en
Feedback
Economics department @ AAU

Economics department @ AAU

Open in Telegram

This group help undergraduate students to get academic materials of economics department.for any suggestion contact with this @fesehatsion12 user name.

Show more
834
Subscribers
+724 hours
+147 days
+8030 days
Posts Archive
በሀገር ውስጥ በህገወጥ (Fake) ብር እና ዶላር መታተሙ ያለው ስጋት ምንድን ነው? ዶላር የአሜሪካ ህጋዊ ገንዘብ ነው! የመጠቀም መብት ብቻ ባላት ኢትዮጵያ ውስጥ በህገወጥ መንገድ መታቱሙ ስጋቱ ለማን ነው? ይህንን በተመለከተ የሚከተለውን https://www.youtube.com/watch?v=HlYmsqvabGA ትንታኔ ይመልከቱ!

ራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ የሆነው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም. ከዚህ ቀደም በነበረው አሰራር እንደሚቀጥል ተገለፀ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ መሆኑን ተ
ራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ የሆነው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም. ከዚህ ቀደም በነበረው አሰራር እንደሚቀጥል ተገለፀ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ መሆኑን ተከትሎ የአስራር ለውጦች እያደረገ ቢሆንም በተያዘው ዓመት የተማሪዎች ቅበላ በምደባ እንደሚሆን አስታወቀ። የዩኒቨርስቲው ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ሳሙኤል ክፍሌ የተቋሙን ሽግግር በተመለከተ ለጋዜጠኞች ማብራሪያ ሲሰጡ፤ በ2016 ዓ.ም. የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ቅበላን ጨምሮ የተለያዩ ተግባራት ከዚህ ቀደም በነበረው አሰራር መሰረት እንደሚቀጥል ገልፀዋል። አሁን ላይ ዩኒቨርሲቲው እስከ አንድ ዓመት ተኩል ይፈጃል ተብሎ በሚጠበቅ የሽግግር ሂደት ላይ እንዳለ የተናገሩት ተጠባባቂ ፕሬዝዳንቱ ሳሙኤል ሙሉ በሙሉ ራስ ገዝ መሆን ሲችል አዳዲስ ተማሪዎችን በዩኒቨርስቲው መስፈርት መሰረት አወዳድሮ እንደሚቀበልም ጠቁመዋል። የተቋሙ ራስ ገዝ መሆን ከፍለው መማር የማይችሉ ተማሪዎችን አይቀበልም ማለት አይደለም ያሉት ተጠባባቂ ፕሬዝዳንቱ፤ የዩኒቨርስቲውን መግቢያ የሚያሟሉ ብቁ ተማሪዎች በመንግስት ድጋፍ ዩኒቨርስቲውን መቀላቀል እንደሚችሉ ገልፀዋል። የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ወደራስ ገዝነት የሚያደርገውን ሽግግር ለማገዝ ቻንስለር ጨምሮ የቦርድ አመራሮችና ፕሬዝዳንቶች መሾማቸው የሚታወስ ሲሆን፤ ሙሉ በሙሉ ሂደቱ ሲጠናቀቅ የዩኒቨርሲቲው አመራሮች በዓለም አቀፍ መስፈርቶች ተወዳድረው እንደሚቀጠሩ ተጠቁሟል። ተቋሙ ከዚህ ቀደም ራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ መሆኑን ተከትሎ ተማሪዎችን በምደባ እንደማይቀበል አስታውቆ ነበር። ምንጭ፡አዲስ ዘይቤ https://t.me/aauallbatchh

🕊🌻🌻🌻🌻🌻🕊 🌻🌻 መልካም 🌻🌻️ 🌻🌻 አዲስ 🌻🌻 🌻🌻 ዓመት 🌻🌻️ 🌻️🌹⁣🌾🌻💐🌷🌻 🕊🌻🌻🌻🌻🌻️🕊

Repost from AAU NEWS
#Breaking የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያው ራስ ገዝ ዩኒቨርስቲ ሆነ ።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።። ሀምሌ 28/2015 ዓ.ም (የትምህርት ሚኒስቴር) የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዛሬ
#Breaking የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያው ራስ ገዝ ዩኒቨርስቲ ሆነ ።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።። ሀምሌ 28/2015 ዓ.ም (የትምህርት ሚኒስቴር) የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 23ኛው መደበኛ ስብሰባ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን የራስ ገዝ ማቋቋሚያ ደንብ ላይ ተወያይቶ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያው ራስ ገዝ ዩኒቨርስቲ እንዲሆን ወስኗል። ውሳኔው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የአካዳሚክ ነጻነት እንዲረጋገጥ፣ ከፖለቲካዊም ሆነ አስተዳደራዊ ጣልቃ ገብነት ነጻ ሆነው የመማር ማስተማር እና የምርምር ሥራዎችን በላቀ መልኩ መፈጸም እንደሚያስችላቸው የታመነበት በመሆኑ እንደሆነ ተገልጿል። በዚሁ መሰረትም የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ ገዝ ሆኖ አካዳሚያዊ እና አስተዳደራዊ ነፃነቱ ተጠብቆ መንቀሳቅስ እንዲችል፣ በትምህርት ዘርፍ ለተጀመረው የሪፎርም እንቅስቃሴ ፈር ቀዳጅ ሆኖ እንዲወጣ እድል ይፈጥርለታል ተብሏል። አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የራስ ገዝ ዩኒቨርስቲ ስርዓትን በቀዳሚነት ተግባራዊ እንደሚያደርግና ለሌሎች ዩኒቨርሲቲዎችም ተምሳሌት እንደሚሆን ይጠበቃል። For more Join @addisnewsroom

