cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Secrets of Truth - 𝘽𝙮 𝙍𝙚𝙨𝙝𝙖𝙙

● ዲናችንና በሚመለከት ወቅታዊ መረጃዎችን ➶ Current information about Muslims and Islam 🔗 ሌሎችንም አንገብጋቢ ጉዳዮችን የምንተዋወስበት Channel ነው‼️ ➞ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ አጠር ያሉ ስንኞች (በተለይም ስለ ፈለስጢን 🇵🇸) 🎯 አላማዬ:- የእውነትን ሚስጥሮች ማጋለጥ ነው‼️ #Free_Palestine 🇵🇸

Show more
Advertising posts
283
Subscribers
-124 hours
No data7 days
+230 days
Posting time distributions

Data loading in progress...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Publication analysis
PostsViews
Shares
Views dynamics
01
ከትልልቆቹም በላይ… ከአቢ በክራ (▫️) ተይዞ፡ ከአላህ መልዕክተኛ (▫️) ዘንድ ሆነን ባለንበት እንዲህ አሉ፦ ﴿أَلَا أُنَبِّئُكُمْ بِأَكْبَرِ الْكَبَائِرِ - ثَلَاثًا - الْإِشْرَاكُ بِاللَّهِ، وَعُقُوقُ الْوَالِدَيْنِ قَوْلُ الزُّورِ،﴾ “ከትልልቆቹም ወንጀሎች የበለጡ የሆነውን ወንጀል አልነግራችሁምን? ሶስት ግዜ ደጋጋሙት። በአላህ ማጋራት፣ የወላጆችን ሐቅ መቁረጥና የሐሰት ንግግር ናቸው።” 📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 87 ✔️በነዚህ አድራሻዎች ይከታተሉን፦ 📱፦ https://bit.ly/4ayf0xJ 📱፦ https://bit.ly/486xnrS 📱፦ https://bit.ly/41zEZkk 📱፦ https://bit.ly/4arMbTx 💻፦ https://bit.ly/41tIUPv 📱፦ https://bit.ly/3UTTSwh
60Loading...
02
🔴“Despite all the destruction, we will not leave our land if the earth wants to sigh above us.” A Palēstinian on the rubble of his house that was bombed by the occupation in Rafah.
110Loading...
03
"ሶስት ጊዜ ጀነትን የጠየቀ ሰው ጀነትም፦ አላህ ሆይ! ጀነት አስገባው ትላለች።ሶስት ጊዜ ከጀሀነም የተጠበቀ ሰው፤ ጀሀነም፦ አላህ ሆይ! ከእሳት ጠብቀው ትላለች።" የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) 📚 (ሰሂህ አልጃሚ:6275)
200Loading...
04
ነገ ማክሰኞ በሂጅሪያህ የዘመን አቆጣጠር 13ኛው ቀን ነው። አያመ-ል-ቢዽ የሚጀምርበት ቀን ነውና 3ቱን ተከታታይ ቀናት የቻለ ይጹም ውዱ ነቢይ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦          «በየወሩ 3 ቀን መጾም አመት እንደ መጾም ነው።»      
220Loading...
05
A Palestinian mother patiently waits, hoping to find one of her sons alive under the rubble after an Israeli occupation airstrike destroyed their home.
290Loading...
06
የባይብል ግጭቶች!
370Loading...
07
መጽሀፍ ቅዱስ ላይ ቁጥርን ጨምሮ የተለያዩ ስህተቶች መኖራቸውን ዲያቆን ሄኖክ ሀይሌ እነሆ ስሙልኝ ብሏል..!
350Loading...
