en
Feedback
አዳኙ የትምህርት እና የመረጃ ሚዲያ

አዳኙ የትምህርት እና የመረጃ ሚዲያ

Open in Telegram

መረጃ በፍጹም አይናቅም አይደንቅም

Show more
2 326
Subscribers
+624 hours
+157 days
+3530 days
Posts Archive
እኔ የምሰጠውን ወይም እዚህ ላይ የምለቀውን ስልጠና ለሚፈልጉ ትምህርት ቤቶች በጣም በቅናሽ ለ7 ትምህርት ቤቶች ለመስጠት እድል ሰጥቻለሁ የሚፈልግ ቀድሞ የትምህርት ቤቱን ስም ንጻፍ ✅ በትምህርት እና በመመሪያ ዙሪያ ስለጠና እንሰጣለን እናማክራለንም በተለይም በቅድመ-አንደኛ ትምህርት አሰጣጥ እና ዝግጅት ላይ ያናግሩን  ➡በጣም ብዙ መረጃዎችን ስለምታገኙ ተቀላቀሉን👇 #መረጃ_በፍጥነት_ለማግኘት  በቴሌግራም 👇👇 https://t.me/AdanguMidia https://t.me/premerja

እንኳን ለ2019 ትምህርት ዘመን አደረሳችሁ። ዘመን ዘመን ሲተካ፤ አመታት፣ ወራትና ቀናት ሲፈራረቁ ጊዜውን ጠብቆ ከሚመጡና ሁለም በጊዜ ካሌንደር ተግባራዊ ከሚደረጉ አንኳር መርሃ ግብሮቻችን ቀዳሚው
እንኳን ለ2019 ትምህርት ዘመን አደረሳችሁ። ዘመን ዘመን ሲተካ፤ አመታት፣ ወራትና ቀናት ሲፈራረቁ  ጊዜውን ጠብቆ ከሚመጡና ሁለም በጊዜ ካሌንደር ተግባራዊ ከሚደረጉ አንኳር መርሃ ግብሮቻችን ቀዳሚው የትምህርት ስራ ነው። ትምህርት ህፃናት እውቀትንና ጥበብን የምገበዩበት፤ የነገ ህይወትና ሙሉ ማንነታቸው የሚቀረጽበት እንዲሁም የሀገር ባለቤት ትውልድ የሚሰራበት ትልቅ ማሽን ነው ። በመሆኑም የዘንድሮ የተማሪ ምዝገባ ነሀሴ 18/2018 ዓ/ም ነገ ሰኞ በይፋ ይጀመራል ። በትምህርት ስራ ውስጥ ቀዳሚውን ድርሻ የሚይዘው የተማሪ ምዝገባ እንደመሆኑ መጠን ይህንን ታላቅ ተግባር ለማሳካት ሁሉም ዜጋ መረባረብ አለበት። በዞናችን እድሜው ለትምህርት የደረሰ አንድም ህፃን ከትምህርት ገበታ ውጪ እንዳይሆን አስፈላጊ በሆነው  ጉዳይ ሁሉ የድርሻችንን እንወጣ።     መልካም የትምህርት ዘመን!! አስቸኳይ ነው  ለወረዳ ለትምህርት ቤት ለጤና ጣቢያ አሳውቁ  ማየታችሁን በምልክት  አሳውቁኝ ✅ በትምህርት እና በመመሪያ ዙሪያ ስለጠና እንሰጣለን እናማክራለንም በተለይም በቅድመ-አንደኛ ትምህርት አሰጣጥ እና ዝግጅት ላይ ያናግሩን  ➡በጣም ብዙ መረጃዎችን ስለምታገኙ ተቀላቀሉን👇 #መረጃ_በፍጥነት_ለማግኘት  በቴሌግራም 👇👇 https://t.me/AdanguMidia https://t.me/premerja

አስቸኳይ ነው ለወረዳ ለትምህርት ቤት ለጤና ጣቢያ አሳውቁ ማየታችሁን በምልክት አሳውቁኝ ✅ በትምህርት እና በመመሪያ ዙሪያ ስለጠና እንሰጣለን እናማክራለንም በተለይም በቅድመ-አንደኛ ትምህርት አሰጣጥ
+3
አስቸኳይ ነው  ለወረዳ ለትምህርት ቤት ለጤና ጣቢያ አሳውቁ  ማየታችሁን በምልክት  አሳውቁኝ ✅ በትምህርት እና በመመሪያ ዙሪያ ስለጠና እንሰጣለን እናማክራለንም በተለይም በቅድመ-አንደኛ ትምህርት አሰጣጥ እና ዝግጅት ላይ ያናግሩን  ➡በጣም ብዙ መረጃዎችን ስለምታገኙ ተቀላቀሉን👇 #መረጃ_በፍጥነት_ለማግኘት  በቴሌግራም 👇👇 https://t.me/AdanguMidia https://t.me/premerja

