መፍትሔ አይነጥላ ወገርጋሪ
Open in Telegram
ከቀደምት ጠቢባን አባቶቻችንና ቅድመ አያቶቻችን በተቸረን ሔኖክአዊ መንፈሳዊ ጥበብ ተፈጥሮ የቸረንችንን የእፅዋት መድኃኒቶችንበመቀመምና በመጠቀም ክፉ የዓይነጥላ፣ የዛር መንፈስ፣ መተትና ድግምት በቤተሰብ ወይም በዘር የሚተላለፉ መኔፍስት መፍትሔዎቻቸው ይተነተናል ይብራራል......
Show more2 103
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
2 103
#በአጭር_ጊዜ ከኪንታሮት_በሽታ_ይገላገሉ
#በቅንነት ሸር ሸር ያድርጉ
👉 #የፊንጢጣ_ኪንታሮት_ምንድነው ??
⏩#የፊንጢጣ_ኪንታሮት_ምልክቶች_እስከ_መፍትሔው
#ሕመም የሌለው ከፊንጢጣ የሚፈስ ደም
#በሰገራ መውጫ (ፊንጥጣ ) አካባቢ ማሳከክ
#ሕመም መሰማት ወይንም አለመመቸት
#በፊንጢጣ አካባቢ እብጠት
#የሰገራ (የፅዳጅ ) መድረቅ
#ሲፀዳዱ ለጅም ጊዜ ማስማጥ
#ወገብ መከትከት (ወገብህመም)
#ወገብ አስሮ መያዝ
#ቁርጥማት ታፋን እግርን ጀርባን መቆርጠም
#የፆታዊ ግንኙነት ፍላጎት መቀነስ
#ስንፈተ ወሲብ ማምጣት
#የድካም ስሜት መሰማት
#አቅም ማነስ
#የምግብ ፍላጎት መቀነስ
#የሰውነት መክሳት(መቀጨጭ)
#ከፍተኛ ራስምታት
#ማቅለሽለሽ
#ለሴቶች የወርአበባ መዛት
#የደም ማነስ መከሰት
#አይን ብዥ ብዥ ማለት
#ሆድ መንፋት (ሆድ መጮህ )
#ሽንትቤት ማመላለስ
#ፈስ ፈስ ማለት ( ጋዝ መብዛት )
#ከውስጥ እግር ድርቅ ብሎ ማሳከክ መቆርጠም
#የፊንጢጣ_ኪንታሮትን የሚያስከትሉ ነገሮች
👉 ሠገራን ሲያስወግዱ ለረጅም ጊዜ ማማጥ
👉 ለረጅም ሰዓታት በመፀዳጃ ቤት መቀመጥ
👉የሆድ ድርቀት (ለረጅም ጊዜ የቆየ)
👉 ከመጠን ያለፈ ውፍረት
👉እርግዝና
👉የፋይበር መጠኑ የቀነሰ ምግብ መመገብ
👉በወሊድ ጌዜ በነርቦች መቆጣት ምክኒት
👉 መኪና ላይ ለረጅም ጌዜ ተቀምጦ ማሽከርከር
👉መቀመጫ አካባቢ ምቾት አለመሰማት
👉ለረጅም ጊዜ ከማይመች ቦታ መቀመጥ
👉ከሞቀ ቦታላይ መቀመጥ (የጋለ መቀመጫ
👉በገጠራማው ሀገር የሚኖሩት ሲፀዳዱ በጋለ ድንጋይ በቅጠል በኩበት መፀዳዳት የመሳሰሉት ለችግሩ መንስኤ ናቸው
❤️#የፊንጢጣ_ኪንታሮት የሚያስከትለው ተያያዥ ጉዳቶች
👉አኒሚያ (የደም ማነስ) ከፍተኛ የሆነ ደም በሚፈስ ጊዜ በሰውነታችን ውስጥ ኦክስጂን ተሸካሚ ቀይ የደም ሴሎች መጠን ስለሚቀንስ የድካምና ራስ የመሳት ሁኔታዎችን ያስከትላል
👉ለውስጣዊ ሄሞሮይድ የሚደርሰው የደም ፍሰት መጠን ሲቀንስ ከፍተኛ የሆነ ሕመምን ያስከትላል
👉ይህም ለሴሎች መሞትና ለጋንግሪን በሽታ ይዳርጋል
👉ለፊስቱላ በሽታ ያጋልጣል እንዲሁም ሲያመረቅዝና እየከፋ ሲሄድ ገዳይ ወደሆነው ነቀርሳ(ካንሰር) በሽታ ይቀየራል
ያለጊዜ ያስረጃል ይገላል
👉✅ለጊዜው በቤት ውስጥ የሚደረጉ ሕክምናዎችና መፍትሔዎች
✅ለብ ባለውሃ በቀንከ10–15 ደቂቃ መዘፍዘፍ
✅ሁሌም ከተፀዳዱ በኋላ በውሃ መታጠብ ደረቅ የሆነ የመፀዳጃ ወረቀትን አለመጠቀም
✅በፋይበር የበለፀጉ ምግቦችን ማዘውተር - አትክልት፣ፍራፍሬዎችን መመገብ ሠገራን በማለስለስ ማስማጥ እንዳይኖር ያድርጋል
✅ፈሳሽ በብዛት ይውሰዱ - በቀን ከ8-10 ብርጭቆ ውሃን ይጠጡ
✅ማስማጥን ማስወገድ ሠገራን ለማስወጣት በምናምጥ ጊዜ በደም ስሮቻችን ላይ ከፍተኛ የሆነ ግፊትን ስለምንፈጥር ለሄሞሮይድ/ለኪንታሮት/ ተጋላጭነት ይጨምራል
✅ሠገራ በሚመጣ ጊዜ ጊዜው ሳያልፍ ቶሎ ይፀዳዱ ያስወግዱ
✅የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ያዘውትሩ
✅ለረጅም ሰዓታት መቀመጥን ያስወግዱ
✅ #የፊንጥጣ ኪንታሮት ቶሎ መፍትሔውን ካላገኘ እንደሚያሰቃይ በማወቅ ከውስብስብ ችግሮቹ እራሶን ይጠብቁ ቶሎ ወደመፍሔው ይድረሱ።
#የፊንጢጣ ኪንታሮት መፍትሔ
፩ #የጠለንጅ ቅጠል
፪ #የምስርች ቅጠል
፫ #የጥፍሬና ቅጠል
፬ #የአንተርፋ ቅጠል
#አዘገጃጀት
የነዚህን እፅዋት ከቅጠሎች ለጋ ለጋውን በንፅህና ቀጥፎ አድርቆ ፈጭቶ ነፍቶ ሁሉንም በእኩል መጠን በማገናኘት የተቀመመውን ውሀ ባልነካው ቅቤ (በንፁህ ማር) እየለወሱ ኪንታሮቱ ላይ ከ፲፬-፳፩ ቀን ሲበዛ ፴ ቀን ጥዋትና ማታ በ24:00 ሰአት ውስጥ ሁለት ጊዜ እየታጠቡ ቢቀቡት የፊንጥጣ ኪንታሮቱን ፈፅሞ ያጠፋል ያድናል።
የጎንዮሽ ጉዳት ቁስለት የህመም ስሜት ፈፅሞ የለውም ቀስበቀስ እያሟሸሸ ነው ሚያጠፋው
❤ይህ የተፈተነ የሊቃውንት አባቶቻችን ሲወርድ ሲወራረድ የመጣ ከአምልኮ ፣ከጥንቆላና ከመተት የፀዳ ፈዋሽ ሀገር በቀል የዕፅዋት ጥበብ ( መድኃኒት )ነው ከቻሉ አዘጋጅተው ይጠቀሙ ካልቻሉ ወደባለሙያው ብቅብለው ይፈወሱ (ይዳኑ)
❤ይህ ችግር በገጠርም ሆነ በከተማ ባለው ህብረተሰብ ላይ ያለና የብዙ ሰዎች ችግር ስለሆነ ለችግሩ ተጠቂ ወገኖቻችን ይደርስ ዘንድ ሸር ሸር እያደረጋችሁ አዳርሱላቸው።
✅ጥሬ ሥጋ ፆታዊ ግንኝነት ክልክል ነው❌
✅ሐሳብ አስተያየት ካላችሁ
#
#አንዳንድ መንፈሳዊና ጥበባዊ አስተምሮዎችን እንሳጣለን
አድራሻችን አዲስ አበባ
✅የቀደምት ኢትዮጵያውያን ሊቃውንት አባቶቻችንና ቅድመ አያቶቻችን ጥበብ፣ የብራና እፀ ደብዳቤዎች ፣የሀገር በቀል እፅዋት አሰራራቸውና ጥቅማቸው ፣የጠልሰም አሰራርና ጥቅሙ በዚህ ድህረ ገፅ ይዳሰሳል ይብራራል ይተነትናል በግልፅ ይቀርባል
በቤተዎ ሁነው ጥበብን ይማሩ።
✅አድራሻች አዲስ አበባ ከወሰን በታች ከመብራቱ ( ንብባንክ ) ወደታች ሲወርዱ አዲሱየሐያት ኮንስስትራክሽን ህንፃ ግንባር እንገኛለን የስራሰአት #ሰኞ--ቅዳሜ 2:300 -11:00 ሰአት።
ለበለጠ መረጃ በስራ ሰአት ይደውሉ
📞📞#0911263566
📞📞#0904727599።
ሊንኩን በመጫን ቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ ጆይን ያድርጉን
https://t.me/meftheaynetla
የቴሌግራም መልክት መቀበያ
@ZEAYNETLA
2 103
↔️የገብያ መሳቢያና ሰው የሚያበዛ ምሳበ ሕዝብ፦
✅የሞይደር ስር አበባ
✅የስረብዙ ስር
✅የጉፍያ ተቀፅላ
✅የዋርካ ተቀፅላ
✅የፍየለፈጅ ፯ ፍሬ
ሁሉንም በንፅህና አዘጋጅቶ ቀምሞ በማርና ወጠት አጣፍጦ በሐዲስ እራፊ ከትቦ ቢይዙት ገብያ ይረባረባል ለመሸጥ ጊዜ ያሳጣል።ለቤት ለኪስ ገንዘብ ለገብያ ሰላቢ መፍትሔ
የብረት አር
የምድር እንቧይ ስር
የጎድኝ ስር
የጓያ ፍሬ
ሁሉንም በአንድ ከትቦ ቤት ማስቀመጥ በኪስ መያዝ ሰላቢን ይከላከላል ይመልሳል።
↔️ለግርማሞገስ ሰው እንዲያከብር ሰው እንዲወደን
🅿️የዕፀ አንበሳ ስር
🅿️የወይራ ተቀፅላ
🅿️ሕቡስሙን በቀይ ቀለም ፅፎ ከእፅዋቶች ጋር ከትቦ መያዝ ሕቡስሙ ቴሌግራም ላይ ያገኙታል።
ለማንኛም ተጠቃሚ ይደርስ ዘንድ በቅንነት ሸር እያደረጉ ያጋሩ
‼️ማስጠንቀቂያ የምፅፈውን ኮፒ በማድረግና አስመስለው ፔጅ በመክፈት በአካውንት ብር አስገቡ እያሉ የሚያጭበረብሩ ሌቦች አሉ የሽማግሌ ድምፅ በማስመሰል ያጭበረብራሉ ብዙዎች ዘመናዊ ተማሪዎችናው እባካችሁ ተጠንቀቁ በጣም ብዙሰው ተዘርፏል ‼️‼️
➤ የቀደምት ኢትዮጵያውያን አባቶችና ቅደመ አያቶቻችን የጥበብ ሥራ የሀገር በቀል እፅዋትና የጠልሰም ሥራ ጥቅማቸው በግልጽ ይቀርባል ይብራራል
አድራሻች አዲስ አበባ ከወሰን በታች ከመብራቱ ( ንብባንክ ) ወደታች ሲወርዱ አዲሱየሐያት ኮንስስትራክሽን ህንፃ ግንባር እንገኛለን የስራሰአት #ሰኞ--ቅዳሜ 2:300 -11:00 ሰአት።
ለበለጠ መረጃ በስራ ሰአት ይደውሉ
📞📞#0911263566
📞📞#0904727599።
ሊንኩን በመጫን ቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ ጆይን ያድርጉን
https://t.me/meftheaynetla
የቴሌግራም መልክት መቀበያ
@ZEAYNETLA
2 103
✳️ #በሕይዎተዎ_ላይ ምን_ገርግሮበዎታል ??
