en
Feedback
ʜᴀʟᴀʟ™

ʜᴀʟᴀʟ™

Open in Telegram

خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel ʜᴀʟᴀʟ™

Channel ʜᴀʟᴀʟ™ (@halal_post) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 11 001 subscribers, ranking 8 329 in the Religion & Spirituality category and 3 030 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 11 001 subscribers.

According to the latest data from 09 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -210 over the last 30 days and by -8 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 8.68%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 5.70% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 956 views. Within the first day, a publication typically gains 628 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 23.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 10 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

11 001
Subscribers
-824 hours
-507 days
-21030 days
Posts Archive
ያ መርሀባ 😄 ከረመዳን በጣም የምወደው ነገር ወላሂ የኔ አይነቱን መስጂድ ስለሚሰበስብልኝ ነው መሳጂዶች ሞልተው በረንዳ ድረስ ፈጅር ሲሰገድ ጫማዎች አካባቢውን ሲያካልሉት እናንተ በጣም ብዙ ወንድም እንግዶች መስጂድ መጥተዋል ተንከባክባችሁ እዚሁ ለማስቀረት ሞክሩ አላህ እኛንም ከሱ ቤት ማይጠፉ ባሮች ያድርገን

ለስሁር ሲሆን የኛ ሰፈሩ መስጂድ አላዘነም ለአፍጥር ሲሆን ደግሞ የትም ይባል ዋናው አዛን ነው የምትሉ ሰዎች አድቡ 😁😂

ተሰሀሩ ፈኢነ ፊሱህሪ በረካ

ረመዳንን ተመስርቶ ወንጀሉን ያላፀዳ ካአላህ ራህመት ይራቅ ሲል ጂብሪል አለይሂ ሰላም ነቢዩና ሙሀመድ ይሁን አሚን አሉ

ረመዳንን አጊንቶ ሳይጠቀምበት ያለፈዉ .......... ጨርሱት 😐

Tmrw😭

ሰዉ ግን ለምንድነዉ ሚፈላሰፍብን አንዱ ይመጣና ረመዳን ከሪም ይላል አንዱ ደሞ ኧረ አይባልም ረመዳን ሙባረክ ነዉ 😭

ወሚነል አጃኢብ ዘንድሮም የሚያስፈጥረውን ተኝቶ ነው ሚፈልገው እንደ ሀሳብ ተፍ ተፍ በሉ 🙌

የላጤ መከራ😭

ረመዳንን ነገ አንድ ልንል ነዉ ምን ተሰማችሁ 😭

እስቲ በረቢ ሁላችንም almost 10 ዓመት ረመዳንን ፁመናል ዘንድሮ በአዲስ ሞራል ከሌሎቹ ረመዳኖች ለየት ያለ አዲስ ታሪክ እንፃፍ

ነገ እኛ እየፆምን እነ ቱርክ ማሊዢያ ቁርስ ሲበሉ

የሰደብኳችሁ ያስቀየምኳችሁ ካላቹ የዛሬን አፉ በሉኝ A ነኝ የአላህ ባርያ የናቴ ልጅ

New moon new energy less of the world, more of the soul✨ tomorrow is Ramadan Ramadan Mubarak to all my tg brothers and sisters and ma husband

ጓደኛዬን አጣሁት አፋልጉኝ ከ 3 ደቂቃ በፊት አጠገቤ ነበር 😭

|     የለውጥ ምዕራፍ      | •      በቁርዓን የተላቀውና እጅግ የተከበረው ወር ከነ ብዙ በረከቶቹ ከፊታችን ተሰይሞዋል። የዚህ ወር ዋና አላማ ልባችን ላይ የአላህን ፍራቻ እንድንሰንቅ እንደሆነ በሱረቱል በቀራህ ላይ ተወስቶዋል። ፆማችን ተራ መራብና መጠማት ብቻ ሳይሆን እይታችንና አንደበታችንንም ከእኩይ ተግባራት ቆጥበን ተቅዋን በሚያሰንቁ ኢባዳዎች ላይ መጠመድ ግድ ይለናል። የነፍስን እኩይ ተግባር ለመግታት ከምንም ጊዜ በላይ ምቹ ሁኔታን የያዘም ወር ነው። የሸይጣን መታሰር ፣ የነፍስያም መሻት በፆም መገታት  ፣ የጀነት በሮች ተከፍተው የቅጣት በሮች መጠርቀማቸው ነፍሳችን ከነበረችበት ገፍላ ተላቃ በእዝነት ወንዙ እንድትለቀለቅ ሂማ ይሆናታል። በሰሞነ ረመዳን የእጆቻችን መዳፎች ለሰደቃም ፣ ለዱዓም ደጋግመው ይዘርጉ። የደግነት ትንሽ የለውምና ደግ እንሁን። ነፍሳችንን በጎ ተግባራት ላይም በማሰማራት እንዲሁ። | ረመዳን አፍርሶ እንዲሰራን ጥርት ያለ ኒያችን ይሁን። የህይወታችን የለውጥ ምዕራፍ እንደሆነ አስበን በሙሉ ልባችን እንቀበለው። እስቲግፋርና ሰለዋት እስትንፋሳችን ይሁኑ። ከሰው ጋር ስንሆን በልብ በኩል ፡ ለብቻ በሆንነበት ሰዓት በአንደበታችን ወዱድን እናውሳ። የተቅዋ ደረጃችንን ከፍ እናድርግ። ትውስታው ከልባችን አይራቅ። ረመዳን በተቅዋ ታንፀን : እድሜ ዘመን ከሚኖር በጎ ማንነት ጋር ምንቆራኝበት ወር ይሁን! ፊ አማኒላህ!

ነገ ረመዳን ነው የቻለ ይፁም ያልቻለ ወየውለት 😁

Ramadan mubarek ❤

🚨🌙 በሳውዲ አረቢያ ጨረቃ መታየቷን ተከተሎ የታላቁ የረመዳን ፆም ነገ ይጀመራል። ረመዳን ሙባረክ 🌙

🤲