08
ዶ/ር ሙሐመድ ዿዊ አል-ዑሶይሚ ዛሬ ከነ ዶ/ር ኸሊልና ዶ/ር ሳሊም ጋር በነበረው ነድዋ ላይ ካነሳው ነጥብ መካከል፤ አንድ የሚያውቀው ሸይኽ MBC ላይ ፕሮግራም እንዲኖረው እንዳመቻቹለት ሲነግረው «እንደት ሙዚቃና ፊልም በቋሚነት በሚሰራጭበት ቲቪ ላይ ትቀርባለህ?» ስለው፤ «እነርሱ 24 ሰዓት የሚበክሉትን፤ አጋጣሞውን ካገኘኸው በ1 ሰዓት ባፈራርሰው አይሻልም ወይ?» አለኝ የሚል ይዘት ያለው መልዕክት አስተላልፏል። ባገኘኽበት አጋጣሚ ሁሉ ሰዎችን ወደ ቀጥተኛው መንገድ ምራ። እንዳውም ብዙዎቹ የጠመሙ ሰዎች እንዲህ አይነት ቦታ ላይ እንጂ መስጅድና መድረሳ አታገኛቸውምና በጎዳናውም፣ በየቲቪውም፣ በየ ማኅበራዊ ሚዲያውም ተጣራ። || t.me/MuradTadesse
340Loading...
09
ቁርኣን 🎙 ኡስታዝ ሙሀመድ ሐሰን ۩ ۩ ۩ ۩ ۩ ۩ ۩ ☀  ሁዳ መልቲሚዲያ ---------------------- በቴሌግራም t.me/huda4eth በፌስቡክ fb.com/huda4eth በዩትዩብ https://goo.gl/WK5K5N በ ቲክ ቶክ @huda4eth ያግኙን
340Loading...
10
ዐላመቱል አልባኒ ቀደሰሏሁ ሩሀሁ ከትርጉምጋ
290Loading...
11
ምን ይሻላል የዚህ ክልል ሙስሊሞች ጉዳይ? በቃ! በየቀኑ እንዲህ እንዲህ እያሉ ሊጨርሷቸው? ያ አላህ!
300Loading...
12
የተገደሉትን ኢማም ደም የመለሰው የወገራው ጀግና! በጎንደር በወገራ ወረዳ ጉንትር ቀበሌ አቶ ካሳው ሲሳይ ዐብድ-ል-ቃድር ለረጅም ሥዓት ከተዋጋ በኋላ ከቀኑ በስምንት ሰዓት ተሰዉቷል፡፡ ቦታ እየቀያየረ አላስጠጋ ብሎ ለረዥም ሰአት የተዋጋ ሲሆን በወቅቱ የነበረው መሪያቸውን ጨምሮ አራት ፋኖ ጥሎ ጥይት ሲጨርስ ተሰዋ። ፋኖ በወሰደው የበቀል ርምጃ፦ 1) አንድ ቤት ሙሉ ንብረት እንደያዘ ተቃጥሏል፣ 2) 400 ሺህ ብር የሚገመት ሁለት ክላሽ ኮፕ መሣሪያ፣ 3) 50 ሺህ የሚገመት አምሥት የፍየል ሙክት 4) 500 ሺህ የሚገመት ጤፍ እና አብሽ፣ 5) 160 ሺህ ብር የሚገመቱ ሁለት በሬዎች፤ በአጠቃላይ 1,110,000 ሺህ ብር የተቃጠለውን ቤቱና ንብረቱን ሣይጨምር ዘርፈዋል፡፡
270Loading...
13
እኛም ጁሙዓ ሰግደናል..... 🇵🇸 ፈለስጢን ያንቺ ግን ይለያል!! እንዴት ነሽ ፈለስጢን 🇵🇸 ⁉️
340Loading...
14
Despite the nonstop Israeli shelling and military invasion, thousands of displaced Palestinians in Jabalia refugee camp gather for Friday prayer.
300Loading...