✳️በምንስ_ተቸግረዋል_ምንስ_ዘግቶበዎታል ??
✳️በረከት ማጣት
✳️ #የሥራ ገርግር
✳️ #የገበያ ገርግር
✳️ #የሥራይ መዘጋት
✳️ #የትዳር ገርግር
✳️ #የሀብት ገርግር
✳️ #የዓይነ ጥላ ችግር
✳️ #የሴት ዛር መንፈስ
✳️ #የወንድ ዛር መንፈስ
✳️ #የህልመ ሌሊት ችግር
✳️የሰላቢ መንፈስ (ገንዘብ መሰለብ)
✳️ተምሮ ስራ የማጣት ችግር
✳️በሰው ዘንድ አለመከበር (ግርማ ሞገስ)ማጣት
#እያንዳንዱን_በዝርዝር_እናያለን ፦
✅በረከት የማጣት ችግር ፦ለፍተንና ታክተን ያገኘነው ሀብትና ንብረት አንድም ሳንሰራበት ብንብን እያለ ማለቅ ገንዘብን ስንይዝ ያልተባለ ወጭ መምጣት በአንዱ ስናስገባው በአንዱ መውጣ ከብዙብር ትንሽ ስናወጣ በአንዴ ባክኖ የዋለበት ሳይታወቅ ያለቁምነር ማለቅ እንደዚህ እያለ ሰርተን እንዳልሰራን ለፍተን እንዳለፋን ከሰው በላይ ሰርተን ለፍተን ከሰው በታች ሁኖመቅረት ለድህነት መውደቅ ነው።
✅የሰላቢ (ወሳጅ) መንፈስ ችግር ሰዎች ለፍተው ታክተው ደክመው ያገኙትን ሀብትና ንብረት የተለያዩ ክፋቶችን በመጠቀም የሰዎችን ሀብትና ንብረት እየሰለቡ እራቁታቸውን ያስቀሯቸዋል ያደኸዩአቸል በብዙ ጥረት ያገኙትን ገንዘብ ይዘርፏቸዋል በቶሎ ተነቅቶ መመለሻና መጠበቂያ ካልተደገ በስተቀር መድከሙ ዋጋ የለውም ነገር ግን መጠበቂ ይመልሰዋል ያድነዋል።
✅የስራ ግርግር መንፈስ በተሰማራነበት የስራመስክ ሁሉ ሥራ ማስጠላት ማፍዘዝ የስራ ፍቅር አለመኖር እየሰሩ መዶኮኮ መክበድ እንቅልፍ እንቅልፍ ማለት
ሳይሰሩ የድካም ስሜት መሰማት ማዛጋት ስራውን ትተህ ውጣ ውጣ ሂድ ሂድ ማለት ከስራ ባልደረባ ጋር ከሰራተኛ ጋር ከአለቃ ጋር ማጋጨት በሰው ማስጠላት
✅የገብያ ገርግር ማለት ቤት ተከራይተን ሥራ ከፍተን በምንሰራበት ሰአት #ለምሳሌ_ሆቴል_ግሮሰሪ_ሱቅ_ቡቲክ_ሸቀጣሸቀጥ_መጋዘን ወዘተ.....የመሳሰሉ ገብያዎችን በምንሰራበት ሰአት
የደንበኛ መራቅ ገብያው እያደረ መቀዝቀዝ አልሸጥ ማለት ከትርፍ ይልቅ ወደኪሳራ መግባት ሰው ገንዘብ ወስዶ አልመልስ ማለት ሰራተኛ ቶሎ ቶሎ መውጣት ከፍተኛ እዳ መምጣት ሽጦ ትርፍ ማጣት የመሳሰሉት የገብያ ገርግር ይባላሉ።
✅የትዳር ገርግ ማለት በሴቶች፦ መልክ አቋም ፀባይ ሳያንስና ሳይጎል የመጣ ትዳር መመለስ የፍቅር ጓደኛ ጀምሮ ምንም ምክኒያት ሳይኖር መልሶ መጥፋት ምክኒያት ሲጠየቅ ምክኒያት የለኝም ማለት
👉ሴቷራሷ ከወንድ ቀርባ መልሳ መሸሽ መራቅ መልሳ መፀፀት አይሆነኝም ብላ ማሰብ የበታችነት ስሜት መሰማት ቤትአለመውጣት ቤት ዘግቶ ማልቀስ እኔከሰው እኩልአይደለሁም ብሎ ማሰብ ተስፋ መቁረጥ የመሳሰሉት የትዳር ገርግር ይባላሉ።
✅የሀብት ገርግር ማለት ሰርተን ደክመን የሚመጣው ገንዘብ መመለስ እኛ የለፋነበትን ሌላሰው መብላት የያዝነው ነገር በድንገት መውደም አግኝቶ ማጣት ብዙ የነበረን ሰዎች እስከትጉርስ መቸገር
ሀብትና ንብረታች ከላይ ወደታች በማይታመን ደረጃ ባንዴ አሽቆልቁሎ መውረድ ገንዘብ የሚያበድረን ማጣት የወሰደብን ሰው አልሰጥብሎ መካድ ሀብትና ንብረታችን አዳጋ ማጋጠም ወጭብቻ መብዛት ይህ የሀብት ግርግር መንፈስ ውጤት ነው ።
✅የሚገረግር መንፈስ ማለት ለወንድም ሆነ ለሴትልጅ ያለው የተንኮል ጥግ ከልጅነት እስከ ሽምግልና ባለዘመናችን ሁሉ አብሮ ተቆራኝቶና ተዋህዶ በህይወት ጉዞና አላማችን ሁሉ ጣልቃ እየገባ ህይወታች በማመሰቃቀልና በማበላሸት ተጠምዶ የሚኖር እኩይ መንፈስ ነው
አላማውም የሰውን ልጅ አስተሳሰብና አይምሮውን በመቆጣጠር እቅድን እያበላሸና እየበተነ እሱወደሚፈልገው አቅጣጫ በመውሰድ ስኬትን መቀማትና ህይወትን ባዶ በማድረግ ማበላሸት ነውሥራው ።
የገርግር መንፈስ ነገዱም የቤተሰብ የዛር ውላጅ መንፈስ ሲሆን እንቅስቃሴውና ጥቃቱ ሁሉ ስውራዊ ነው ጥቃቱ ስውራዊ አካሄድ ስለሆነ ችግሩን እንኳን በውል ሳናውቀው የችግሩ ሰለባሁነን እንኖራለን
የገርግ መንፈስ የሚያመጣብን ችግር ዝርዝር፦
🔹ትዳር እንዳንይዝ
🔹ልጅ እንዳንወልድ
🔹ሃብት እንዳናፈራ
🔹ቤተሰብ ሰላም እንዳይሆን
🔹ሀገር ሰላም እንዳይፈጠር
🔹ግልፍተኝነት ባህሪ እንዲኖረን ያደርጋሉ።
🅿️የውጭ ፕሮሰስ ማቋረጥ
🅿️ጽንስ ማቋረጥ
🅿️ትዳር ማቋረጥ
🅿️ተስፋ ማጨለም
🅿️ከትምህርት ማሰናከል
🅿️ልጅ እንዳይወልዱ መከልከል
🅿️የእንቅልፍ እጦት ፍርሃት
🅿️ከማህበራዊ ሂወት ማግለል
🅿️በስራ ቦታ የስራ እድገት ማጣት
🅿️ከስራ መባረር
🅿️ከሰዎች ጋር አለመስማማት
🅿️መነጫነጭ
🅿️ራስ ምታት
🅿️በሰው እንድንጠላ ማድረግ
🅿️ሀብት መገርገር
🅿️ስራ መገርገር
❇️ጭንቀት መፍጠር
❇️ለአደጋ መዳረግ
❇️እቃ እንዲበላሽብን መሆን
❇️ከፍቅር አጋር ማጣላት
❇️በወር አበባ ከቤተ እምነት መከልከል
❇️በህልመ ለሊት ከቤተ እምነት መከልከል ወዘተ .....