#የስራ_ማስታወቂያ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ከዚህ በታች በተመለከቱት ክፍት የስራ መደቦች ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ህጋዊ ማስረጃዎቻችሁን ይዛችሁ ማስ
+3
#የስራ_ማስታወቂያ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ከዚህ በታች በተመለከቱት ክፍት የስራ መደቦች ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ህጋዊ ማስረጃዎቻችሁን ይዛችሁ ማስታወቂያው ላይ በተጠቀሱት አድርሻዎች በመቅረብ እንድትመዘገቡ እናስታውቃለን፡፡ ዝርዝር መስፈርት እና ተያያዥ መረጃዎችን ከታች ይመልከቱ!!

አስቸኳይ ነው ለወረዳ ለትምህርት ቤት ለጤና ጣቢያ አሳውቁ ማየታችሁን በምልክት አሳውቁኝ ✅ በትምህርት እና በመመሪያ ዙሪያ ስለጠና እንሰጣለን እናማክራለንም በተለይም በቅድመ-አንደኛ ትምህርት አሰጣጥ
አስቸኳይ ነው  ለወረዳ ለትምህርት ቤት ለጤና ጣቢያ አሳውቁ  ማየታችሁን በምልክት  አሳውቁኝ ✅ በትምህርት እና በመመሪያ ዙሪያ ስለጠና እንሰጣለን እናማክራለንም በተለይም በቅድመ-አንደኛ ትምህርት አሰጣጥ እና ዝግጅት ላይ ያናግሩን  ➡በጣም ብዙ መረጃዎችን ስለምታገኙ ተቀላቀሉን👇 #መረጃ_በፍጥነት_ለማግኘት  በቴሌግራም 👇👇 https://t.me/AdanguMidia https://t.me/premerja

አስቸኳይ ነው ለወረዳ ለትምህርት ቤት ለጤና ጣቢያ አሳውቁ ማየታችሁን በምልክት አሳውቁኝ
አስቸኳይ ነው  ለወረዳ ለትምህርት ቤት ለጤና ጣቢያ አሳውቁ  ማየታችሁን በምልክት  አሳውቁኝ

ከአሰላና ከደብረ ብርሃን በኬጂ የተመረቁ በወጣው የቅጥር ማስታወቂያ እንዲመዘገቡ መልዕክት ይነገራቸው። ስማችን ተልኳል በሚል እንዳይዘናጉ መልዕክቶቹን በሙሉ በሚገባ አስተላልፋ መልካም ምሽት
+5
ከአሰላና ከደብረ ብርሃን በኬጂ የተመረቁ በወጣው የቅጥር ማስታወቂያ እንዲመዘገቡ መልዕክት ይነገራቸው። ስማችን ተልኳል በሚል እንዳይዘናጉ መልዕክቶቹን በሙሉ በሚገባ አስተላልፋ መልካም ምሽት