15
ወንድምህን ከረዳህው አይቀር… ከአነስ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ፡ ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿انْصُرْ أَخَاكَ ظَالِمًا أَوْ مَظْلُومًا ". فَقَالَ رَجُلٌ : يَا رَسُولَ اللَّهِ، أَنْصُرُهُ إِذَا كَانَ مَظْلُومًا، أَفَرَأَيْتَ إِذَا كَانَ ظَالِمًا كَيْفَ أَنْصُرُهُ ؟ قَالَ : " تَحْجُزُهُ - أَوْ تَمْنَعُهُ - مِنَ الظُّلْمِ ؛ فَإِنَّ ذَلِكَ نَصْرُهُ﴾ “ወንድምህን በዳይም ተበዳይም በሆነ ግዜ እርዳው። የዚህን ግዜ አንድ ሰው እንዲህ አለ፦ አንቱ የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! የተበደለ ግዜ እረዳዋለሁ እሱ በዳይ የሆነ ግዜ እንዴት ነው የምረዳው? ከበደል ትይዘዋለህ ወይም ትከለክለዋለህ። ይሄኔ ረዳህው ማለት ነው አሉት።” 📚 ቡኻሪ ዘግበውታል: 6952
380Loading...
16
መጅሊስ አዲሱን ረቂቅ አዋጅ ጨምሮ አሁን ደግሞ በሃገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ዙሪያ ያነሳው ሃሳብ፤ ከአንድ ለህዝብ ጥቅም ከቆመ ተቋም የሚጠበቅ ነው። ሙስሊሙን ያገለለ ምክር ከድጡ ወደ ማጡ ነው። የእውነት ስር ነቀል ለውጥ ከተፈለገ ከግማሽ በላይ የሆነን ህዝብ ማግለል አያዋጣም።
390Loading...
17
ኒቃቧን ትለብሳለች... ትምህርቷንም ትማራለች። አላህ የደነገገውን የዲን ድንጋጌ የሰው ሰራሽ ህግ አይሽረውም። ሰው በእጁ በፃፈው ህግ የአላህ ድንጋጌ አይሻርም! 👆ይህ ሆኖ ሳለ እውነቱ: እኛ ሙስሊሞች ግን ለዲናችን፣ ለእህቶቻችን ዘብ ለመቆም ተዘጋጅተናል⁉️ ይ🀄ላ🀄ሉን👇👇 share👇 YouTube: YouTube.com/@SecretsofTruth Tiktok: tiktok.com/@secretsof_truth Instagram: Instagram.com/secretsof_truth Telegram: t.me/Secretsof_Truth Facebook: Fb.com/SecretsofTruth1 Ummalife: ummalife.com/ReshadMuzemil
441Loading...
18
Media files
831Loading...
19
Media files
360Loading...
20
ኒቃቧን ትለብሳለች... ትምህርቷንም ትማራለች። አላህ የደነገገውን የዲን ድንጋጌ የሰው ሰራሽ ህግ አይሽረውም። ሰው በእጁ በፃፈው ህግ የአላህ ድንጋጌ አይሻርም! 👆ይህ ሆኖ ሳለ እውነቱ: እኛ ሙስሊሞች ግን ለዲናችን፣ ለእህቶቻችን ዘብ ለመቆም ተዘጋጅተናል⁉️
151Loading...