✳️የወንድ ዛር በእሴቶች ላይ ያለው ተፅኖ
↔️ትዳር መገርገር
↔️ከትዳር አጋር ማለያየት
↔️ወንዶች እየቀረቡ መሸሸት
↔️ፍቅር ጀምረው መጥፋት
↔️የፆታዊ ግንኝነት ላይ ስሜትን ማጥፋት
↔️በግንኙነት ጊዜ ደስተኛ አለማድረግ
↔️በግንኙነት ጊዜ ከፍተኛ ሕመም መሰማት
↔️ማህፀን ላይ ከፍተኛ ጠረን መፍጠር
↔️የማህፀን ፈሳሽ መብዛት
↔️የወር አበባ መዛብት መብዛት (ማነስ)
↔️ሲፀንሱ ማስወረድ (አቦርሽን )
♦️ሴት ዛር በወንዶች ላይ ያላት ተፅኖ
✅ስንፈተ ወሲብ
✅ቶሎ መጨረስ
✅የብልት መልፈስፈስ
✅የብልት ማነስ
✅ህልመ ሌሊት
✅በሰው በእንስሳት ተመስላ መገናኘት
✅በዘመድ በባድ በእህት በአክስት ተመስላ መገናኘት
✅የብል ፈፅሞ አለመነሳት
✅የግንኙነት ፍላጎት ማጣት
✅የትዳር መገርገር ማስጠላት
✅ሴቶች እየቀረቡ መራቅ
✅የስኬት ማጣት
🅱ተምሮ ስኬት ማጣት ፦
📌ተወዳድሮ አለመቀጠር
📌ተፈትኖ አለማለፍ (ፈተና መክሰር)
📌ስራ ተቀጥሮ ወዲያው መባረር
📌ከሰውበላይ ተምሮ ከሰውበታች ሁኖ መቅረት
📌በየጊዜው ስራ መቀያየር
📌የገንዘብ ከእጅ አለመበርከት
✅ሕልመሌሊት በወንድ ፣በሴት ፣በዘመድ ፣በባድ በእህት ፣በወንድም ፣በእንስሳት ፣በአራዊት፣ በውሻ እየተመሰለች ወንዱንም ሆነ ሴቶችን አሳራቸውን ስታበላቸው ትኖራለች በዚህም የተነሳ
❇️ወገብ ቀፍዶ መያዝ
❇️የሰውነት መክሳት እያደሩ መቀጨጭ
❇️የብልት አካባቢ መቆርጠም
❇️የብልት ማነስ የብልት መሸብሸብ
❇️ብልት ወደውስጥ የመግባት ችግር ታመጣለች።
↔️የእያንዳንዲን መፍትሔ በዝርዝር እናያለን፦
የአይነጥላ መፍትሔ
#የቡና ተቀፅላ
#የሀያ ተቀፅላ
#የሎሚ ተቀፅላ
ሁሉንም በንፅህና ቀጥፎ መሬት ሳይነካው ቀጥቅጦ አድርቆ ማታ ማታ ለ21 ቀን እየታጠኑ ቢተኙ አይነጥላ ይወገዳል።
↔️የስራ ገርግር መፍትሔ ፦
#የሞይደር ስር ቅጠል
#የፈላፁት ስር ቅጠል
#ነጭ እጣን
ሁሉንም በንፅህና አዘጋጅቶ ከ፯ - ፲፬ ቀን 7-14 ቢታጠኑት ከተቻለ ከስራቦታውንም ለ7 ቀን ማጨስ ገርግሩ ይለቃል።
↔️ለገንዘብ በረከት ፦
🌀የአበዛንጣ ስር ከ ፫ ላይ ነቅሎ
🌀የምድር እንቧይ ስር ከ ፫ ላይ
🌀የአቱች ስር ከ ፫ ላይ
🌀የፍየለፈጅ ስር ከ ፫ ላይ
🌀የቀረጥ ተቀፅላ
ሁሉንም በንፅህና ነቅሎ ቀምሞ አቀላቅሎ በባሕር አረብ ከትቦ ከቤት ማስቀመጥ ስራቦታ ማስቀመጥ በኪስ መያዝ ወሳኝ ሚስጥር ነው
2 103
እነሆ የግዕዝ ቁጥርን ታውቅትና ትማሩተ ዘንድ አቀረብኩላቹህ የግዕዝ ቁጥር ከ 1 እስከ 1ቢሊዮን
====================
አልቦ 0
፩ አሐዱ 1
፪ ክልኤቱ 2
፫ ሠለስቱ 3
፬ አርባዕቱ 4
፭ ሐምስቱ 5
፮ ስድስቱ 6
፯ ስብዓቱ 7
፰ ስመንቱ 8
፱ ተሰዓቱ............. 9
፲ አሠርቱ .............10
፲፩ አሠርቱ ወአሐዱ 11
፲፪ አሠርቱ ወክልኤቱ 12
፲፫ አሠርቱ ወሠለስቱ 13
፲፬ አሠርቱ ወአርባዕቱ 14
፲፭ አሠርቱ ወሐምስቱ 15
፲፮ አሠርቱ ወስድስቱ 16
፲፯ አሠርቱ ወሰብዓቱ 17
፲፰ አሠርቱ ወስመንቱ 18
፲፱ አሠርቱ ወተሰዓቱ 19
፳ እስራ 20
፳፩ እስራ ወአሐዱ 21
፳፪ እስራ ወክልኤቱ 22
፳፫ እስራ ወሠለስቱ 23
፳፬ እስራ ወአርባዕቱ 24
፳፭ እስራ ወሐምስቱ 25
፳፮ እስራ ወስድስቱ 26
፳፯ እስራ ወሰብዓቱ 27
፳፰ እስራ ወሰመንቱ 28
፳፱ እስራ ወተሰዓቱ 29
፴ ሠላሳ 30
፴፩ ሠላሳ ወአሐዱ 31
፴፪ ሠላሳ ወክልኤቱ 32
፴፫ ሠላሳ ወሠለስቱ 33
፴፬ ሠላሳ ወአርባዕቱ 34
፴፭ ሠላሳ ወሐምስቱ 35
፴፮ ሠላሳ ወስድስቱ 36
፴፯ ሠላሳ ወሰብዓቱ 37
፴፰ ሠላሳ ወሰመንቱ 38
፴፱ ሠላሳ ወተሰዓቱ 39
፵ አርብዓ 40
፶ ሃምሳ 50
፷ ስድሳ 60
፸ ሰብዓ 70
፹ ሰማንያ 80
፺ ተሰዓ 90
፻ ምዕት 100
፻፩ ምዕት ወአሐዱ 101
፻፪ ምዕት ወክልኤቱ 102
፻፫ ምዕት ወሠለስቱ 103
፻፬ ምዕት ወአርባዕቱ 104
፻፭ መዕት ወሐምስቱ 105
፻፮ ምዕት ወስድስቱ 106
፻፯ ምዕት ወሰብዓቱ 107
፻፰ ምዕት ወስመንቱ 108
፻፱ ምዕት ወተሰዓቱ 109
፻፲ ምዕት ወአሠርቱ 110
፻፲ወ፩ ምዕት አሠርቱ ወአሐዱ 111
፻፲ወ፪ ምዕት አሠርቱ ወክልኤቱ 112
፻፲ወ፫ ምዕት አሠርቱ ወሠለስቱ 113
፻፲ወ፬ ምዕት አሠርቱ ወአርባዕቱ 114
፻፲ወ፭ ምዕት አሠርቱ ወሐምስቱ 115
፻፲ወ፮ ምዕት አሠርቱ ወስድስቱ 116
፻፲ወ፯ ምዕት አሠርቱ ወሰብዓቱ 117
፻፲ወ፰ ምዕት አሠርቱ ወስመንቱ 118
፻፲ወ፱ ምዕት አሠርቱ ወተሰዓቱ 119
፻፳ ምዕት ወእስራ 120
፻፴ ምዕት ወሠላሳ 130
፻፵ ምዕት ወአርብዓ 140
፻፶ ምዕት ወሃምሳ 150
፻፷ ምዕት ወስድሳ 160
፻፸ ምዕት ወሰብዓ 170
፻፹ ምዕት ወሰማንያ 180
፻፺ ምዕት ወተሰዓ 190
፪፻ ክልኤቱ ምዕት 200
፪፻ወ፩ ክልኤቱ ምዕት ወአሐዱ 201
፪፻ወ፪ ክልኤቱ ምዕት ወክልኤቱ 202
፪፻ወ፫ ክልኤቱ ምዕት ወሠለስቱ 203
፪፻ወ፬ ክልኤቱ ምዕት ወአርባዕቱ 204
፪፻ወ፭ ክልኤቱ ምዕት ወሐምስቱ 205
፪፻ወ፮ ክልኤቱ ምዕት ወስድስቱ 206
፪፻ወ፯ ክልኤቱ ምዕት ወሰብዓቱ 207
፪፻ወ፰ ክለኤቱ ምዕት ወስመንቱ 208
፪፻ወ፱ ክልኤቱ ምዕት ወተሰዓቱ 209
፪፻ወ፲ ክልኤቱ ምዕት ወአሠርቱ 210
፪፻፲ወ፩ ክልኤቱ ምዕት አሠርቱ ወአሐዱ 211
፪፻፲ወ፪ ክልኤቱ ምዕት አሠርቱ ወክልኤቱ 212
፪፻፲ወ፫ ክልኤቱ ምዕት አሠርቱ ወሠልስቱ 213
፪፻፲ወ፬ ክልኤቱ ምዕት አሠርቱ ወአርባቱ 214
፪፻፲ወ፭ ክልኤቱ ምዕት አሠርቱ ወሐምስቱ 215
፪፻፲ወ፮ ክልኤቱ ምዕት አሠርቱ ወስድስቱ 216
፪፻፲ወ፯ ክልኤቱ ምዕት አሠርቱ ወሰብዓቱ 217
፪፻፲ወ፰ ክልኤቱ ምዕት አሠርቱ ወሰመንቱ 218
፪፻፲ወ፱ ክልኤቱ ምዕት አሠርቱ ወተሰዓቱ 219
፪፻፳ ክልኤቱ ምዕት ወእስራ 220
፪፻፴ ክልኤቱ ምሪዕት ወሠላሳ 230
፪፻፵ ክልኤቱ ምዕት ወአርብዓ 240
፪፻፶ ክልኤቱ ምዕት ወሃምሳ 250
፪፻፷ ክልኤቱ ምዕት ወስድሳ 260
፪፻፸ ክልኤቱ ምዕት ወሰብዓ 270
፪፻፹ ክልኤቱ ምዕት ወሰማንያ 280
፪፻፺ ክልኤቱ ምዕት ወተሰዓ 290
፫፻ ሠለስቱ ምዕት 300
፬፻ አርባዕቱ ምዕት 400
፭፻ ሐምስቱ ምዕት 500
፮፻ ስድስቱ ምዕት 600
፯፻ ስብዓቱ ምዕት 700
፰፻ ስመንቱ ምዕት 800
፱፻ ተሰዓቱ ምዕት 900
፲፻ አሠርቱ ምዕት 1000
፳፻ እስራ ምዕት 2000
፴፻ ሠላሳ ምዕት 3000
፵፻ አርብዓ ምዕት 4000
፶፻ ሃምሳ ምዕት 5000
፷፻ ሳድስ ምዕት 6000
፸፻ ሰብዓ ምዕት 7000
፹፻ ሰማንያ ምዕት 8000
፺፻ ተሰዓ ምዕት 9000
፻፻ እልፍ 10,000
፪፻፻ ክልኤቱ እልፍ 20,000
፫፻፻ ሠለስቱ እልፍ 30,000
፬፻፻ አርባዕቱ እልፍ 40,000
፭፻፻ ሐምስቱ እልፍ 50,000
፮፻፻ ስድስቱ እልፍ 60,000
፯፻፻ ሰብዓቱ እልፍ 70,000
፰፻፻ ስመንቱ እልፍ 80,000
፱፻፻ ተሰዓቱ እልፍ 90,000
፲፻፻ አሠርቱ እልፍ 100,000
፳፻፻ እስራ እልፍ 200,000
፴፻፻ ሠላሳ እልፍ 300,000
፵፻፻ አርብዓ እልፍ 400,000
፶፻፻ ሃምሳ እልፍ 500,000
፷፻፻ ስድሳ እልፍ 600,000
፸፻፻ ሰብዓ እልፍ 700,000
፹፻፻ ሰማንያ እልፍ 800,000
፺፻፻ ተሰዓ እልፍ 900,000
፻፻፻ አእላፋት 1,000,000
፲፻፻፻ ትእልፊት 10,000,000
፻፻፻፻ ትልፊታት 100,000,000
፲፻፻፻፻ ምእልፊት 1,000,000,000
2 103
#በፈቃደኝነት ሸር ሸር ያድርጉ
#በምን ተቸግረዋል ????
