ ሁሉም አባላት የባንኩ ደንበኞች ለመሆን ፈቃደኞች መሆናቸውንና የዕድሉ ተጠቃሚ ለመሆን እንደሚፈልጉ ገልፀዋል፡፡ በተጨማሪም በአዲስ አበባ ከተማ ዉስጥ ከአንድ መቶ ሺህ በላይ የሲዳማ ማህበረሰብ ይገኛል ተብሎ ይገመታል ብለዋል፡፡ Sidama community Association in Addis #mitteenni_dandiineemmo #በጋራ_እንችላለን

በሲዳማ ባንክ ከተዘጋጁ በርካታ አገልግሎቶች ውስጥ ወሊማ ልዩ የወጣቶች ቁጠባ ሂሳብ ይገኝበታል። ወጣቶች ለስራ፣ ለትምህርት ቤት፣ ለተለያዩ ፍለጎቶች የሚሆኑ ቁጠባዎችን ለመቆጠብ ሲዳማ ባንክ ወሊማ አ
በሲዳማ ባንክ ከተዘጋጁ በርካታ አገልግሎቶች ውስጥ ወሊማ ልዩ የወጣቶች ቁጠባ ሂሳብ ይገኝበታል። ወጣቶች ለስራ፣ ለትምህርት ቤት፣ ለተለያዩ ፍለጎቶች የሚሆኑ ቁጠባዎችን ለመቆጠብ ሲዳማ ባንክ ወሊማ አለላችሁ ይላል! በጋራ እንችላለን! ሲዳማ ባንክ!

New Vacancy at Sidama Bank S. C 🔰Required Education: Banking & Finance, Accounting, Management, Accounting, Business Adminis
New Vacancy at Sidama Bank S. C 🔰Required Education:  Banking & Finance, Accounting, Management, Accounting, Business Administration, Finance, Economics, Auditing , Management, Human resource management,any related fields. 📌ሰለ ሰራው ሙሉ መረጃ ለማየት ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ👇👇 👉Read Detail:- https://ethioworks.com/sidama-bank-vacancy-job/ Share for your friends ✅ 📥 Telegram:-https://t.me/+tVUAB6JQA6wzMTI8

#ባንካችን የአገልግሎት አድማሱን በማስፋት በጌዲኦ ዞን አስተዳደር እና በደቡብ ክልል የግብርና ክላስተር ዋና ከተማ በሆነችዉ ውብ ከተማ #ዲላ ቅርንጫፍ ከፍቶ በይፋ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን ስንገ
+9
#ባንካችን የአገልግሎት አድማሱን በማስፋት በጌዲኦ ዞን አስተዳደር እና በደቡብ ክልል የግብርና ክላስተር ዋና ከተማ በሆነችዉ ውብ ከተማ #ዲላ ቅርንጫፍ ከፍቶ በይፋ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን ስንገልፅ በታላቅ ደስታ ነው::በዕለቱ የባንካችንን ፕሬዚዳንት ክቡር አቶ ታደሰ ሐጢያ ጨምሮ የጌዲኦ ዞን አስተዳደር ተወካይ ክቡር አቶ ተሾመ ሩፎ እና የዲላ ከተማ ከንቲባ ክቡር አቶ ዳንኤል ሽፈራው በመክፈቻ ሥነሥርዓቱ ላይ በመገኘት መልእክት አስተላልፈዋል::በዚህ አጋጣሚ ክቡር የሆነው የጌድኦ ሕዝብ ለዘመናት ያቆየው የጥምር ግብርናና ባህላዊ መልክአ ምድር የዓለም ቅርስ ሆኖ በዩኔስኮ በመመዝገቡ የተሰማንን ደስታ በባንካችን ስም ለመግለፅ እንወድዳለን:: #mitteenni_dandiineemmo #በጋራ_እንችላለን #SDMAETAA #842 https://t.me/+tVUAB6JQA6wzMTI8

#የበጎነት_ቀን! ባንካችን Sidama Bank Sc. ቀኑን በማስመልከት በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ልደታ ክፍለ ከተማ ከአቅመ ደካሞች ጋር የማዕድ ማጋራት ፕሮግራም አካሂደናል:: በ
+5
#የበጎነት_ቀን! ባንካችን Sidama Bank Sc. ቀኑን በማስመልከት በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ልደታ ክፍለ ከተማ ከአቅመ ደካሞች ጋር የማዕድ ማጋራት ፕሮግራም አካሂደናል:: በሥነ-ሥርዓቱ ላይ የክ/ከተማዉ ዋና ስራ አስፈጻሚና ለሎች የመንግስት ሥራ ኃላፍዎች ተገኝተዋል፡፡ ባንኩ በሀገር አቀፍ ደረጃ ማህበራዊ ኃላፊነቶች ከመወጣት ባሻገር ለመላዉ ሀገራችን ህዝቦች የማስተዋወቅ ሥራና የገፅታ ግንባታ በተጠናከረ ሁኔታ እየተሠራ ይገኛል፡፡ ሁልጊዜ በጎውን እናስብ! #mitteenni_dandiineemmo #በጋራ_እንችላለን #SDMAETAA https://t.me/+tVUAB6JQA6wzMTI8

🌼🌼 መልካም አዲስ ዓመት!!! 🌼🌼🌼 https://t.me/+tVUAB6JQA6wzMTI8
🌼🌼 መልካም አዲስ ዓመት!!! 🌼🌼🌼 https://t.me/+tVUAB6JQA6wzMTI8

እንኳን ለአዲስ ዓመት ዋዜማ በሰላም አደረሳችሁ:: ለአዲስ ዓመት ህልምዎ ስኬት ከሲዳማ ባንክ ጋር ያቅዱ:: #mitteenni_dandiineemmo #በጋራ_እንችላለን #Telebirr #SDMAETAA �
እንኳን ለአዲስ ዓመት ዋዜማ በሰላም አደረሳችሁ:: ለአዲስ ዓመት ህልምዎ ስኬት ከሲዳማ ባንክ ጋር ያቅዱ:: #mitteenni_dandiineemmo #በጋራ_እንችላለን #Telebirr #SDMAETAA 📲 #842 https://t.me/+tVUAB6JQA6wzMTI8

Repost from SIDAMA BANK SC®
ላቀዳችሁት እቅድ ስኬት አብረናችሁ ነን! https://t.me/+tVUAB6JQA6wzMTI8 #TogetherWeCan #sidamabanksc #mitteenni_dandiineemmo #በጋራ_እንችላለን #sw
ላቀዳችሁት እቅድ ስኬት አብረናችሁ ነን! https://t.me/+tVUAB6JQA6wzMTI8 #TogetherWeCan #sidamabanksc #mitteenni_dandiineemmo #በጋራ_እንችላለን #swift #sidmaetaa https://t.me/+tVUAB6JQA6wzMTI8

ላቀዳችሁት እቅድ ስኬት አብረናችሁ ነን! https://t.me/+tVUAB6JQA6wzMTI8 #TogetherWeCan #sidamabanksc #mitteenni_dandiineemmo #በጋራ_እንችላለን #sw
ላቀዳችሁት እቅድ ስኬት አብረናችሁ ነን! https://t.me/+tVUAB6JQA6wzMTI8 #TogetherWeCan #sidamabanksc #mitteenni_dandiineemmo #በጋራ_እንችላለን #swift #sidmaetaa https://t.me/+tVUAB6JQA6wzMTI8