21
አላህ ዘንድ የሚወደደውና የሚጠላው… ረሱል (🤍) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿إنَّ أحبَّ الكلامِ إلى اللَّهِ أن يقولَ العبدُ: سبحانَكَ اللَّهمَّ وبحمدِكَ، وتبارَكَ اسمُكَ، وتعالى جدُّكَ، ولا إلَهَ غيرُكَ، وإنَّ أبغضَ الكلامِ إلى اللَّهِ أن يقولَ الرَّجلُ للرَّجلِ: اتَّقِ اللَّهَ، فيقولُ عليكَ نفسَكَ﴾ “አላህ ዘንድ ተወዳጅ ከሆነ ንግግር ባሪያው እንዲህ የሚለው ነው፦ ‘አላህ ሆይ! ከጎደሎ ነገሮች ሁሉ የጠራህ ነህ። ምስጋናዬንም አቀርባለሁ። ስምህ የተቀደሰ ነው። ልዕልናህ ከፍ ያለ ነው፡፡ ከአንተ ሌላ አምላክ የለም።’ አላህ ዘንድ የተጠላ ንግግር ማለት ደግሞ፦ ‘ሰውዬው ለሰውዬው አላህን ፍራ በሚለው ግዜ ለራስህ ፍራ ብሎ የሚመልስለት መልስ ነው።’” 📚 ሲልሲለቱ አሶሂሃ: 2939 ✔️በነዚህ አድራሻዎች ይከታተሉን፦ ✅፦ https://bit.ly/4ayf0xJ 👍፦ https://bit.ly/486xnrS 📱፦ https://bit.ly/41zEZkk ✅፦ https://bit.ly/4arMbTx ✅፦ https://bit.ly/41tIUPv ▶️፦ https://bit.ly/3UTTSwh
440Loading...
22
Hijaab is not a Barrier between you and the people. It is the Barrier between you and the evil of the people. Dr.Zakir Naik t.me/ReshadIbnuMuzemil
440Loading...
23
ይህንን ቻሌንጅ ተቀላቀሉ‼ ================== ✍ ይህንን ባለ 15 ገፅ የመንግስትንና የኃይማኖቶችን ግንኙነት በተመለከተ በዝርዝር ያብራራል የተባለለትን አዲሱን ረቂቅ አዋጅ ሶፍት ኮፒ በስልካችሁ ላይ ላለ ሰው ሁሉ፣ በምታገኙት ግሩፕና ቻነል እንዲሁም በማንኛውም ገፅ ላይ በማሰራጨት መረጃው በእያንዳንዱ ሙስሊም እጅ ላይ ደርሶ እንዲያነበው እናድርግ። ለዚህ ረቂቅ አዋጅ ግብዓት ይሆን ዘንድ የቀረበውን ባለ 164 ገፅ ጥናት ማንበብ ለሚፈልግም ሶፍት ኮፒው በዚህ ሊንክ ይገኛል። https://t.me/MuradTadesse/35708 * ሰው ጽሑፉን ዝም ብሎ ቢያነበውም ከላይ ሲመለከታቸው አንቀፆቹ ጤነኛ ሊመስሉት ስለሚችሉ፤ ፍንጭ ይሰጠው ዘንድ ረቂቅ አዋጁ ከኛ ከሙስሊሞች ጋር የሚያጋጩትንና ጥያቄ የሚያጭሩ 15+ ነጥቦች የተጠቀሱበትን ይህንን ጽሑፍም ጨምሩለት። https://t.me/MuradTadesse/35742 ይህንን የአዲሱን ረቂቅ አዋጅ PDF ለሁሉም በማሰራጨት መረጃው እንዲደርሰው እናድርግ። የላ ቻሌንጃችን ይጀመር! አብዛሃኛው ሰው ከጀርባ ምን እየተካሄደ እንዳለ መረጃው የለውም። ጭራሽ አዲስ ረቂቅ አዋጅ መዘጋጀቱን ራሱ እንኳን ከመረጃው የራቀው ማኅበረሰብ ሚዲያ ላይ አለን የሚለው ራሱ በበቂ ሁኔታ የሰማ አይመስለኝም። ወሬውን ቢሰማም ዶክመንቱ በተጨባጭ ያልደረሰው ብዙ ነውና ይህንን በማድረግ ግንዛቤ እንፍጠር። የፌዴራሉ መጅሊስም በዚህ ጉዳይ ተቃውሞ ያወጣውን ባለ 4 ገፅ መግለጫ አያይዘን እናሰራጨው። መግለጫው በዚህ ሊንክ ይገኛል። https://t.me/MuradTadesse/35632?single ከተቋማችንም ጎን እንቁም። የላ! ከአሁኑ ይጀመርና ያሰራጨ ሰው ለማነቃቂያ ስክሪን ሹቱን ኮመንት ላይ አስቀምጡት!