#በስንፈተ ወሲብ ??
#በድክመተ ወሲብ ??
#በፀላኤ ወሲብ ??
#በህልመ ሌሊት ??
#በግለወሲብ ??
#በወሲብ ፍራቻ ??
#መንስኤ እስኪት
#መፅንኤ እስኪት
#ዘኢያወርድ
#ገትር ምንድናቸው ??
❤️ #እያንዳንዱን በዝርዝር እናያለን፦
👉 #ስንፈተ ወሲብ ማለት የወንድ ልጅ ብልት ለፆታዊ ግንኙነት ዝግጁ ሳይሆን ሲቀር ፣ (በፆታዊ ግንኙነት ጊዜ ) ፈፅሞ መቆም ወይም መነሳት ሲያቅተው ስንተፈተ ወሲብ ይባላል።
👉 #ድክመተ ወሲብ መለት በፆታዊ ግንኙነት ጊዜ ብልት እየተነሳ መልሶ ሲተኛና ሲልፈሰፈስ ዘር ቶሎ ሲፈስ ፣መልሶ ቶሎ አልነሳሲል ድክመተ ወሲብ ይባላል ።
👉 #ፀላኤ ወሲብ ማለት ወንድንም ሆነ ሴትን ልጅ አስገድዶና እያስፈራራ በሰው በአራዊት በእንስሳ ተመስሎ የሚደፍር ነገር ሲከሰት ፀላኤወሲብ ይባላል ይህ እርኩስ መንፈስ ክፉ የአይነ ጥላና የዛር ውላጅ መንፈስ ነው ነገር ግን መንፈሱ በተለያዩ ነገሮች እየተመሰለ የሰውንልጅ ሲያሰቃይ ይኖራል።
በፀላኤ ወሲብ የተጠቁ ሴቶች ማህፀናቸው አካባቢ እንብርታቸው አካባቢ ከፍተኛ የህመም ስሜት ይሰማቸዋል በፆታዊ ግንኙነት ጊዜም ያማቸዋል ደስታየላቸውም
ለወንዶችም ተመሳሳይ ችግር አለው አልፎ አልፎ
👉 #ሕልመ ልሊት ማለት በሚያውቁትም በማያቁት በባድ በዘመድ በቅርብ ጓደኛ በእህት በወንድም በባል በሚስት በአራዊት በእንስሳ እየተመሰለ ሌሊት በህልም እውን በመሰለ መልኩ የሚፈፀም ፆታዊ ግንኙነት ህልመ ሌሊት ይባላል።
ከቶም አንዳንዶቹ ሰዎች የእውነታው ፆታዊ ግንኙነት ልክእንደ ሕልመ ሌሊቱ ፆታዊ ግንኙነት አያስደስተነም ይላሉ ይህማለት መንፈሱ( መንፈሷ) ስሜታቸውን ተቆጣጥሮአቸዋል ማለትነው።
👉#ግለወሲብ ማለት ማንኛውም ሰው ለአቅመ አዳምና ሔዋን የደረሰ ሰው የሚፈፅመው አላስፈላጊ ልምድ ሲሆን ሰው ከተቃራኒ ፆታውጋር ፈጣሪ በፈቀደው ህግና ደንብ መሰረት ፆታዊ ግንኙነት ማድረግ ሲችል የፈጣሪን ህግ በመተው እራሱን በራሱ ያረካል ይህ ከባድ ሐጢአትና ስተትነው ንስሐ መግባትና መፀፀት ያስፈልጋል።
#ይህም ችግር ለወንዶች
#ለስንፈተ ወሲብ
#ለብልት መልፈስፈስ
#ለድክመተ ወሲብ
#ለብልት ማነስ
#ለብልት መሸብሸብ
#ለዘር ፍጥነት (መቸኮል)
#ለወሲብ ፍራቻና ለመሳሰሉ ያጋልጣል።
🌿ለሴቶቹ ደግሞ የሚያመጣው ችግር ፦
🌿ለወንድ ጥላቻ ፍራቻ
🌿ለፆታዊ ግንኙነት ጥላቻ
🌿በፆታዊ ግንኙነት ጊዜ ያለመርካት ችግር
🌿ለግለወሲብ ሱሰኝነት
🌿ከወንድ ይልቅ ግለወሲን በቀን 4:5 ጊዜ መምረጥ
🌿የትዳር ማስጠላት ተስፋ መቁረጥ የበታችነት ስሜት ብቸኝነት መሰማት ወዘተ የመሳሰሉት ይከሰታሉ።
👉 #የወሲብ ፍራቻ ከአይነጥላ ችግርጋር ተያይዞ የሚመጣ ችግር ሲሆን ወንድም ሆነ ሴት አይነጥላ ካለባቸው የወሲብ ፍራቻ ያድርባቸዋል ከተቃራኒ ጓደኛ ሲቀርቡ መፍራት መንቀጥቀጥ በራስአለመተማመን እራስን ዝቅማድረግ የበታችነት ስሜት ከመገናኘት ይልቅ እራስን ወደኋላ ማሸሽ የልብ ምት መጨመር ከፍተኛ ላብ ማላብ የጠረንና የትንፋሽ መቀየር ይከሰታሉ።
👉👉 #መንስኤ እስኪት ማለት የሞተን ወይም የደከመን ብልት የሚያነሳ ፣የሚያነቃ ለፆታዊ ግንኙነት ዝግጁ የሚያደርግ ማለት ነው እንዲሁም በፆታዊ ግንኙነት ጊዜ ብልት ቶሎ ቶሎ እንዴነሳና ለሴክስ ዝግጁ እንዲሆን ያደርጋል።
👉 #መፅንኤ እስኪት ማለት ብልት በግንኙነት ( ሴክስ ) ጊዜ እንደ ብረት የጠነከረ የሚያደርግና ቶሎ እንዳይበርድ ለረጅም ጊዜ እንደቆመ እንዲቆይ የሚያደርግ መድሐኒት መፅንኤ እስኪት ይባላል።
👉 #ዘኢያወርድ ማለት በፆታዊ ግንኙነት ጊዜ ዘር ቶሎ እንዳይፈስ ለረጅም ጊዜ እንዲቆይ የተቃራኒ ፆታን ስሜት እንደፈለጉ መጠበቅ የሚያስችል ጥበብ( እፅዋት ) ሲሆን ዘኢያወርድ ይባላል።
👉👉 #ገትር ማለት የሞተም ያነሳል የደከመም ያጠነክራል ሙሉ በራስ መተማመንን የሚሰጥ ጥበብ (መድሐኒት ) ነው።
👉 #ታዲያ እነዚህ ችግሮች በብዙዎች ዘንድ የግል ሚስጥርሆነው ተደብቀውና ተሸፋፍነው የሰውን ልጅ ደስታ እየነጥቁ ለረጅም አመታት አብረው ይኖራሉ ከአንዳንዶቹ ላይም እስከ መጨረሻው የእርጅና ዘመን ይዘልቃሉ።
✅የብዙ ሰዎችን ትዳር ፍቅርም እስከ ወዲያኛው እንዳይመለስ አድርጎ ቆራርጧል አለያይቷል የብዙሰው ቤት ተበትኗል ፈርሷል።
ነገር ግን ይህችግር የብዙ ሰዎች ችግር እንደሆነ መገንዘብ ያስፈልጋል ከመደበቅና እየተሸማቀቁ ሸፍኖ ይዞ የራስን ሞራል ከመጉዳት ዘወር ዘወር ብሎ መፍትሔውን ፈልጎ ችግሩን ማስወገዱ የተሻለ ይሆናል ። ሀገራችን ኢትዮጵያ የጥበብ መነሻ የጥበብ መፍለቂያ የጥበብ መገኛ መሆኗን መዘንጋትም የለበትም።
በተለያዩ መዛግብቶች ሊቃውንት ቀደምት አባቶቻችን የሰደሩአቸውን ፈዋሽ የሀገር በቀል የእፅዋት መድኀኒቶች በራሳችን አዘጋጅተን መጠቀም አስፈላጊና ወሳኝነው።
#አንደኛ መፍትሔነታቸው ዘላቂነው
#ሁለተኛ የጎንዮሽ ጉዳት አያመጡም
#ሦሥትኛ ሰውነት ያድሳሉ
#አራተኛ ከኬሚካል የፀዱናቸው
#አምስተኛ የተፈጥሮ እፅዋት ናቸው
👉#መፍትሔ ስንፈተ ወሲብ ( ድክመተ) ወሲብ፦
❇️የዷዷቴ ስር 👉ምስሉን ቴሌግራላይ ያገኙታል
❇️የጊዜዋ ስር
❇️የድግጣ ስር
❇️የሴት ቀስት ስር
❇️የእፀ ንጉሥ ስር
፩ኛ #ሁሉንም ለየብቻ በንፅህና አዘጋጅቶ ፈጭቶ ከእያንዳንዱ1 የሾርባ ማንኪያ ዱቄት ከሁሉም በማቀላቀል ለ፯ ቀን ጥዋት ጥዋት 2: 2 የስኳር ማንኪ ዱቄት በጠጅ እየበጠበጡ በባዶ ሆድ መጠጣት እስከ 6:00 ሰአት መፆም
፪ኛ #ዘኢያወርድ
✅የወንዴ አብላሊት ስር
✅የዳማ ከሴ ስር ከፆታዊ ግንኝነት በፊት ከ20-30 ደቂቃ ማኘክ ወሳኝነው
፫ኛ #መፅንኤ እስኪት የዕፀ አድበስብስ ስሩን ቀጥቅጦ አልሞ ለ፯ ቀን በማር ቢበሉት ሁሌም ጠንካራ ያደርጋል ።
የሚከለከሉ ነገሮች ለ፩ኛው
#ፆታዊ ግንኙነት ❌
#ተልባ ምግብ❌
መፍትሔዎችን በአግባቡ ተጠቅመን ችግሮቻችን እናስወግድ።
#በዚህ ችግር ለሚሰቃዩ ወገኖቻችን ይደርስ ዘንድ ሸር ሳያደርጉ አይለፉ እናመሰግናለን
#ማስጠንቀቂ አዲስአበባ ተቀምጠው አድራሻ በማራቅ የእኛን ፅሁፍ ኮፒ እያደረጉ ብር አስገቡ እያሉ የብዙ እህት ወንዶሞችን ገንዘብ ዘርፈዋል እባካችሁ በአካል ባለሙያውን ሳታገኙ ብር አታስገቡ አብዛኛዎች አስመሳይ የከተማ አጭበርባሪዎች ናቸው እወቀቱም የላቸው
👉የቀደምት ኢትዮጵያውያን አባቶችና ቅደመ አያቶቻችን የጥበብ ሥራ የሀገር በቀል እፅዋትና የጠልሰም ሥራ ጥቅማቸው በግልጽ ይቀርባል ይብራራል
አድራሻች አዲስ አበባ ከወሰን በታች ከመብራቱ ( ንብባንክ ) ወደታች ሲወርዱ አዲሱየሐያት ኮንስስትራክሽን ህንፃ ግንባር እንገኛለን የስራሰአት #ሰኞ--ቅዳሜ 2:300 -11:00 ሰአት።