ወደ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ የትምህርት እድል አግኝተዉ ምደባቸዉን ላላወቁ 73 ተማሪዎች ምደባ ወጣ የ‘UAE’(የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ) ስኮላርሽፕ አግኝተዉ የዩኒቨርሲቲ ምደባ ያላገኙ ቀሪ 73
+1
ወደ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ የትምህርት እድል አግኝተዉ ምደባቸዉን ላላወቁ 73 ተማሪዎች ምደባ ወጣ የ‘UAE’(የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ) ስኮላርሽፕ አግኝተዉ የዩኒቨርሲቲ ምደባ ያላገኙ ቀሪ 73 ተማሪዎች ምደባቸው የታወቀ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል። በዚህም መሰረት ተማሪዎች የተመደቡባቸዉን ዩኒቨርስቲዎች እና ከየዩነቨርሰቲዉ የሚያገኙት ሰዉ (Contact person) የኢሜል አድራሻ የተቀመጠ ስለሆነ፤ በአድራሻዉ እየተጻጻፉ የሚጠየቁትን እንዲያሟሉ ሚኒስቴሩ አሳስቧል፡፡ ተማሪዎች የተመደቡባቸዉን ዩኒቨርሲቲዎች ዝርዝር በ http://rb.gy/pzdd4 ላይ መመልከት እንደሚችሉም ተገልጿል። For More Join Us @addisnewsroom @addisnewsroom

Repost from Elelanajobs.com
#New#🎴Amhara Bank S.C🎴🚩For Fresh Graduates. ▪️Position 1 - Information Technology Trainee Officer-I ▪️Position 2 - Customer Service Executive-I ▪️Find More Details here           💧💧💧💧💧 https://elelanajobs.com/job/amhara-bank-s-c-july-31-23/ ▪️Deadline: August 04/2023

Repost from Elelanajobs.com
#New#🎴Abay Bank S.C🎴🚩For Fresh Graduates ▪️Job Position - Customer Service Officer -II (CSO – II) ▪️Education: BA degree in Management or Economics or Accounting and Finance or Marketing or Banking and Finance, Business Administration and any business related field of study. ▪️Find More Details here           💧💧💧💧💧 https://elelanajobs.com/job/abay-bank-s-c-july-29-23/ ▪️Deadline: August 06/2023

Repost from Elelanajobs.com
#New#🎴Berhan Bank SC🎴🚩For Fresh Graduates ▪️Job Position - Junior Customer Service Officer ▪️Education: Degree in Accounting and Finance, Accounting, Management, Economics, Business Administration, Banking and Insurance or related field, ▪️Find More Details here           💧💧💧💧💧 https://elelanajobs.com/job/berhan-bank-s-c-july-30-23/ ▪️Deadline: August 05/2023

Fana__aptitude_Test_1.pdf90.67 MB

CCBA is hiring Fresh Graduates, Kindly see below link for detail. GIT - Business fields https://ccba.erecruit.co/candidateapp
CCBA is hiring Fresh Graduates, Kindly see below link for detail. GIT - Business fields https://ccba.erecruit.co/candidateapp/Jobs/View/CCB230727-6?source=LinkedInLimitedListings GIT - Engineering https://ccba.erecruit.co/candidateapp/Jobs/View/CCB230727-1?source=LinkedInLimitedListings #jobs #careers #freshgraduates #ethiopia #career #leaders Get more uplifting insights👇  Rise Above | Alazar