391Loading...
24
ጥሩ አቀማማጭ! ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿مَثَلُ جَلِيسِ الصَّالِحِ وَالسَّوْءِ، كَحَامِلِ الْمِسْكِ وَنَافِخِ الْكِيرِ ، فَحَامِلُ الْمِسْكِ ؛ إِمَّا أَنْ يُحْذِيَكَ، وَإِمَّا أَنْ تَبْتَاعَ مِنْهُ، وَإِمَّا أَنْ تَجِدَ مِنْهُ رِيحًا طَيِّبَةً، وَنَافِخُ الْكِيرِ ؛ إِمَّا أَنْ يُحْرِقَ ثِيَابَكَ، وَإِمَّا أَنْ تَجِدَ رِيحًا خَبِيثَةً﴾ “የጥሩና የመጥፎ ጎደኛ አቀማማጭ ምሳሌው ሚስክ እንደያዘና (እንደሚነግድና) ወናፍ እንደሚነፋ ቢጤ ነው። ሽቶ የሚሸጠው ሰው ስጦታ ይሰጥሀል፣ ወይም ትገዛዋለህ ወይም መልካም ሽታን ከሱ ታገኛለህ። ወናፍ የሚነፋው ሰው ደግሞ ወይ ልብስህን ያቃጥልብሀል ወይም መጥፎ ሽታን ያወርስሀል (ያሸትሀል)።” 📚 ቡኻሪ (5534) ሙስሊም (2628) ዘግበውታል
380Loading...
25
Media files
360Loading...
26
Media files
340Loading...
27
ኢትዮጵያ ኒቃብ መልበስን ልትከለክል ነው‼ ============================= (የአዲሱ ረቂቅ አዋጅ 15+ ስጋቶች!) || ✍ የኢትዮጵያ መንግስት ኒቃበ ለብሶ መማርንና መሥራትን የሚከለክል ረቂቅ አዋጅ አዘጋጅቶ ለማፅደቅ በሂደት ላይ ነው። እስካሁን ድረስ በሃገሪቱ ኒቃብን በግልፅ የሚከለክል ህግ ባይኖርም፤ በተለያዩ የሃገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ ሙስሊም ጠል ኃይሎች ባልተጻፈ ህግ ኒቃብ መልበስን ሲከለክሉ ነበር። ለናሙና ያክል በጉራጌ ዞን ጉንችሬ ከተማ በኒቃብ ሳቢያ 2000 ገደማ ተማሪዎች ከትምህርት ገበታቸው የታገዱበት ሁኔታ የቅርብ ጊዜ ትውስታ ነው። ለነዚህና መሰል ኒቃብን በግል ጥላቻቸው ተነሳስተው ለሚከለክሉ አካላት ሽፋን የሚሰጥ አዲስ ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጅቶ ለመፅደቅ በሂደት ላይ ነው። ከኒቃብ ጉዳይ ባሻገር በመሰል ተቋማትና አንዳንድ የህዝብ መገልገያ አካባቢዎች በጀማዓህ ሶላት መስገድን የሚከለክል ክፍልም አለው። ረቂቅ አዋጁ ከመዘጋጀቱ በፊት ለግብዓትነት የሚሆን ጥናት ቀድሞ የተዘጋጀ ሲሆን፤ በጥናቱ ውስጥ ከተሳተፉ 10 አባላት መካከል ሙስሊሙን የወከለው አንድ ግለሰብ ብቻ ነበር። ግና ከጥናት ዝግጅቱ ጀምሮ ከግማሽ በላይ የሚሆነውን ሙስሊም ማኅበረሰብ በአግባቡ ያልወከለው ሂደት፤ ጭራሽ ረቂቅ አዋጁ ላይ ግልፅ የሙስሊሙ መብት ጥሰቶች ተካተዋል። በዚህ በባለ 15 ገፅ በንድፍ ላይ ያለ ረቂቅ አዋጅ ውስጥ በቀጥታ ከሙስሊሙ ማኅበረሰብ ጋር ከሚጋጩ ነጥቦች መካከል፤ የሚከተሉት አንቀፆችና ንዑስ አንቀፆች ከሙስሊሙ ማኅበረሰብ ጋር የሚያጋጩና ጥያቄ የሚያስነሱ ናቸው። 