EBC Ethics Department
Open in Telegram
351
Subscribers
No data24 hours
+57 days
+6630 days
Posts Archive
Repost from EBC Ethics Department
ለኮርፖሬሽኑ አመራሮች በሙሉ
========== ==========
ሀብትን ለማሳወቅ እና ለማስመዝገብ በወጣው አዋጅ ቁጥር 668/2002 መሠረት ሀብት የማሳወቅና የማስመዝገብ ግዴታ ለተጣለባቸው የመንግስት ተሿማች ፤የሕዝብ ተመራጮች እና የኮርፖሬሽኑ አመራሮች ከሀብት ማሳወቅና ምዝገባ ጋር በተያያዘ ግዴታቸውን እንዲወጡ ከኮርፖሬሽኑ የማስተባበሪያ ኃላፊ ባላይ ያላችሁ አመራሮች እና የመንግስት ተሿማች እስከ ጥቅምት 20/2016 ዓ.ም ድረስ ሀብትና የገቢ ምንጫችሁን በኮርፖሬሽኑ ስነምግባር ክፍል እንዲታሳዉቁ አሳስባለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
የስነምግባር ዲፓርትመንት
ማሳሰቢያ ፡-
በEBC-Family እና EBC-Ethics Department በሚለው የቴሌግራም ቻናል ላይ በፒዲፍ የተለጠፈው የሀብት ምዝገባ ቅፅ Print በማድረግ በእያንዳንዱ ገፅ ላይ የአስመዝጋቢ ፊርማ ይቀመጣል ፡፡
ሀብታቸውን የማያስመዘግቡ ሀብት አስመዝጋቢ አመራሮች አግባብነት ባለው የወንጀል ህግ ተጠያቂ እንደሚሆኑ እና ኮርፖሬሽኑም ሆነ የስነምግባር ክፍሉ ኃላፊነቱን የማይወስድ መሆኑ ያሳስባል፡፡