Share 2018-19 e.c AAEB PGDT 1234.xlsx

ቀን 17/11/2018ዓ.ም ለ16ቱም የመንግስት ትምህርት ቤት  የPGDT (የመምህርነት ሙያ) ስልጠና የመገጣጠሚያ ደብዳቤ አሰጣጥ ጥንቃቄን ይመለከታል የቦሌ ክ/ከተማ አስተዳደር ትምህርት ጽ/ቤት ፣ የመምህራንና የትምህርት አመራር ልማት ቡድን  በ2018 ዓ.ም የክረምት መርሃ-ግብር በመንግስት ትምህርት ቤቶች ውስጥ የPGDT (የመምህርነት ሙያ) ስልጠና ያልወሰዱ መምህራንን ለማሰልጠን ከየትምህርት ቤቱ የተላኩትን መረጃዎች ሰብስቦ ማደራጀቱ ይታወቃል። ሆኖም የቀረቡትን መረጃዎች በማደራጀት ሂደት ላይ አንዳንድ ግልጽነት የጎደላቸውና የአሰራር ግድፈት የሚመስሉ ሁኔታዎች በመስተዋላቸው፣ እንዲሁም በተመሳሳይ ጉዳዮች ላይ ቅሬታዎች በመቅረባቸው ምክንያት በእናንተ በኩል የመገጣጠሚያ ደብዳቤ እና ክሊራንስ በሚሰጥበት ወቅት ከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲደረግ ይፈለጋል።ስለሆነም ርዕሰ መምህራን በሚከተሉት ነጥቦች ላይ ልዩ ትኩረት እንድታደርጉ እናሳስባለን ፡፡ ·         የPGDT ስልጠና ለመውሰድ የተመለመሉ መምህራን የመገጣጠሚያ ደብዳቤ ሲጻፍላቸው፣ ለስልጠናው የሚያስፈልገው የትምህርት ዓይነት ያላቸውና የተቀመጡ መስፈርቶችን በሙሉ የሚያሟሉ መሆናቸውን በጥብቅ ማረጋገጥ፤ ·         ዕድሉ የሚመለከታቸው ዲግሪያቸው ተይዞላቸው ደሞዝ እየተከፈላቸው መሆኑ መረጋገጥ አለበት። ·         በየትምህርት ቤታችሁ ከዚህ አሰራር ውጪ የተፈጠሩ ችግሮች ካሉ፣ አስፈላጊውን ማስተካከያ በማድረግ በራሳችሁ ኮታ ከተጠባባቂዎች ተክታችሁ እንድታሳውቁን እያልን፤-ከላይ የተጠቀሱትን መመሪያዎች ባለመከተል ለሚፈጠር ማንኛውም ያልተገባ አሰራርና ግድፈት ቡድናችን ኃላፊነት የማይወስድ መሆኑን እያሳወቅን ።     የምዝገባ  ቀን Ø  ሐምሌ 22 – 23 2018 ዓ.ም ብቻ         የምዝገባ ቦታ Ø  አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ጊቢ OCR ህንጻ የተመለመሉ ሰልጣኝ መምህራን ለምዝገባ ሲመጡ (የሚስፈልጉ) Ø  መገጣጠሚያ ደብዳቤ ከክፍለ ከተማ Ø  የትምህርት ማስረጃ ፎቶ ኮፒ እና ዋናውን Ø  ፓስፖርት መጠን ያለው ( 4 ፎቶ ግራፍ) ይዞ መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ ጥብቅ ማስታወሻ፤- ዩኒቨርሲቲው ለሰልጣኝ መምህራን ምንም አይነት የትራንስፖርት፤ የመኝታና የምሳ አገልግሎት የማይሰጥ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