1) 13.8 "የተከለከሉ ቦታዎች ቅስቀሳ ማድረግ" ማለት የትኞቹ በታዎች ናቸው? 2) 13.9 other (ሌሎች) ማለት ምን ማለት ነው? 3) 15.1 መስጂድ ሲጠበን ከመስጅድ ውጪ መስገድ አንችልም ማለት ነው? መስጅድ በሌለበት መስገድ አይቻልም? ይህን መሠረት አድርገው ሰበብ ፈላጊዎች ከመስጅድ ውጭ መስገድን እንዲከለክሉ መንገድ ስለሚከፍት ይህን እንደማይመለከት በግልፅ ሌላ ንዑስ አንቀፅ ላይ መስፈር አለበት። 4) 15.4 ሁሉም ቦታ በሚባል ደረጃ ሶላትን ይከለክላል፡፡ 5) 17.4 "በቡድን አምልኮ" በሚል ሽፋን የጀመዓህ ሶላትን ለመከልከል ይውላል። 6) 17.7 ቅጣቶች ለመንግስት መ/ቤቶች ክፍት ሆነዋልና ሌላ ችግር እንዲፈጠር በር ይከፍታል፡፡ ምክንየተቱም የትኛውም መሥሪያ ቤት ተነስቶ የራሱን ቅጣት በጥላቻ ቢያስተላልፍ መብት አለው ማለትን ያሲዛል። 7) 19.1 "ከኃይማኖት ተፅዕኖ ነፃ መሆን" ማለት ምን ማለት ነው? እስከምን ደረጃ? 8) 19.2: የአንዳንድ ኢስላማዊ ትምህርት ቤቶችን አሠራር ለማፈን በር የሚከፍት ነገር አለው። 9) 19.5 በትምህርት ቤቶች የጀመዓህ ሶላት ተከልክሏል፡፡ 10) 19.6: "ማንነትን ለመለየት" በሚል ሽፋን  ኒቃብን ይከለክላል። በዚህ ቴክኖሎጂው ባደገበት ዘመን እንደ አሻራ ያሉ ቀላል ወጪ የሚጠይቁ ዘዴዎች እያሉ፣ በተለመደው አሠራርም በሴት የጥበቃ ሠራተኛ ማንነታቸውን መለየት እየተቻለ፣ በቢዝነስ ተቋማት ዘንድ ይህ ጥያቄ ሳይነሳ መኗኗር ሲቻል እያዬን… በዚህ ሽፋን ኒቃብን መከልከል ነውር ነው። 11) 22.2 በተለይም በሸሪዓው ውርስንና የመሳሰሉትን ጉዳዮች በተመለከተ ለአንዳንድ ሙጅሪሞች በር ይከፍታል። 12) 24.1 የመጅሊሱንና የአንዳንድ የበጎ አድራጎት ኢስላማዊ ተቋማትን ነፃነት የሚያሳጣ ነው፡፡ በተለይም በሙስሊሙ ዘንድ ሶደቃ የተለመደ ነውና! 13) 25.1: ይህም የመጅሊሱንና የአንዳንድ የበጎ አድራጎት ኢስላማዊ ተቋማትን ነፃነት የሚያሳጣ ነው፡፡ 14) 25.3 ይህም የመጅሊሱን ነፃነት የሚያሳጣ ነው፡፡ መጅሊስ በአዋጅ የተቋቋመ ራሱን የቻለ ተቋም ከሆነ በዚህ ደረጃ በሌላ የበላይ አካል control መደረግ የለበትም። 15) 25.4: ይህም የመጅሊሱን ነፃነት የሚያሳጣ ነው፡፡ "በአዋጅ መቋቋም" የሚለውን ጽንሰ ሃሳብ ትርጉም አሳጥቶ እንደተለመደው ወደ ተራ NGO ከማውረድ አይተናነስም። 