ለበለጠ መረጃ በስራ ሰአት ይደውሉ
📞📞#0911263566
📞📞#0904727599።
ሊንኩን በመጫን ቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ ጆይን ያድርጉን
https://t.me/meftheaynetla
የቴሌግራም መልክት መቀበያ
@ZEAYNETLA
2 103
#ፀሎተ ነድራ የተሰኘው ጥንታዊ መፅሐፍ ሊቃውንት አባቶቻችን ማንኛውም አይነት ተላላፊ በሽታና
በሰውነት ውስጣዊ አካላችን ውስጥ የሚፈጠሩ ቁስለቶችን ለመፈወስ ይጠቀሙበት የነበረ
ታላቅ የጥበብ መፅሐፍ ነው።
ይህ መፅሐፍ በይዘቱ ትልቅ ሲሆን እንደሌሎቹ የህክምና
መፃሕፍት ሁሉ የራሱ ጠልሰሞችና ገቢሮች አሉት።
ይህን መፅሐፍ ሊቃውንቶቻችን በመጠቀም አሁን AIDS በመባል የሚጠራውን አስከፊ
በሽታ ይፈውሱበት እንደነበር የመፅሐፉ ሊቃውንት ያስረዳሉ። እንዲሁ በመፅሐፉ ላይም
እንዲህ የሚል የፀሎት ቃል ይገኛል።
#በመለኮተ አብ ወወልድ ወመንፈስ አሐዱ አምላክ አውግዙሞ ለባርያ ወሌግዎን ለኤድስ
ወለካንሰር ለምትሐት ወለፍልፀት ለመጋኛ ወለውጋት ለንዳድ ወለቡዳ ወለኩሎሙ
መናፍስት ርኩሳን መሰርያን ይርኃቁ እምኔየ ኦ እግዚእየ ኢየሱስ ክርስቶስ አምላኪየ ዕቅእብ
ሕይውትየ ወሰርየ ሃጢአትየ ወአድኃነኒ እመከራ ስጋ ወነፍስ ለገብርከ የክርስትና (መጠሪያ ) ስም አሜን
2 103
ውድ የኢትዮጵያ ልጆች ይህ መጽሐፍ #ጸሎተ_ንድራ ይባላል መጽሐፉ ገቢያ ላይ አይገኝም ነገር ግን ከተለያዩ ቀደምት የብራና መጽሐፍቶች አባቶች ጽፈው ለተላላፊ (ወረርሽኝ) በሽታ ፣ ለዓይነ ጥላ ፣ ለቁራኛ ፣ ለገርግር ፣ ለዓይነ ሰብእ ፣ ለልሳነ ሰብእ ..... ጸሎቱን ይጠቀሙበታል ።
ስለዚህ እናንተም ለዘመኑ ተላላፊ በሽታ እና ለተለያዩ የዓይነ ጥላ ቁራኛዎችን እየጸለያችሁ ታስወግዱበት ዘንድ አቀረብኩላችሁ ።
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ፩ አምላክ አሜን
ጸሎተ ንድራ ዝውእቱ ዓይነ ወርቅ ወልሳነ ሰብእ ወእንዘ የሐውር እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ውስተ ባሕረ ጥብርያዶስ መስለ ፲ወ፪ አርዳኢሁ ወርእዩ መልክአ ብእሲት አረጊት ነቢራ ተሕተ ዖም ወይእቲ መፍርሂት ወመደንግፂት ጥቀ እስመ ኮና አዕይንቲሃ ይበርቃ ከመ ወርቅ ቀይሕ አእዳዊሃነ ወአዕጋሪሃኒ ከመ ሠረገላ እሳት
በመለኮት አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ፩ አምላክ አወግዞሙ ለባሪያ ወሌጌዎን ለዓይነ ጥላ ወለቁራኛ ወለምሕላፈ ዛር ወለኩሎሙ መናፍስት እርኩሳን መሰርያን ይርኅቁ እምኔየ ኦእግዚእየ ኢየሱስ ክርስቶስ አምላኪየ ዕቅብ ሕይወትየ ወሥረይ ኃጢአትየ ወአድኀነኒ እመከራ ሥጋ ወነፍስ ሊተ (ሰም ማስገባት)
እሳት ወይወጽእ እምአፉሃ ከመ ነበልባለ እሳት መጠነ ፷፻ወ፯ በእመተ መልአክ ወይቤሎዎ አርዳኢሁ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ምንትኑ ዛቲ
ዓይነ እኪት መራር ወርግምት ወሶበ ርእየት ፈረስ እንዘ ይረውጽ አውደቀቶ ፍጡነ ምስለ ዘይጼዓኖ ወሶበ ርእየት ሐመረ እንዘ የሐውር ዲበ ባሕር ገንጰለቶ ፍጡነ ወሶበ ርእየት ላህመ
እንዘ ትትሐለብ ይነጽፍ ሐሊባ ወይከውን ደመ ወሶበ ርእየት ብእሲት ወብእሴ ምስለ ውሉዶሙ አረጋዊ ወአረጊት ፍጡነ ትፈልጠሙ ወታኀጉሎሙ
ወይቤልዎ አርዳኢሁ ለእግዚእነ በምንት ናጠፍኣ ለዛቲ ዓይነ እኪት ወርግምት ወይቤሎሙ እግዚእነ ለሐዋርያት ንሥኡ ወሀብኩክሙ አስማትየ በዕፁብ ዘኢትነገር ወዘኢይትፈከር አውዕይዋ በእሳት ወዝርውዋ በነፋስ ምሥራቅ ወምዕራብ ሰሜን ወደቡብ ከመ ይጥፋዕ ዝክረ ስማ
ወእምዝ ነሥኡ ፲ወ፪ አርዳኢሁ አስማቲሁ ቅዱሳተ ባረኩ በትእምርተ መስቀል እንዘ ይብሉ አትሪኮን ፫(3)
በትሪኮን ፫
አተርጋዎን ፫
አዊል ፫
ሜሎስ ፫
ጋዲን ፫
ብርስባሔል ፫
ጼቃ ፫
ሴቃ ፫
ቤቃ ፫
የጠሉ አልፋ ወዖ ሰንተው ቀንተው ቀርነው ቀርነለው አማኑኤል ኢያኤል
ክስብኤል ፫
አካዕ ፫
አህያ ሸራህያ ኤልሻዳይ እልመክኑን ጸባዖት አስማተ ሥላሴ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ፩ አምላክ አሌፍ ቤት ጋሜል ዳሌጥ ሄ ዋው ዛይ ሄት ጤት ዮድ ካፍ ላሜድ ሜም ኖን ሳምኬት ዔ ፌ ጻዴ ሬስ ሳን ታው ለትቅረብ ስእለትየ ኀቤከ እግዚእየ አምላኪየ በኃይለ ዝንቱ አስማቲከ አድኀነኒ እመኩሉ እኩይ ዘእፈርሆ ሊተ ስም ማስገባት
እምሕማመ ዓይነ ወባሪያ ወመናፍስት ርኩሳን ወአጋንንት ጸዋጋን ወእጅ ሰብእ ወቡዳ ወዓይነ ወግ ወእምኩሉ ሕማመ ደዌ ከመ ኢይቅረቡ ኀበ ነፍስየ ወሥጋየ
በአብ አትዌከል ወበወልድ እጼለል ወበመንፈስ ቅዱስ እትኬለል ሳዶር አላዶር ዳናት አዴራ ሮዳስ በ፭ ቅንዋተ መስቀሉ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ አድኅነኒ እምኩሉ እኩይ ዘእፈርሆ ሊተ ስም ያስገቡ
ቃል ሥጋ ኮነ ወኃደረ ላዕሌነ ቃለ እግዚአብሔር ይመትር ነደ እሳት እስመ አልቦ ነገረ ዘይሰዓኖ ለእግዚአብሔር ቀዳሚሁ ቃል ውእቱ ወውእቱ ቃለ ኀበ እግዚአብሔር ውእቱ ወእግዚአብሔር ውእቱ ቃለ ወከማሁ ቀዳሚሁ እምቀዲመ ኀበ እግዚአብሔር ሀሎ ውእቱ ቃለ ወኩሉ ቦቱ ኮነ ወዘእንበሌሁሰ አልቦ ዘኮነ ወኢምንትኒ እምዘኮነ ወዘሂ ኮነ በእንቲኣሁ ቦቱ ሕይወት ውእቱ ወሕይወትስ ብርሃኑ ለዕጓለ እመሕያው ውእቱ ወብርሃነ ጽድቅስ ዘውስተ ጽልመት ያበርህ ወያርኢ ወጽልመትኒ ኢይረክቦ ወኢይቀርቦ
ኦ እግዚእየ ኢየሱስ ክርስቶስ በዝ ቃለ ወንጌልከ ዕቀበኒ ወአድኅነኒ እመኩሉ እኩይ ዘእፈርሆ ሊተ ስም ያስገቡ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ፩ አምላክ ጸሎት በእንተ ሕማመ ሥጋ ወነፍስ አንተ በሰማይ ወአንተ በምድር አንተ ትቀትል ወአንተ ተሐዩ ሐሪስ ወንዋም ዘኢይመጽአከ አንተ ንጉሠ ሰማያት ወምድር ወዘሀሎ እምውስተ ከርሥ ወዘሀሎ በውስተ ልበ ዘሀሎ ውስተ ኅሊና አንተ ተአምር ወስተ እዴከ አጽንዓነ ውስተ ሰማያት
አንተ እግዝአብሔር ሰመዔ ኩሉ ዘይመጽኡ ሰይጣናት ወእምነ ኩሉ ዘኢይመጽኡ እኩያን ሰብእ እምይምን ወእምፅግም እምቅድም ወእምድኅር አድኅነኒ አንተ እግዚአብሔር ተአምር ማዕምር አንተ እግዚአብሔር ጻእ አንተ መንፈስ ርኩስ እምላዕለ ገብርከ በእግዚአብሔር ብስራት በእግዚአብሔር ቅሩብ በእንተ እግዚእትነ ማርያም እሙ ለክርስቶስ አድኀኖ ሊተ ለገብርከ ስም ያስገቡ
መዝሙር ፲፰ ሰማያት ይነግራ ስብሐተ እግዚአብሔር