ቀን 17/11/2018ዓ.ም ለ16ቱም የመንግስት ትምህርት ቤት  የPGDT (የመምህርነት ሙያ) ስልጠናየመገጣጠሚያ ደብዳቤ አሰጣጥ ጥንቃቄን ይመለከታል የቦሌ ክ/ከተማ አስተዳደር ትምህርት ጽ/ቤት ፣ የመምህራንና የትምህርት አመራር ልማት ቡድን  በ2018 ዓ.ም የክረምት መርሃ-ግብር በመንግስት ትምህርት ቤቶች ውስጥ የPGDT (የመምህርነት ሙያ) ስልጠና ያልወሰዱ መምህራንን ለማሰልጠን ከየትምህርት ቤቱ የተላኩትን መረጃዎች ሰብስቦ ማደራጀቱ ይታወቃል። ሆኖም የቀረቡትን መረጃዎች በማደራጀት ሂደት ላይ አንዳንድ ግልጽነት የጎደላቸውና የአሰራር ግድፈት የሚመስሉ ሁኔታዎች በመስተዋላቸው፣ እንዲሁም በተመሳሳይ ጉዳዮች ላይ ቅሬታዎች በመቅረባቸው ምክንያት በእናንተ በኩል የመገጣጠሚያ ደብዳቤ እና ክሊራንስ በሚሰጥበት ወቅት ከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲደረግ ይፈለጋል።ስለሆነም ርዕሰ መምህራን በሚከተሉት ነጥቦች ላይ ልዩ ትኩረት እንድታደርጉ እናሳስባለን ፡፡ ·         የPGDT ስልጠና ለመውሰድ የተመለመሉ መምህራን የመገጣጠሚያ ደብዳቤ ሲጻፍላቸው፣ ለስልጠናው የሚያስፈልገው የትምህርት ዓይነት ያላቸውና የተቀመጡ መስፈርቶችን በሙሉ የሚያሟሉ መሆናቸውን በጥብቅ ማረጋገጥ፤ ·         ዕድሉ የሚመለከታቸው ዲግሪያቸው ተይዞላቸው ደሞዝ እየተከፈላቸው መሆኑ መረጋገጥ አለበት። ·         በየትምህርት ቤታችሁ ከዚህ አሰራር ውጪ የተፈጠሩ ችግሮች ካሉ፣ አስፈላጊውን ማስተካከያ በማድረግ በራሳችሁ ኮታ ከተጠባባቂዎች ተክታችሁ እንድታሳውቁን እያልን፤-ከላይ የተጠቀሱትን መመሪያዎች ባለመከተል ለሚፈጠር ማንኛውም ያልተገባ አሰራርና ግድፈት ቡድናችን ኃላፊነት የማይወስድ መሆኑን እያሳወቅን ።     የምዝገባ  ቀን Ø  ሐምሌ 22 – 23 2018 ዓ.ም ብቻ         የምዝገባ ቦታ Ø  አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ጊቢ OCR ህንጻ የተመለመሉ ሰልጣኝ መምህራን ለምዝገባ ሲመጡ (የሚስፈልጉ) Ø  መገጣጠሚያ ደብዳቤ ከክፍለ ከተማ Ø  የትምህርት ማስረጃ ፎቶ ኮፒ እና ዋናውን Ø  ፓስፖርት መጠን ያለው ( 4 ፎቶ ግራፍ) ይዞ መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ ጥብቅ ማስታወሻ፤- ዩኒቨርሲቲው ለሰልጣኝ መምህራን ምንም አይነት የትራንስፖርት፤ የመኝታና የምሳ አገልግሎት የማይሰጥ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ ✅ በትምህርት እና በመመሪያ ዙሪያ ስለጠና እንሰጣለን እናማክራለንም በተለይም በቅድመ-አንደኛ ትምህርት አሰጣጥ እና ዝግጅት ላይ ያናግሩን  ➡በጣም ብዙ መረጃዎችን ስለምታገኙ ተቀላቀሉን👇 #መረጃ_በፍጥነት_ለማግኘት  በቴሌግራም 👇👇 https://t.me/AdanguMidia https://t.me/premerja

#አስተደሳች_ነገር_ለቅድመ_አንደኛ_ስልጠና_እንዲሰጥላችሁ_የምትፈልጉ_ትምህርት_ቤቶች መስከረም ትምህርት ሲጀመር ስልጠና እንድሰጥላችሁ የምትፈልጉ የቅድመ - አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በሙሉ ከመንግ
#አስተደሳች_ነገር_ለቅድመ_አንደኛ_ስልጠና_እንዲሰጥላችሁ_የምትፈልጉ_ትምህርት_ቤቶች መስከረም ትምህርት ሲጀመር ስልጠና እንድሰጥላችሁ የምትፈልጉ የቅድመ - አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በሙሉ ከመንግሥት ሁለት ከግል ሁለት አጠቃላይ ለአራት ትምህርት ቤቶች እጅግ በጣም ልዩ ቅናሽ ተዘጋጅቷል ስለዚህም እታች በአለው ስልክ ቀድመው ያናግሩኝ🙏 0921345200✍️ #መልካም_እድል እድሉን ያገኙ ትምህርት ቤቶችን እናሳውቃለን ✅ በትምህርት እና በመመሪያ ዙሪያ ስለጠና እንሰጣለን እናማክራለንም በተለይም በቅድመ-አንደኛ ትምህርት አሰጣጥ እና ዝግጅት ላይ ያናግሩን  ➡በጣም ብዙ መረጃዎችን ስለምታገኙ ተቀላቀሉን👇 #መረጃ_በፍጥነት_ለማግኘት  በቴሌግራም 👇👇 https://t.me/AdanguMidia https://t.me/premerja