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#Update " የአካውንቲንግ እና ፋይናንስ " የመውጫ ፈተና እንዲመረመር የተለያዩ ተቋማት የአካውንቲንግ እና ፋይናንስ ትምህርት ክፍሎች ጠየቁ። ቲክቫህ ኢትዮጵያ የባህርዳርና ወሎ ዩኒቨርሲቲዎች የአ
+3
#Update " የአካውንቲንግ እና ፋይናንስ " የመውጫ ፈተና እንዲመረመር የተለያዩ ተቋማት የአካውንቲንግ እና ፋይናንስ ትምህርት ክፍሎች ጠየቁ። ቲክቫህ ኢትዮጵያ የባህርዳርና ወሎ ዩኒቨርሲቲዎች የአካውንቲንግ እና ፋይናንስ ትምህርት ክፍሎች ለኮሌጃቸው እንዲሁም የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የቢዝነስ እና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ለአካ/ምር/ቴክ/ሽግ/ማህ/አዝ/ም/ፕ/ጽ/ቤት የፃፉት የቅሬታ ደብዳቤ ደርሶት ተመልክቷል። በሌሎች ተቋማት ተማሪዎችም ዘንድ ከፈተናው ጋር በተያያዘ ከፍተኛ የሆነ ቅሬታ መኖሩን ለመረዳት ችለናል። ከላይ የጠቀስናቸው የትምህርት ክፍሎች / ኮሌጅ በፃፉት ደብዳቤ ከተማሪዎች በደረሳቸው ቅሬታ ፦ - የፈተናው ጥያቄዎች ከተሰጠው የአካውንቲንግ እና ፋይናንስ ' ብሉፕሪንት ' ዉጭ መሆናቸው ፤ እና የሌላ ፕሮግራም (Cooperative Accounting and Auditing) ' ብሉፕሪንት '  መሰረት ያደረገ መሆኑ፤ - የፈተናው ጥያቄዎች ሽፋን ዋና ዋና ትምህርቶችን አለማካተቱ ወይም በአካዉንቲንግና ፋይናንስ ትምህርት 'ብሉፕሪንት' መሰረት ሰፊ ሽፋን ከተሰጣቸዉ ውስጥ ጥያቄዎች አለመካተታቸው፤ - የአካውንቲንግና ፋይናንስ ት/ክፍል ተማሪዎች ለፈተናው እንዲዘጋጁ ከተለዩት 15 ኮርሶች ውስጥ የመውጫው ፈተና ግን አራት ኮርሶች ላይ ብቻ ትኩርት ያደረገ መሆኑ፤ - የጥያቄ አወጣጡ የተሰጠዉን ጊዜ ጋር ታሳቢ አለማድጉ ፤ ብዛት ያላቸዉ እያንዳንዳቸዉ ከ30 ደቂቃ በላይ የሚወስዱ የስሌት ጥያቄዎች መካተታቸዉና የጥያቄ አወጣጡም ረጃጅምና የተንዛዛ መሆኑ ቅሬታ እንደፈጠረ አስረድተዋል። በመሆኑም ፈተናው #እንዲመረመር እና ፈተናው በድጋሜ #ተገምግሞ ለተማሪዎቻቸው ተገቢ የሆነ የመፍትሄ ምላሽ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል። በተለይ የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ፤ የአካውንቲንግና ፋይናንስ ት/ክፍል ተማሪዎች በኮሌጁ ጠንካራና ተወዳዳሪ ቢሆኑም ውጤታቸው ግን ከሌሎች ት/ክፍል ተማሪዎች እጅግ በጣም ያነሰ (5%) መሆኑ #እንዳሳዘነው ገልጿል። መጋቢት ወር ላይ በተሰጠው ሞዴል ፈተና ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ በመሆናቸው የመውጫ ፈተናውን በላቀ ውጤት እንደሚያልፉ ተጠብቆ ነበር ያለው ኮሌጁ የተፈጠረውን ቅሬታ መሰረት በማድረግ ትምህርት ሚኒስቴር ተገቢውን መፍትሄ እንዲሰጥ ጠይቋል። More : @tikvahuniversity (ደብዳቤዎቹን ከላይ ይመልከቷቸው) @tikvahethiopia

AAU-College of Business and Economics Urgent Notice Please review the information provided in the cost-sharing form below, fill it out, and submit two copies of this form tomorrow. Attach two short photographs and a copy of the form to the Dean of Student Services at CoBE. This form is to be used only by students who have studied in the 4-year period from 2012 to 2015 E.C. For extension or transferred students, as well as those who studied before 2012 (e.g., 2011, 2010, 2009, etc.), a form can be obtained from the cost sharing Office starting from 28/10/2015 E.C - 30/10/2015 E.C Additionally, you must notify the Dean of Student Services at CoBE if the total cost sharing for four years is above or below twenty-five thousand. Regards, Abush Sisay

Waw Waw Future Ethiopian Economists Melekam wetet Endehonlachu Emegnelachualehu

♦️EXIT EXAM MODEL ALL QUESTION ANSWER WITH EXPLANAYION ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬       🟥 ECONOMICS EXIT 🟥 ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ 🔳 GIVEN BY MINISTRY OF               EDUCATION ✅ሌሎች ዴፓርትመንት ኢግዛሞችንም ተከታትለን የምንለቅ ይሆናል። ከተመቻችሁ ሼር ማድረግ እዳትረሱ ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬   ⬇️Join and Share⤴️ for more 👇               🎯@ethio1_exit_exam  ❇️               🎯 @ethio1_exit_exam  ❇️               🎯@ethio1_exit_exam  ❇️ ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬

photo content
+5

photo content
+9

photo content
+9

photo content
+9

Economics department @ AAU - Statistics & analytics of Telegram channel @aauecon