16) 26: "ከኃይማኖት ተፅዕኖ የተላቀቀ" ማለት ምን ማለት እንደሆነ የሚወስኑት የየትምርት ቤቱ ኃላፊዎች ቢሆኑ የተሻለ ይሆናል፡፡ አለበለዚያ የኢስላማዊ ት/ቤቶችን ነፃነት ያፍናል። …  ባለ 15 ገፁ ይህ ረቂቅ አዋጅ በሶፍቲ ኮፒ በዚህ ሊንክ ስለሚገኝ፤ አንብቡትና እናንተም የታዘባችኋቸውን ስጋቶችና ህፀፆች አስፍሯቸው። https://t.me/MuradTadesse/35726 ♠ ይህ አፈና ሳይጻፍ የተበደልነው አንሶን ጭራሽ ተልፎ ሊተገበርብን ጫፍ ሲደርስ በዝምታ ማሳለፍ የለብንምና ሁሉም ሰላም ወዳድና ለእምነቱ ተቆርቋሪ ከወዲሁ ጉዳዩ ሳይጸድቅ ይስተካከል ዘንድ የምንችለውን ሁሉ ማድረግ ግደታችን ነው። መልዕክቱን ለሌሎችም በማሰራጨት ህዝበ ሙስሊሙ እየመጣ ስላለው አዲስ አዋጅ ከወዲሁ በቂ መረጃና ግንዛቤ ኖሮት የሚጠበቅበትን እንዲያደርግ እናድርግ። || t.me/MuradTadesse x.com/MuradTadesse fb.com/MuradTadesse
392Loading...
28
አቡ ኽልደህ አልበስሪ (رحمه الله)  እንዲህ ይላሉ፦ ﴿أدرَكْتُ النَّاسَ وهُم يعمَلون ولا يقُولُونَ وهُم اليَومَ يقُولونَ ولا يعملُونَ﴾ “ሰዎች ላይ ደርሻለሁ (አግኝቻለሁ) እነሱ መልካም ስራ ይሰራሉ አይናገሩትም። ዛሬ ግን ያሉት ይናገሩታል ግን አይሰሩትም።” 📚 [«አልኪታቡ ሰምት» ሊኢብን አቢ ዱኒያ (678)] ጆይን፦ https://t.me/ATWHIDCOM
370Loading...
29
Heart touching!
390Loading...
Photo unavailableShow in Telegram
ከትልልቆቹም በላይ… ከአቢ በክራ (▫️) ተይዞ፡ ከአላህ መልዕክተኛ (▫️) ዘንድ ሆነን ባለንበት እንዲህ አሉ፦ ﴿أَلَا أُنَبِّئُكُمْ بِأَكْبَرِ الْكَبَائِرِ - ثَلَاثًا - الْإِشْرَاكُ بِاللَّهِ، وَعُقُوقُ الْوَالِدَيْنِ قَوْلُ الزُّورِ،﴾ “ከትልልቆቹም ወንጀሎች የበለጡ የሆነውን ወንጀል አልነግራችሁምን? ሶስት ግዜ ደጋጋሙት። በአላህ ማጋራት፣ የወላጆችን ሐቅ መቁረጥና የሐሰት ንግግር ናቸው።” 📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 87 ✔️በነዚህ አድራሻዎች ይከታተሉን፦ 📱፦ https://bit.ly/4ayf0xJ 📱፦ https://bit.ly/486xnrS 📱፦ https://bit.ly/41zEZkk 📱፦ https://bit.ly/4arMbTx 💻፦ https://bit.ly/41tIUPv 📱፦ https://bit.ly/3UTTSwh
Show all...
