ሰሒህ አል ቡኻሪ. Sahih al-Bukhari صحيح البخاري
የቻናሉ አለማ እውቀትን ለመቅሰም ሲሆን ሰሒህ አልቡኻሪን በተለይ በጹሁፍ እና በኦዶዮ የምናቀርበበት ይሆናል ኢንሻአለህ አላህ ያግራልን فَإِلَّمْ يَسْتَجِيبُوا لَكُمْ فَاعْلَمُوا أَنَّمَا أُنزِلَ بِعِلْمِ اللَّهِ وَأَن لَّا إِلَٰهَ إِلَّا هُوَ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُونَ
Show more331
Subscribers
No data24 hours
-17 days
-1630 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
◅◍ውይይት◍▻
▣ ጳውሎስ ከእግዚአብሔር ጋር
ይጋጫል!
▣ እግዚአብሔር "ተጋቡ!" ጳውሎስ
(አለማግባት ይሻላል)
◍ ወንድም አብዱልከሪም
🅥🅢
◍ ወገናችን ማራናታ
record.ogg35.60 MB
03:17
Video unavailableShow in Telegram
አሥ ሠላም ዐለይኩም ያ ጀመዓህ!
ወሒድ ዕቅበተ ኢሥላም ማኅበር ይህንን የሃይማኖት ንጽጽር መተግበሪያ"application" ለሕዝበ ሙሥሊሙ አዘጋጅቷል። በገጠር አውታረ መረብ"network" የሌላቸው እና በከተማ የአውታረ መረብ ችግር ያለባቸው ያለ አውታረ መረብ ይህንን መተግበሪያ በማውረድ መጠቀም ይችላሉ። አውርደው በውስጡ ያለውን ርእሰ ጉዳይ እንዴት መጠቀም እንዳለብዎ እዚህ ላይ የተቀመጠውን ቪድዮ ይመልከቱ!
ሁላችንም በፓስት፣ በኮሜት፣ በራሳችሁ የጊዜ መስመር"timeline" ሼር በማድረግ የአጅሩ ተካፋይ መሆን ይችላሉ።
ወጀዛኩሙላህ ኸይራ!
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.hexlabs.wahidislamicapologetics
40.47 MB
Repost from የነቢያት መንገድ | طريق الأنبياء
Photo unavailableShow in Telegram
ነገር_ከማመላለስ_መጠንቀቅ…
ከኢብኑ አባስ (رضي ﷲ عنهما) ተይዞ: ረሱል (ﷺ) በአንድ ቀብር ላይ እያለፉ እንዲህ አሉ፦
﴿إِنَّهُمَا لَيُعَذَّبَانِ وَمَا يُعَذَّبَانِ مِنْ كَبِيرٍ ". ثُمَّ قَالَ : بَلَى، أَمَّا أَحَدُهُمَا فَكَانَ يَسْعَى بِالنَّمِيمَةِ، وَأَمَّا أَحَدُهُمَا فَكَانَ لَا يَسْتَتِرُ مِنْ بَوْلِهِ﴾
“እነሱ ሁለቱም ይቀጣሉ። ሊጠነቀቁት ከባድ በሆነ ነገር አይደለም የሚቀጡት። ከሁለቱ ሰዎች አንዱ በሰዎች መካከል ወሬ በማመላለስ (ሰዎችን የሚያጣላ) ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ሽንት ከሸና በኋላ ንጽሕናውን የማይጠብቅ እንደነበረ አወሱ፡፡”
📚 ቡኻሪ (1378) ሙስሊም (292) ዘግበውታል
◅◍ውይይት◍▻
« ▣ ጳውሎስ ከእግዚአብሔር ጋር ይቃጫል እግዚአብሔር ተጋቡ ጳውሎስ አለማግባት ይሻላል።
◍ ወንድም አብዱልከሪም
🅥🅢
◍ወገናችን ማራናታ
record.ogg35.60 MB
Show all...
Log in to Facebook
Log in to Facebook to start sharing and connecting with your friends, family and people you know.
Repost from የነቢያት መንገድ | طريق الأنبياء
Photo unavailableShow in Telegram
አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ
▣ ውድ የነብያት መንገድ ቻናል ተከታታዮች በሙሉ እንደሚታወቀው የሃገራችንን የንጽጽር ዕውቀት ወደፊት አንድ እርምጃ በማሳደግ እጅግ ትልቅ የሆነ አስተዋጽኦ በማበርከት ለብዙዎች የእውቀት እና የሂዳያ ሰበብ የሆነው ኡስታዝ ወሒድ ዑመር (ሓፊዘሁላህ) በቴሌ ግራም ቻናሉ ላይ ብዙ ትምህርቶችን በማስተላለፍ ላይ ይገኛል። ዛሬ ወደ እናንተ የመጣንበት ምክኒያት የኡስታዛችንን የፎሎወር ቁጥር ከ33K ወደ 50K የማሳደግ ቻሌንጅ ይዘን በመሆኑ ይህንን ቻሌንጅ በ ❶ ቀን ውስጥ በማዳረስና በማሰራጨት 50K እንድናስገባው በአጽዕኖት እንጠይቃችኋለን።
የቻናሉ ሊንክ
➽ https://t.me/Wahidcom
ወጀዛኩሙላሁ ኸይራ!!
Repost from የነቢያት መንገድ | طريق الأنبياء
Photo unavailableShow in Telegram
ነብዩ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል:- «አላህ ለቀጣዩ አመት በህይወት ካቆየኝ ዘጠነኛውንም ቀን እፆማለሁ።»
📚ምንጭ፦ [ሰሒሕ ሙስሊም (1134)]
⭕️ ዘጠነኛው ቀን ደግሞ ሀሙስ ነው #አስታውሱ
Repost from የነቢያት መንገድ | طريق الأنبياء
Photo unavailableShow in Telegram
የአሹራን ቀን መፆም ያለፈውን የአንድ አመት ወንጀል ያስምራል።
ነብዩ ሶለላሁ ዓለይሂ ወሰለም
ምንጭ፦ ሶሒሁ ሙስሊም (1162)
https://t.me/path_of_the_prophets
Choose a Different Plan
Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.