ወግብረ እደዊሁ ያየድዓ ሰማያት ዕለት ለዕለት ትጎሥዕ ነቢበ ወለሊት ለሌሊት ታየድዕ ጥበበ አልቦ ነገረ ወአልቦ ነቢብ ዘኢተሰምዐ ቃሎሙ ውስተ ኩሉ ምድር ወፅአ ነገሮሙ ወእስከ አጽናፈ ዓለም በጽሐ ነቢቦሙ ወውስተ ፀሐይ ሣሜ ጽላሎት ወውእቱሰ ከመ መርዓዊ ዘይትኅባእ እምላህቡ
ሕጉ ለእግዚአብሔር ንጹሕ ወይመይጣ ለነፍስ ስምዑ ለእግዚአብሔር እሙን ወያጠብብ ሕፃናተ ኩነኔሁ ለእግዚአብሔር ርቱዕ ወያስተፈስሕ ልበ ትዕዛዙ ለእግዚአብሔር ብሩህ ወያበርህ አዕይንተ ፈሪሀ እግዚአብሔር ንጹሕ ወየሐዩ ለዓለም ፍትሑ ለእግዚአብሔር ጽድቅ ወርትዕ ኅቡረ ወይትፈቶ እምወርቅ ወእምዕንቁ ክቡር
ወይጥዕም እመዓር ወሦከር ወገብርከስ የዐቅቦ ወበዐቂቦቱ ይትዐሰይ ብዙኅ ለሰሐቲ መኑ ይሌብዋ እምኅነኪር መሐኮ ሊተ ለገብርከ ስም ያስገቡ
እመሰ ኢቀነዩኒ ውእተ ጊዜ ንጹሐ እከውን ወእነጽሕ እምዐባይ ኅጢአትየ ወይከውን ሥሙረ ቃለ አፉየ ወኅሊና ልብየኒ ቅድሜየ ውእቱ በኩሉ ጊዜ እግዚእየ ረዳኢየ ወመድኃኒየ ።
መዝሙር ፺ ዘየኅድር በረድኤት ልዑል ወይነብር ውስተ ጽላሎቱ ለአምላክ ሰማይ ይብሎ ለእግዚአብሔር ምስካይየ ወፀወንየ አንተ አምላኪየ ወረዳኢየ ወእትዌከል ቦቱ እስመ ውእቱ ይባልሐኒ እምሥገርት ነዓዊት ወእምነገር መደንገፅ ይጼለከ በገበዋቲሁ
ወትትዌከል በታሕት ክነፊሁ ጽድቅ በወልታ የዐውደከ ወኢትፈርኅ እምግርማ ሌሊት እምሐፅ ዘይሰርር በመዓልት እምግብር ዘየሐውር በጽልመት እምድድቅ ወእምጋኔነ ቀትር ይውደቁ በገቦከ ዐሠርቱ ምእት አእላፍ በየማንከ ወኅቤከሰ ኢይቀርቡ ወባሕቱ ትሬኢ በአዕይንቲከ ወትሬኢ ፍዳሆሙ ለኃጥአን እስመ አንተ እግዚኦ ተስፋየ
ልዑል ረሰይከ ፀወነከ ኢይቀርብ እኩይ ኅቤከ ወኢይበውእ መቅሠፍት ቤተከ እስመ ለመላእክቲሁ ይኤዝዞሙ በእንቲኣከ ከመ ይዕቀቡከ በኩሉ ፍናዊከ ወበእደዊሆሙ ያነሥኡከ ከመ ኢትትዐቀፍ በዕብን እግርከ ላዕለ ተኩላ ወከይሲ ትጼዐን ወትከይድ አንበሳ ወከይሲ እስመ ብየ ተወከል አድኅኖ ወእከድኖ እስመ አእመረ ስምየ
ይጼውዓኒ ወእሰጠወ ሀሎኩ ምስሌሁ አመ ምንዳቤሁ አድኅኖ ወእሴብሖ ለነዋህ መዋዕል አጸግቦ በአርእዮ አድኅኖትየ ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ለዓለም ወለዓለም ዓለም አሜን
ይህን ጸሎት ከቻሉ ፯ ጊዜ ካልቻሉ ፫ ቢጸልዩት ከብዙ ወረርሽኝ እና ከተለያዩ መናፍስቶች እንዲሁም ከሚላክ መተት ይጠብቅወታል
በቀይ እስክርቢቶ በልሙጥ ወረቀት ስም እያስገቡ ጽፈው ቢይዙትም ይጠብቅዎታል ።
አድራሻች አዲስ አበባ ከወሰን በታች ከመብራቱ ( ንብባንክ ) ወደታች ሲወርዱ አዲሱየሐያት ኮንስስትራክሽን ህንፃ ግንባር እንገኛለን የስራሰአት #ሰኞ--ቅዳሜ 2:300 -11:00 ሰአት።
ለበለጠ መረጃ በስራ ሰአት ይደውሉ
📞#0911263566
📞#0904727599።
2 103
#ዛሬ ስለ ዓይነ ጥላ እና ስለ አንዳንድ የመተት መንፈሶች ማስወገጃ ጸሎት እናያለን
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ፩ አምላክ አሜን
ጸሎት በእንተ መፍትሔ ሥራይ ባሪያ ወሌጌዎን በእንተ ቡዳ ወቁመኛ በእንተ ዓይነ ጥላ ወዓይነ ወርቅ በእንተ ምቀኛ ወተንኮለኛ ረሐቁ በኅቡ ስሙ ለእግዚአብሔር
ባዖስ ፫ (3) ፣ ፎሮስ ፫ (3) ፣ አርያኖስ ፫ (3) ፣ ኪያዮጽዮስ ፫ (3) ፣ አክልያዳኤል ፫ (3) ፣ሱርንኤል ፫ (3) ፣ እልመክኑን ፫ (3) ፣ ክስብኤል ፫ (3) ፣ አማኑኤል ፫ (3) ዲኖስ ፫ (3) ፣ አድያኖስ ፫ (3) ስሙ ለክርስቶስ ዘያፈርሆሙ ለአጋንንት ዓይነ ጥላ ወዓይነ ወርቅ መተት ወድግምት
በስመ ሳዶር አላዶር ዳናት አዴራ ሮዳስ ጸባዖት አፍርርዎት በስመ አኽያ ሸራክያ ኤልሻዳይ እምኖዲ ትስቡጣ ማስያስ አዝዮስ አልፋ ወዖ ቤጣ የውጣ ሴቃ ቤቃ ጼቃ አካዕ ክስብኤል ዘጥንተ ፊደሉ አሌፍ ቤት ጋሜል ዳሌጥ ሄ ዋው ዛይ ሄት ጤት ዮድ ካፍ ላሜድ ሜም ኖን ሳምኬት ዔ ፌ ጻዴ ቆፍ ሬስ ሳን ታው ለትቅረብ ስእለትየ ኃቤከ እግዚኦ
ኩናኤል ዳናኤል ግሙርኤል ኢዮሴዴቅ ቃኤል አታዳኤል አውታዳኤል እሳት መፍርህ ቃለ መለኮትከ አውላካኤል መደንግፅ አምላከ በስመ አውድአውላላኤል በስመ ሰቀሎ ድልዋኪን አዊን አዊል ጋዴን ሸብራቅ ሰይፈ እሳት ሜሎስ ፫ (3) ፣ ምትሮሙ ኤልብኤል አቲ ፓፓ ስርጥ ፓፓ ለሚን ዳሌጥ ባርያ ወሌጌዎን
መተት ወድግምት ዓይነ ጥላ ወዓይነ ወርቅ አብሮ አደግ ጭምር ግዛ ወሾተላይ ቡዳ ወቁመኛ ዛር ወቁራኛ ዓይነ ጥላ ወዓይነ ወርቅ ዕድል ሰባሪ ወሐብት ገርጋሪ ወእምኩሉ ተያዥ ወተአዛዥ አሳሪ ወተፃራሪ ከእራስ ፀጉር እስከ እግር ጽፍር ያለህ በሽታ ውለሽ መተት ወድግምት ፍታሕ ቡዳ ወቁመኛ ዛር ውላጅ ወሟርተኛ ወዓይነ ገቢ
ወሰላቢ ተነቀል ወተሰደድ አለህ ቃለ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ በቅብዕ በሳርሳር በተወክሎ እግዚአብሔር እቀበኒ ወአድኅነኒ ሊተ ለገብርከ እገሌ ወይም ለዓመትከ እገሊት እገሌ ወይም እገሊት በሚለው ስምን እያስገቡ ጸሎት ማድረግ።
የዚህ ጸሎት አጠቃቀም
፩, ጧት ሲነሱ ቢቻል ፯ (7) ጊዜ አለበለዚያ ፫ (3) ጊዜ መጸለይ ማታም በተመሳሳይ ጸልየው ቢተኙ በለሊት ከሚያሰቃይና ከቅዠት ይገላገላሉ ።
፪, በንፁህ እቃ የእለት ውሃ ቀድቶ ከዛው ላይ ፯ (7) ሎሚ ፈጥፍጦ አንድ እራስ ሽንኩርት ቀጥቅጦ አንድ ጭብጥ ጥሬ ፌጦ #የግራዋ ቅጠል #የእንባጮ ቅጠል እነዚህን እፅዋቶች ቅጠላቸውን ቀጥቅጦ ሁሉንም በአንድ በተዘጋጀው የጸበል እቃ በመጨመር ካላዩ ላይ ፯ (7) ወይም ፫ (3) ጊዜ እየጸለዩ ለ ፯ (7) ቀን መጠመቅ ክፉ ውለሽ (መተት) እና የዓይነ ጥላ መንፈስ ይለቃል ።
፫, የተዘጋ ገቢያ ወይም ቤት ካለ እየጸለዩ ጸበሉን ቢረጩት ይፈታል ።
፬, ይህን ህቡዕ ስም በቀይ ቀለም ጽፈው በኪስ ቢይዙት በየሄዱበት ከክፉ ነገር ይጠብቃል የተከበረ ኅቡዕ ስም ነው አክብረው ይያዙት ።
➤ የቀደምት ኢትዮጵያውያን አባቶችና ቅደመ አያቶቻችን የጥበብ ሥራ የሀገር በቀል እፅዋትና የጠልሰም ሥራ ጥቅማቸው በግልጽ ይቀርባል ይብራራል
አድራሻች አዲስ አበባ ከወሰን በታች ከመብራቱ ( ንብባንክ ) ወደታች ሲወርዱ አዲሱየሐያት ኮንስስትራክሽን ህንፃ ግንባር እንገኛለን የስራሰአት #ሰኞ--ቅዳሜ 2:300 -11:00 ሰአት።
ለበለጠ መረጃ በስራ ሰአት ይደውሉ
📞📞#0911263566
📞📞#0904727599።
ሊንኩን በመጫን ቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ ጆይን ያድርጉን
https://t.me/meftheaynetla
የቴሌግራም መልክት መቀበያ
@ZEAYNETLA
እፅዋቶችን ከታች ይመልከቱ 👇👇👇👇👇👇👇👇👇