01:29
Video unavailableShow in Telegram
🔴“Despite all the destruction, we will not leave our land if the earth wants to sigh above us.” A Palēstinian on the rubble of his house that was bombed by the occupation in Rafah.
Show all...
"ሶስት ጊዜ ጀነትን የጠየቀ ሰው ጀነትም፦ አላህ ሆይ! ጀነት አስገባው ትላለች።ሶስት ጊዜ ከጀሀነም የተጠበቀ ሰው፤ ጀሀነም፦ አላህ ሆይ! ከእሳት ጠብቀው ትላለች።" የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) 📚 (ሰሂህ አልጃሚ:6275)
Show all...
👍 6
ነገ ማክሰኞ በሂጅሪያህ የዘመን አቆጣጠር 13ኛው ቀን ነው። አያመ-ል-ቢዽ የሚጀምርበት ቀን ነውና 3ቱን ተከታታይ ቀናት የቻለ ይጹም ውዱ ነቢይ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦          «በየወሩ 3 ቀን መጾም አመት እንደ መጾም ነው።»      
Show all...
00:16
Video unavailableShow in Telegram
A Palestinian mother patiently waits, hoping to find one of her sons alive under the rubble after an Israeli occupation airstrike destroyed their home.
Show all...
💔 2 1
01:28
Video unavailableShow in Telegram
የባይብል ግጭቶች!
Show all...
00:50
Video unavailableShow in Telegram
መጽሀፍ ቅዱስ ላይ ቁጥርን ጨምሮ የተለያዩ ስህተቶች መኖራቸውን ዲያቆን ሄኖክ ሀይሌ እነሆ ስሙልኝ ብሏል..!
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
ዶ/ር ሙሐመድ ዿዊ አል-ዑሶይሚ ዛሬ ከነ ዶ/ር ኸሊልና ዶ/ር ሳሊም ጋር በነበረው ነድዋ ላይ ካነሳው ነጥብ መካከል፤ አንድ የሚያውቀው ሸይኽ MBC ላይ ፕሮግራም እንዲኖረው እንዳመቻቹለት ሲነግረው «እንደት ሙዚቃና ፊልም በቋሚነት በሚሰራጭበት ቲቪ ላይ ትቀርባለህ?» ስለው፤ «እነርሱ 24 ሰዓት የሚበክሉትን፤ አጋጣሞውን ካገኘኸው በ1 ሰዓት ባፈራርሰው አይሻልም ወይ?» አለኝ የሚል ይዘት ያለው መልዕክት አስተላልፏል። ባገኘኽበት አጋጣሚ ሁሉ ሰዎችን ወደ ቀጥተኛው መንገድ ምራ። እንዳውም ብዙዎቹ የጠመሙ ሰዎች እንዲህ አይነት ቦታ ላይ እንጂ መስጅድና መድረሳ አታገኛቸውምና በጎዳናውም፣ በየቲቪውም፣ በየ ማኅበራዊ ሚዲያውም ተጣራ። || t.me/MuradTadesse
Show all...
07:16
Video unavailableShow in Telegram
ቁርኣን 🎙 ኡስታዝ ሙሀመድ ሐሰን ۩ ۩ ۩ ۩ ۩ ۩ ۩ ☀  ሁዳ መልቲሚዲያ ---------------------- በቴሌግራም t.me/huda4eth በፌስቡክ fb.com/huda4eth በዩትዩብ https://goo.gl/WK5K5N በ ቲክ ቶክ @huda4eth ያግኙን
Show all...
00:15
Video unavailableShow in Telegram
ዐላመቱል አልባኒ ቀደሰሏሁ ሩሀሁ ከትርጉምጋ
Show all...