የአዲስ አበባ ሕጋዊ አቋም፡ የትኛው አማራጭ ለሁሉም የሚበጅ የጋራ መፍትሔ ያመጣል? በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ላይ ከተነሱት አበይት አጀንዳዎች መካከል የመዲናችን የአዲስ አበባ ሕጋዊ አቋም (Legal
የአዲስ አበባ ሕጋዊ አቋም፡ የትኛው አማራጭ ለሁሉም የሚበጅ የጋራ መፍትሔ ያመጣል? በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ላይ ከተነሱት አበይት አጀንዳዎች መካከል የመዲናችን የአዲስ አበባ ሕጋዊ አቋም (Legal Status) አንዱ እና ዋነኛው ነው። ከተማዋ በሀገሪቱ የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚ እና የማኅበራዊ ሕይወት ውስጥ ያላትን ማዕከላዊ ሚና ከግምት ውስጥ በማስገባት የሚወሰነው ውሳኔ የሁሉንም ወገኖች ፍላጎት የሚያስማማና የጋራ ዕድገትን የሚያፋጥን መሆን ይኖርበታል። በቀረቡት አማራጮች ዙሪያ ለሀገራችን ዘላቂ ሰላምና አብሮነት የሚበጁ ዋና ዋና ነጥቦች፡ ✅ከተማዋን በጋራ ማልማትና ማሳደግ፡- አዲስ አበባ የፌደራል መንግሥቱ መቀመጫ፣ የኦሮሚያ ክልል ማዕከል እና የሁሉም ኢትዮጵያውያን መኖሪያ በመሆኗ፤ አስተዳደሯ የክልሉን ልዩ ጥቅም በሚያስጠብቅ፣ የአካባቢውን ማኅበረሰብ መብት በሚያረጋግጥ እና የነዋሪዎቿን ሁለንተናዊ ተፎካካሪነት በሚያሳድግ መልኩ መቀረጽ አለበት። ✅የኢኮኖሚና የማኅበራዊ ትስስር፡- አዲስ አበባ ከኦሮሚያ ክልል ጋር ያላት አስተዳደራዊና ኢኮኖሚያዊ ትስስር የማይነጠል በመሆኑ፣ በድንበር፣ በበጀትና በጋራ ልማት ዙሪያ የሚደረጉ ስምምነቶች የሁለቱንም ወገኖች ዕድገት የሚያፋጥኑ መሆን ይኖርባቸዋል። ✅አካታችነትና የጋራ ታሪክ፡- የከተማዋ የታሪካዊ ቅርሶች፣ የቋንቋና የባህል ስብጥር የልዩነት ሳይሆን የኅብረ-ብሔራዊነታችን ውበትና ጥንካሬ ሆነው እንዲቀጥሉ መሥራት ይገባል። #በመጨረሻም፦ የምክክር ሂደቱ ዋና ዓላማ የሰላምና የልማት በሮችን መክፈት በመሆኑ፤ የሚመረጠው ሕጋዊ አቋም የሕግ የበላይነትን የሚያረጋግጥ፣ ፍትሐዊ የሀብት ክፍፍልን የሚያመጣ እና የሁሉንም ዜጎች መብት በጥብቅ የሚያስከብር ይሆን ዘንድ የሁሉንም ወገን አዎንታዊ አስተዋጽኦ ይጠይቃል።

#አስተደሳች_ነገር_ለቅድመ_አንደኛ_ስልጠና_እንዲሰጥላችሁ_የምትፈልጉ_ትምህርት_ቤቶች መስከረም ትምህርት ሲጀመር ስልጠና እንድሰጥላችሁ የምትፈልጉ የቅድመ - አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በሙሉ ከመንግ
+5
#አስተደሳች_ነገር_ለቅድመ_አንደኛ_ስልጠና_እንዲሰጥላችሁ_የምትፈልጉ_ትምህርት_ቤቶች መስከረም ትምህርት ሲጀመር ስልጠና እንድሰጥላችሁ የምትፈልጉ የቅድመ - አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በሙሉ ከመንግሥት ሁለት ከግል ሁለት አጠቃላይ ለአራት ትምህርት ቤቶች እጅግ በጣም ልዩ ቅናሽ ተዘጋጅቷል ስለዚህም እታች በአለው ስልክ ቀድመው ያናግሩኝ🙏 0921345200✍️ #መልካም_እድል እድሉን ያገኙ ትምህርት ቤቶችን እናሳውቃለን ✅ በትምህርት እና በመመሪያ ዙሪያ ስለጠና እንሰጣለን እናማክራለንም በተለይም በቅድመ-አንደኛ ትምህርት አሰጣጥ እና ዝግጅት ላይ ያናግሩን  ➡በጣም ብዙ መረጃዎችን ስለምታገኙ ተቀላቀሉን👇 #መረጃ_በፍጥነት_ለማግኘት  በቴሌግራም 👇👇 https://t.me/AdanguMidia https://t.me/premerja