2 103
ጤናይስጥልኝ እንዴት ሰነበታችሁ ውድ የጥበብ ቤተሰቦች ዛሬ የግዜዋን ጥቅም በትንሹ እነሆ
❤#በፈቃደኝነት_ላይክና ሸር_ያድርጉ
⏩#ጊዜዋ_ካለ_ከደጅሽ_ለምን_ታመመብሽ _ልጅሽ
⏩ግዛዋ (ጊዜዋ) በኢትዮጵያ የባህል ህክምና ውስጥ “ሁለገብ” ከሚባሉት ውስጥ አንዱ ነው፡፡ ሁለገብ ማለት ለሁሉ ሰው፣ ለሁሉ በሽታ አገልግሎት ይሰጣል እንደ ማለት ነው፡፡
እንዲሁም መላ የተክሉ ክፍል ሥሩ፣ ቅጠሉ ቅርፊቱ ወዘተ ለመድኃኒት ቅመማ ይውላሉ፡፡ ለዚህ ነው “ ጊዜዋ ካለ ከደጅሽ፣ ለምን ታመመብሽ ልጅሽ የሚባለው
➡#የጊዜዋ_ጥቅሞች
#ለዓይነ ጥላ
#ገንዘብ ለሚበተንበት
#ለስንፈተ ወሲብ
#ከፍተኛ የደም ግፊት ይቀንሳል
#ለራስ ምታት መድሀኒት ነው
#ለወባ ፣ ለትኩሳትና ለሆድ ህመም ማስታገሻነት
ይውላል
#ለገብያ መስህብነት
#ለጆሮ ሕመም ችግር
#ለቡዳ ለዛር ውላጅ ማስለቀቂያ
#ለጉንፋን ባይረስ ማስወገጃ
#የካንሰር እጢ እድገትን ይገታል
#የልብ ምት ፍጥነትን ይቀንሳል
#ለሳልና ለአስም እንደ ናርኮቲን ያገለግላል
#የሳንባ እጢ እድገት እንዳይኖር ያደርጋል
#ለነፍሳቶችና ለእባብ ንክሻዎች ለማከም ይረዳል
➡#የጊዜዋ_ከምትሰጠው_ዘላቂ_መፍትሔ
፩#ገንዘብ ለሚበተንበት ለማይበረክትለት
(ወሳጅ ለሚባለው መተት) ሰው እና በክፉ መናፍስት የሚሰለብበት ሰው መለኛ መፍትሔ ናት!
👉ይህ ማለት የጊዜዋ ሥር ማክሰኞ ጠዋት 12 ሰዓት ይቆረጣል ወዳሴ ማርያም ዘሰሉስን እየተደገመ አንቲ ውእቱ እፅ ብሩክን ሶስቴ ተጸልዮ በቀኝ እጅ ይቆረጣል በአውራ ጣት ልክ ተከርክሞ አንቺ ጊዜዋ በአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ስም ገንዘቤን የሚበትን መንፈስ ሀብቴን የሚሰልበኝን መንፈስ በተሰጠሽ የመናፍስት ማራቅ ፀጋ አርቂ ብላቹ ብር ከምታስቀምጡበት ውስጥ አስቀምጡ።
፪➡️#ለዓይነ ጥላ ማስወገጃ
የጊዜዌ ሥሩን ቀበርቾ ከከርቤ ዕጣን ጋር በማቀላቀል ማታ ማታ እየታጠኑ ለ ፯ ቀን መተኛት
➡️፫#ለስንፈተ ወሲብ
#የጊዜዋና
#የሴት ቀስት
#የዳማ ከሴ ስር
#የችፍርግ ሥር
➡️የሁሉንም ስሮች በንጽህና አዘጋጅተው ፈጭተው የተፈጨውን ዱቄት በእኩል መጠን አዋህደው (7) ሰባት የጁስ ማንኪያ ዱቄት በአምስት የሾርባ ማንኪ ማር አንዴ አቀላቅሎ ሰባት ቀን ጥዋት ጥዋት አንዳንድ ማንኪያ በባዶሆድ መጠቀም እስከ 5:00 መፆም ።
❌አልኮል
❌ፆታዊ ግንኙነት
❌ተልባ ክልክል ነው
በውጭ ሀገር ለምትኖሩ እና አገር ውስጥ ሁናቹ መምጣት ላልቻላቹህ ባላቹህበት ሁናቹ አገልግሎት ማግኘት ትችላላቹሁ
አንዳንድ ስጋዊና መንፈሳዊ ትምህርቶችንና አገልግሎቶችን ለመከታታል ለምትፈልጉ
አድራሻች አዲስ አበባ ከወሰን በታች ከመብራቱ ( ንብባንክ ) ወደታች ሲወርዱ አዲሱየሐያት ኮንስስትራክሽን ህንፃ ግንባር እንገኛለን የስራሰአት #ሰኞ--ቅዳሜ 2:300 -11:00 ሰአት።
ለበለጠ መረጃ በስራ ሰአት ይደውሉ
📞📞#0911263566
📞📞#0904727599።
ሊንኩን በመጫን ቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ ጆይን ያድርጉን
https://t.me/meftheaynetla
የቴሌግራም መልክት መቀበያ
@ZEAYNETLA
❤የቀደምት አባቶቻችን የጥበብ ስራ
❤በዚህ ቻናል ይብራራል ይተነተናል እንዲሁም መፍትሔውን ባሉበት እናደርሳለን ።
👉 በዚህ ችግር ለሚሰቃዩ ወገኖቻችን ይደርስ ዘንድ #ሸር ማድረግዎን እንዳይረሱ
2 103
#የጌታችን የመድሐኒታች ኢየሱስ ክርቶስ
ባለ ስቅለት
ጌታችን የተሰቀለበት ሰዓት ፀሐይ በሰማይ መካከል በሆነ ጊዜ የጥላ መታየት በሚጠፋበት ወደ ሰው ተረከዝም በሚገባበት ነበር ከ፮ ሰዓት ጀምሮ እስከ ፱ ሰአት ምድር ጨለመች፤ ፀሐይ፤ጨረቃ፤ከዋክብት ብርሃናቸውን ከለከሉ፤ ምክንያቱም የፈጣሪያቸውን ዕርቃኑን ይሸፍኑ ዘንድ ነበር፤ ‹‹ቀትርም በሆነ ጊዜ ፀሐይ ጨለመ፤ምድርም ሁሉ እስከ ፱ ሰዓት ድረስ ጨለማ ሆነ›› ማር.፲፭፥
በእለተ አርብ በመስቀል ላይ ተሰቀለ ለሰውልጅ ሲል እራሱን አሳልፎ ሰጠ እንደወንበዴም ተቆጠረ ከወንበዴዎች ጋርም ተሰቀለ አይሁድ ተዘባበቱበት
እሱን ግን ጌታሆይ የሚያደርጉትን አያውቁምና ይቅርበላቸው አለ።
➤ የቀደምት ኢትዮጵያውያን አባቶችና ቅደመ አያቶቻችን የጥበብ ሥራ የሀገር በቀል እፅዋትና የጠልሰም ሥራ ጥቅማቸው በግልጽ ይቀርባል ይብራራል
አድራሻች አዲስ አበባ ከወሰን በታች ከመብራቱ ( ንብባንክ ) ወደታች ሲወርዱ አዲሱየሐያት ኮንስስትራክሽን ህንፃ ግንባር እንገኛለን የስራሰአት #ሰኞ--ቅዳሜ 2:300 -11:00 ሰአት።
ለበለጠ መረጃ በስራ ሰአት ይደውሉ
📞📞#0911263566
📞📞#0904727599።
ሊንኩን በመጫን ቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ ጆይን ያድርጉን
https://t.me/meftheaynetla
የቴሌግራም መልክት መቀበያ
@ZEAYNETLA
2 103
#ዛሬ ስለ ዓይነ ጥላ እና ስለ አንዳንድ የመተት መንፈሶች ማስወገጃ ጸሎት እናያለን
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ፩ አምላክ አሜን
ጸሎት በእንተ መፍትሔ ሥራይ ባሪያ ወሌጌዎን በእንተ ቡዳ ወቁመኛ በእንተ ዓይነ ጥላ ወዓይነ ወርቅ በእንተ ምቀኛ ወተንኮለኛ ረሐቁ በኅቡ ስሙ ለእግዚአብሔር
ባዖስ ፫ (3) ፣ ፎሮስ ፫ (3) ፣ አርያኖስ ፫ (3) ፣ ኪያዮጽዮስ ፫ (3) ፣ አክልያዳኤል ፫ (3) ፣ሱርንኤል ፫ (3) ፣ እልመክኑን ፫ (3) ፣ ክስብኤል ፫ (3) ፣ አማኑኤል ፫ (3) ዲኖስ ፫ (3) ፣ አድያኖስ ፫ (3) ስሙ ለክርስቶስ ዘያፈርሆሙ ለአጋንንት ዓይነ ጥላ ወዓይነ ወርቅ መተት ወድግምት
በስመ ሳዶር አላዶር ዳናት አዴራ ሮዳስ ጸባዖት አፍርርዎት በስመ አኽያ ሸራክያ ኤልሻዳይ እምኖዲ ትስቡጣ ማስያስ አዝዮስ አልፋ ወዖ ቤጣ የውጣ ሴቃ ቤቃ ጼቃ አካዕ ክስብኤል ዘጥንተ ፊደሉ አሌፍ ቤት ጋሜል ዳሌጥ ሄ ዋው ዛይ ሄት ጤት ዮድ ካፍ ላሜድ ሜም ኖን ሳምኬት ዔ ፌ ጻዴ ቆፍ ሬስ ሳን ታው ለትቅረብ ስእለትየ ኃቤከ እግዚኦ
ኩናኤል ዳናኤል ግሙርኤል ኢዮሴዴቅ ቃኤል አታዳኤል አውታዳኤል እሳት መፍርህ ቃለ መለኮትከ አውላካኤል መደንግፅ አምላከ በስመ አውድአውላላኤል በስመ ሰቀሎ ድልዋኪን አዊን አዊል ጋዴን ሸብራቅ ሰይፈ እሳት ሜሎስ ፫ (3) ፣ ምትሮሙ ኤልብኤል አቲ ፓፓ ስርጥ ፓፓ ለሚን ዳሌጥ ባርያ ወሌጌዎን
መተት ወድግምት ዓይነ ጥላ ወዓይነ ወርቅ አብሮ አደግ ጭምር ግዛ ወሾተላይ ቡዳ ወቁመኛ ዛር ወቁራኛ ዓይነ ጥላ ወዓይነ ወርቅ ዕድል ሰባሪ ወሐብት ገርጋሪ ወእምኩሉ ተያዥ ወተአዛዥ አሳሪ ወተፃራሪ ከእራስ ፀጉር እስከ እግር ጽፍር ያለህ በሽታ ውለሽ መተት ወድግምት ፍታሕ ቡዳ ወቁመኛ ዛር ውላጅ ወሟርተኛ ወዓይነ ገቢ
ወሰላቢ ተነቀል ወተሰደድ አለህ ቃለ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ በቅብዕ በሳርሳር በተወክሎ እግዚአብሔር እቀበኒ ወአድኅነኒ ሊተ ለገብርከ እገሌ ወይም ለዓመትከ እገሊት እገሌ ወይም እገሊት በሚለው ስምን እያስገቡ ጸሎት ማድረግ።
የዚህ ጸሎት አጠቃቀም
፩, ጧት ሲነሱ ቢቻል ፯ (7) ጊዜ አለበለዚያ ፫ (3) ጊዜ መጸለይ ማታም በተመሳሳይ ጸልየው ቢተኙ በለሊት ከሚያሰቃይና ከቅዠት ይገላገላሉ ።
፪, በንፁህ እቃ የእለት ውሃ ቀድቶ ከዛው ላይ ፯ (7) ሎሚ ፈጥፍጦ አንድ እራስ ሽንኩርት ቀጥቅጦ አንድ ጭብጥ ጥሬ ፌጦ #የግራዋ ቅጠል #የእንባጮ ቅጠል እነዚህን እፅዋቶች ቅጠላቸውን ቀጥቅጦ ሁሉንም በአንድ በተዘጋጀው የጸበል እቃ በመጨመር ካላዩ ላይ ፯ (7) ወይም ፫ (3) ጊዜ እየጸለዩ ለ ፯ (7) ቀን መጠመቅ ክፉ ውለሽ (መተት) እና የዓይነ ጥላ መንፈስ ይለቃል ።
፫, የተዘጋ ገቢያ ወይም ቤት ካለ እየጸለዩ ጸበሉን ቢረጩት ይፈታል ።
፬, ይህን ህቡዕ ስም በቀይ ቀለም ጽፈው በኪስ ቢይዙት በየሄዱበት ከክፉ ነገር ይጠብቃል የተከበረ ኅቡዕ ስም ነው አክብረው ይያዙት ።
☑ አድራሻች አዲስ አበባ ከወሰን በታች ከመብራቱ ( ንብባንክ ) ወደታች ሲወርዱ አዲሱየሐያት ኮንስስትራክሽን ህንፃ ግንባር እንገኛለን የስራሰአት #ሰኞ--ቅዳሜ 2:300 -11:00 ሰአት።
ለበለጠ መረጃ በስራ ሰአት ይደውሉ
📞#0911263566
📞#0904727599።
ሊንኩን በመጫን ቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ ጆይን ያድርጉን
https://t.me/meftheaynetla
የፌስቡክ ገፃችን
https://www.facebook.com/profile.php?id=100083372206985&mibextid=ZbWKwL
እፅዋቶችን ከታች ይመልከቱ 👇👇👇👇👇👇👇👇👇
2 103
#ማእሰሮሙ ለአጋንንት የተሰኘ ጸሎት ከዚህ በታች አስቀመጥኩላችሁ ።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
#በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ፩ አምላክ አሜን
#ጸሎት በእንተ ማዕሰሮሙ ለአጋንንት ሰማያውያን ወምድራውያን ፣ አየራውያን ፣ ወእመቃውያን ፣ ምሥራቃውያን ወምዕራባውያን ፣ ሰሜናውያን ወደቡባውያን አአምን በሠለስቱ አካላት ወበአሐዱ መለኮት አብ እሳት ወልድ
እሳት መንፈስ ቅዱስ እሳት አሐዱ ውአቱ እሳተ ሕይወት ቃለ እግዚአብሔር ይመትር ነደ እሳት
ተሰደድ አንተ ባሪያ ፣ ዛር ወቡዳ ፣ ርኩስ ወጥቁር ፣ ዐይነ ጥላ ወዓይነ ወርቅ ወልሳነ ስብእ ፣ ወኩልክሙ መናፍስት ርኩሳን ወስብእ መሠሪያን እራሐቁ እምላዕለ ሥጋዬ ወነፍስዬ ሊተ ለገብርከ እገሌ___
ለእድ እዳር ለአድናሪፍ ገሪፍ ተገረፍ በሰይፈ ሚካኤል ወገብርኤል ፣ ተቀሰፍ በረምሐ ጊዮርጊስ ፣ ተረገዝ በሥልጣነ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ፣ ተወገዝ በሥልጣነ አሥርቱ ወክልኤቱ ሐዋርየት ፣ በሥልጣነ ጴጥሮስ ወጳውሎስ ፣ በሥልጣነ አሥርቱ ወስምንቱ ርቱዐነ ሃይማኖት ፣ ከመ አርዮስ ወስባልዮስ ከሐዲ መቃ ንጉሥ
አጋንንት ይነቅህ ዶርሆ ጋኔንን ይነብር በአየር ወርእየ በኲሉ ይቀትል በዐይነ መዓት ፣ ኢትኩኑ ውጋት ፣ ምታት ፣ ፍልጸት ወቁርጸት ፣ ወመጋኛ ወጉሥምት ለእመ ተዛልፍክሙ ወተአደውክሙ ባርያ ወልጌዎን መናፍስት ወርኵሳን ሰብእ መሰሪያን ወባሪያ ፀሊማን እለ ትስክዩ ነፍስ ወተስህቡ ውስተ አንቀጸ ደይን
በአምስቱ ምዕት እልፍ ስናስለ እሳት
በአምስቱ ምዕት እልፍ መዋጥሐ እሳት
በአምስቱ ምዕት እልፍ መዋቅረ እሳት
በአምስቱ ምዕት እልፍ መሀፒለ እሳት
በአምስቱ ምዕት እልፍ ሰጎንጥረ እሳት
በአምስቱ ምዕት እልፍ ቀለምጺጸ እሳት
በከመ አሰሮ ወሰቅሎ ፣ አርህቆ ወአሰስሎ ፣ አውደቆ ወአውረዶ ውስተ ምድረ ፍዳ ለብርያል ከማሁ ተአሰሩ ወተሰቀሉ ፣ ረሐቁ ወሰስሉ ደቁ ውረዱ ውስተ ምድረ ፍዳ አንተሙ አጋንንት ርኩሳን ከመ ኢትቀረቡ ኀበ ነፍስየ ወሥጋዩ ለገብርከ እገሌ/ለዓመትከ/ እገሊት ____
ኦ እግዝእትየ ማርያም ዕቀበኒ በኃራ ወልድኪ ልቡሳነ ብርሃን ከመ ኢየቅረቡ ኅቤየ ሠራዊተ መስቴማ ጽልሙታን አንሰ እገሌ_ገደፍኩ ነፍስየ ወሥጋየ ውስተ እደኪ ወእትማኀፀን ብኪ ከመ ታድኅነኒ በዝ ዓለም እምደ ሰብእ እኩያን ወበዘይመጽእ ዓለም እምደ ሰይጣን ስፍሒ እዴኪ ወባርክኒ ለገብርከኪ/ለዓመትኪ/ __
በረከተ ዚአኪ ወፀጋ ወልድኪ የሀሉ ምስለ ገብርኪ /አመትኪ/
ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ለዓለም ዓለም አሜን ለይኩን ለይኩን !!
ይህ ጸሎት ከላይ ለተዘረዘሩት ችግሮች መዋጊና ማስወገጃነት ያገለግላል
ገቢር
፩. ይህን ጸሎት ቢቻል ፯ ወይም ፫ ጊዜ ፀልዮ መውጣት
፪. ማታም እንዲሁ ጸልዮ መተኛት
፫. በእለት ውሀ ጥዋት ፫ ወይም ፯ ጊዜ ጸልዮ በእፅዋቱ ገቢር መጠቀም መጠመቅ
፬. በልሙጥ ወረቀት በቀይ ቀለም ጽፎ በአንገት (በኪስ )መያዝ ነው!!!!!!
ጥበብሰ ትሄይስ እምኩሉ መዛግብት
ይህ ጸሎት የተፈተነ የአባቶቻችን ጥበብ ነው
በማክበርና በፈሪሃ እግዚአብሔር ይዘው ይጠቀሙበት
👉 ልብይበሉ አንዳንድ አጭበርባሪዎች
👉በፔጅ ስም ፔጅ በመክፈት
👉የምፅፈውን ጽሁፍ ኮፒ ፒስት በማድረግ
👉እውቀቱና ሙያው ሳይኖራቸው
👉የተቸገረውንና ምስኪኑን ሕዝብ በአካውንት ብር አስገባ መድሐኒት እልክልህአለሁ ያለሁት የክልል ከተማነው በረሀነው እያሉ እያጭበረብሩና እየዘርፉ የጥበብን ታላቅነትና ፈዋሽነት የሚያበላሹ አሉ ከነዚህ አጭበርባሪዎች ተጠንቀቁ አትሸወዱ አባታዊ ምክሬ ነው።
የቀደምት ኢትዮጵያውያን አባቶችና ቅደመ አያቶቻችን የጥበብ ሥራ የሀገር በቀል እፅዋትና የጠልሰም ሥራ ጥቅማቸው በግልጽ ይቀርባል ይብራራል
✅አድራሻችን አዲስ አበባ ከወሰን በታች ከመብራቱ ( ንብባንክ ) ወደታች ሲወርዱ አዲሱየሐያት ኮንስስትራክሽን ህንፃ ግንባር እንገኛለን የስራሰአት #ሰኞ--ቅዳሜ 2:300 -11:00 ሰአት።
ለበለጠ መረጃ በስራ ሰአት ይደውሉ
📞#0911263566
📞#0904727599።
ሊንኩን በመጫን ቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ ጆይን ያድርጉን
https://t.me/meftheaynetla