ማስታወቂያ፦ የቅድመ 1ኛ ደረጃ ት/ት ለምታስተምሩ የመንግስት እና የግል ት/ቤቶች። በትምህርት ቤታችሁ፦ በቅድመ 1ኛ ሞግዚትነት በቋሚ ቅጥር ተቀጥረው እያስተማሩ ያሉ ሞግዚቶችን፣ ወይም ደግሞ በሰርተፍኬት በቋሚ ቅጥር ተቀጥረው እያስተማሩ ያሉ መምህራንን፦ ሀ. ለቅድመ 1ኛ መምህርነት ዲፕሎማ፣ ለ. ለPVA መምህርነት ዲፕሎማ፣ በመንግስት ስፖንሠርነት ለመማር ፍላጎት ያላቸውን ሞግዚቶችን እና የሠርተፊኬት መምህራንን በመለየት፣ በት/ቤታችሁ በ2ቱ የስራ መስኮች በቋሚነት ተቀጥረው እየሠሩ ስለመሆናቸው የሚገልፅ ህጋዊ ደብዳቤ እና የት/ት ማስረጃቸውን በማስያዝ በየ  ክ/ከተማ ት/ፅ/ቤት በአካል ቀርበው እንዲመዘገቡ  እስከ አርብ 17/11/18ዓ.ም 8:00 ሰአት ድረስ ብቻ  እንድትልኩልን እያሳሰብን፣ የት/ት ዕድሉ  በ2ቱም ቋንቋ መሆኑን እንገልፃለን። ማሳሰቢያ:-    * ከተጠቀሠው ቀንና ሰአት ካለፈ በኋላ የሚመጣን አናስተናግድም።   * ጥራት የሌለው መረጃ ከቀረበ አንቀበልም፤   * ማንኛውም የሰርተፍኬት መምህር መቅረት የለበትም።    * ፈቃድ ላይ ያሉ እና እረፍት የወጡ መምህራንና ሞግዚቶች እንዳይዘነጉ አደራ !!!

ማስታወቂያ፦ የቅድመ 1ኛ ደረጃ ት/ት ለምታስተምሩ የመንግስት እና የግል ት/ቤቶች። በትምህርት ቤታችሁ፦ በቅድመ 1ኛ ሞግዚትነት በቋሚ ቅጥር ተቀጥረው እያስተማሩ ያሉ ሞግዚቶችን፣ ወይም ደግሞ በሰርተፍኬት በቋሚ ቅጥር ተቀጥረው እያስተማሩ ያሉ መምህራንን፦ ሀ. ለቅድመ 1ኛ መምህርነት ዲፕሎማ፣ ለ. ለPVA መምህርነት ዲፕሎማ፣ በመንግስት ስፖንሠርነት ለመማር ፍላጎት ያላቸውን ሞግዚቶችን እና የሠርተፊኬት መምህራንን በመለየት፣ በት/ቤታችሁ በ2ቱ የስራ መስኮች በቋሚነት ተቀጥረው እየሠሩ ስለመሆናቸው የሚገልፅ ህጋዊ ደብዳቤ እና የት/ት ማስረጃቸውን በማስያዝ አዲስ ከተማ ክ/ከተማ ት/ፅ/ቤት በአካል ቀርበው እንዲመዘገቡ  እስከ አርብ 17/11/18ዓ.ም 8:00 ሰአት ድረስ ብቻ  እንድትልኩልን እያሳሰብን፣ የት/ት ዕድሉ  በ2ቱም ቋንቋ መሆኑን እንገልፃለን። ማሳሰቢያ:-    * ከተጠቀሠው ቀንና ሰአት ካለፈ በኋላ የሚመጣን አናስተናግድም።   * ጥራት የሌለው መረጃ ከቀረበ አንቀበልም፤   * ማንኛውም የሰርተፍኬት መምህር መቅረት የለበትም።    * ፈቃድ ላይ ያሉ እና እረፍት የወጡ መምህራንና ሞግዚቶች እንዳይዘነጉ አደራ !!!

Repost from N/a
📺 #የቅድመ_አንደኛ_ደረጃ_የተማሪዎች_ውጤት_አያያዝ_እና_የሰርተፍኬት_አሰራር_ማብራሪያ 🎙️ ጤና ይስጥልኝ! የተከበራችሁ የቅድመ-አንደኛ ደረጃ አስተባባሪዎች እና መምህራን። የነገ ሀገር ተረካቢ የሆኑትን ህፃናት በእውቀትና በስነ-ምግባር ለመቅረጽ የምታደርጉት ተጋድሎ ሁልጊዜም የሚደነቅ ነው። ሰሞኑን በርካታ መምህራንና አስተባባሪዎች በተደጋጋሚ አንድ ወሳኝ ጥያቄ ስጠይቁኝ ቆይታችኋል፦ #የቅድመ_አንደኛ_ደረጃ_የሰርተፍኬት_አሰራርና_የውጤት_አቀያየር_ሂደት_እንዴት_ነው❓ የሚል። ለዚህ ጥያቄያችሁ ምላሽ የሚሆን እና ስራችሁን ቀለል የሚያደርግ፣ ቀደም ሲልም የጠቆምኳችሁን የአሰራር ሂደት ዛሬ በግልጽ ላስታውሳችሁ ወደድኩ። 📊 ውድ መምህራን፤ የሰርተፍኬት አሰራሩን ሂደት በሁለት ዋና ዋና ምዕራፎች ከፍለን ማየት እንችላለን፦ 1. #የሮስተር_እና_የሰርተፍኬት_ልዩነት በመጀመሪያ ደረጃ፣ በአንደኛው ወሰነ-ትምህርት (First Semester) የምታገኟቸውን ውጤቶች በሙሉ ሮስተር ላይ ስታሰፍሩ በቁጥር (Numbers) መሆን አለበት። ነገር ግን ይህንን ውጤት በቀጥታ ወደ ሰርተፍኬት አታዛውሩትም። ከዚህ ቀደም ባጋራኋችሁ ፎርሙላ መሰረት፣ ቁጥሩን ወደ ፊደል (Letters) በመቀየር በሰርተፍኬቱ ላይ የምታስቀምጡት በፊደል ብቻ ይሆናል። 2. #ጠቅላይ_ድምር_እና_አማካኝ (Average) የማውጣት ቀመር የተማሪዎችን ጠቅላይ ድምር እና አማካኝ ውጤት ለመስራት ለእያንዳንዱ ወሰነ-ትምህርት አራት አራት ጭብጦችን እንወስዳለን። አሰራሩም እንደሚከተለው ነው፦ #በአንደኛው_ወሰነ_ትምህርት፦ ጭብጥ 1 + ጭብጥ 2 + ጭብጥ 3 እና እንደ አራተኛ ጭብጥ የእንግሊዘኛ ትምህርትን ትደምራላችሁ። ታዲያ በዚህን ጊዜ የምታገኙት ውጤት ጠቅላላ ድምር ይሆናልደ   ጭብጥ 4 + ጭብጥ 5 + ጭብጥ 6 እና እንደ አራተኛ ጭብጥ ድጋሚ የእንግሊዘኛ ትምህርትን ትደምራላችሁ። ታዲያ በዚህን ጊዜ የምታገኙት ውጤት ጠቅላላ ድምር ይሆናልደ   የእነዚህን አራት ጭብጦች ድምር ውጤት ለ4 (ለአራት) ታካፍላላችሁ። በመጨረሻም የመጣውን አማካኝ ውጤት፣ ባለፈው ባጋራኋችሁ የስሌት መመሪያ መሰረት ከቁጥር ወደ ፊደል በመቀየር በሰርተፍኬቱ ላይ በኩራት ታሰፍራላችሁ ማለት ነው። 🎯  ይህ አሰራር የተማሪዎቻችንን ትክክለኛ የክህሎት ደረጃ ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ እና የአተገጣጠም ስህተቶችን የሚያስወግድ በመሆኑ፣ ሁላችሁም አስተባባሪዎችና መምህራን ይህንን መመሪያ ተከትላችሁ ብትሰሩ ብዬ በድጋሚ ቀላል ያለ መንገድ መሆኑን ላስታውሳችሁ እወዳለሁ። የእኛ ጥንቃቄ ለልጆቻችን ነገ ትልቅ መሰረት ነው። ስለተከታተላችሁኝ አመሰግናለሁ፤ መልካም የስራ ጊዜ ይሁንላችሁ! ጥያቄ ካላችሁ እና ስልጠና ከፈለጋችሁ 0923592387 ይደውሉ‼️ ስለምትከታተሉኝ በጣም አመሰግናለሁ🙏🙏🙏