cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Mulugeta Anberber

ፈጣን መረጃ እንዲሁም ለዕለታዊ ክንውኖች ወዳጅ ይሁኑ❗️ ዜናው ጥሩም ይሁን፤ መጥፎ እነግራችኋለሁ፡፡ መረጃ ለመላክ @Mulugetaanberberrrr

Show more
Advertising posts
9 459
Subscribers
-624 hours
-497 days
-8230 days
Posting time distributions

Data loading in progress...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Publication analysis
PostsViews
Shares
Views dynamics
01
ሰበር ዜና! የአማራ ፋኖ ወሎ ዕዝ አገዛዙ ኃይሎች ላይ የደፈጣ ጥቃት ፈፀመ። የአማራ ፋኖ ወሎ ዕዝ ራያ ቆቦ ከተማ አንድ ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በወታደራዊ ፖትሮል መኪና ሲንቀሳቀስ የነበረ የአገዛዙ ወታደሮች ላይ የደፈጣ እርምጃ ወስዷል፤ በተወሰደውም እርምጃም የአገዛዙ ወታደራዊ አዛዥ ከእነ አጃቢዎች መደምሰሳቸውን በወሎ ግንባር የሚገኘው የኢትዮ 251 ሚዲያ ዘጋቢ ገልጿል። ይህን ኦፕሬሽን የፈፀሙት የአማራ ፋኖ ወሎ ዕዝ አሳምነው ጽጌ ክፍለጦርና ዞብል አምባ ክፍለጦር መሆናቸውን ዘጋቢያችን ጨምሮ ገልጿል። በዚህ ቀጠና እየተንቀሳቀሱ የሚገኙት የአማራ ፋኖ ወሎ ዕዝ ክፍለጦሮች የተጠነኑና ልዩ ኦፕሬሽኖችን በአገዛዙ ኃይሎች እየሰሩ መሆናቸውን ኢትዮ 251 ሚዲያ ለማወቅ ችላለች። https://t.me/ethio251media
9600Loading...
02
የቀይ ቦኔቶቹ ምስጢር፤ ጋዜጠኛ ሙሉጌታ አንበርብር መረጃዎች አሉት ሊያደምጡት ይገባል እነሆ ፡ - https://t.me/ethio251media
1 1160Loading...
03
ግንቦት 11 ቀን 2016 ረፋድ ላይ አዲስ አበባ ሀርመኒ ሆቴል አቅራቢያ የተፈፀመ ነው። ይህ በትላንትናው ዕለት የአማራ ተወላጅ የሆኑ የፖሊስ አባላት ላይ የተደረገ የመሳሪያ ገፈፋ አንዱ አካል ነው። የመከላከያ ሰራዊት አባላት የአማራ ተወላጅ የሆኑ የአዲስ አበባ ፖሊስ አባላትን የመሳሪያ ገፈፋ እንዲያደርጉ ትዕዛዝ ተሰጥተው የገፈፋ ሥራ እየሰሩ መሆኑን ከዚህ ቀደም ኢትዮ 251 ሚዲያ በተደጋጋሚ ዘገባ መሥራቷ ይታወሳል። https://t.me/ethio251media
1 1986Loading...
04
https://rumble.com/v4wbqo6--251-zare-251-agenda-ethio-251-media.html
2 3720Loading...
05
ሰበር ዜና (ኢትዮ 251 ሚዲያ ግንቦት 12-2016) የአማራ የቁርጥ ልጅ ፋኖ በአዲስ አበባ ሁለተኛውን ኦፕሬሽን ፈፀመ።  የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽ/ቤት ምክትል ኃላፊ እና የፓርኮች አስተዳደር ኃላፊ የሆነው ዶክተር ታምራት ኃይሌ የአካል ጥበቃና ሹፌር የነበረው ገብረእግዚአብሔር በፋኖ ኃይሎች የማያዳግም እርምጃ እንደተወሰደበት የኢትዮ 251 ሚዲያ የመረጃ ምንጮች አረጋግጡ። ዶ/ር ታምራት ኃይሌ በሚኒስቴር ዲኤታ ማዕረግ የጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት ምክትል ቢሮ ሀላፊ እና የፓርኮች አስተዳደር ኃላፊ ሹፌር  የሆነው ገ/እግዚአብሔር በፋኖ ኃይሎች እርምጃ የተወሰደበት አዲሱ ገበያ አካባቢ ነው። የዶክተር ታምራት ኃይሌ የአካል ጥበቃ እና ሹፌር የሆነው ገብረእግዚአብሔር በዛሬው ዕለት ግንቦት 12/2016 ማለዳ 12:40 አለቃውን ይዞ በመጓዝ ላይ እንዳለ በተተኮሰበት ጥይት ተገድሏል። አለቃው ዶክተር ታምራት ኃይሌ ዕድለኛ ሆኖ ለዛሬ አምልጧል።  ይህ ሰው የዐቢይ አሕመድ ፓርኮች ዋና ኃላፊ ከመሆኑም በላይ የፋሽስቱ ቀኝ እጅ በመሆን የሚያገለግል ሰው እንደሆነ ለኢትዮ 251 ሚዲያ የደረሳት መረጃ ያመላክታል። እንደመረጃ ምንጮቻችን፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት በከፍተኛ ሁኔታ ተረብሿል፤ መረጃው እንዳይወጣ ሰፊ ዝግጅት እያደረገ እንደሆነም ኢትዮ 251 ሚዲያ ለማወቅ ችላለች። (ኢትዮ 251 ሚዲያ ተጨማሪ ዝርዝር መረጃዎችን በዕለታዊ የመረጃ ፕሮግራሟ ይዛ ትመለሳለች፤ በረምብል እና የመረጃ ቲቪ አማራጮች ይከታተሉን) https://t.me/ethio251media
3 88728Loading...
06
ኢትዮ 251 ሚዲያን ለመከታተል የረምበል App በማውረድ በስልክዎት ላይ ይጫኑ። ኢትዮ 251 ሚዲያ! https://t.me/ethio251media
3 2905Loading...
07
ሰበር ዜና! "መንግሥት ፈርሷል፤ ፋኖን ተዋግተን ማሸነፍ አልቻልነም፤ የ51ኛ ክፍለጦር አባላት ነበርን ሙሉ ለሙሉ በዛሬው አውደ ውጊያ ክፍለጦሯ ፈርሳለች" የአብይ አህመድ አገዛዝ ምርኮኛ ሰራዊት በጎንደር ቀጠና ሚካኤል ደብር አካባቢ ከሰሞኑ በተደረገ ውጊያ የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ መብረቅ ክፍለ ጦርና የአማራ ፋኖ በጎንደር አጤዎቹ ክፍለጦር የጋራ ኦፕሬሽን በመስራት የተማረኩ ኃይሎች ከኢትዮ 251 ሚዲያ ጋር ያደረጉት ቃለመጠይቅ https://t.me/ethio251media
5 14418Loading...
08
በዛሬው ዕለት ለኢትዮ 251 ሚዲያ የደረሰው ጥብቅ መረጃ እንዲህ ይላል፦ ዐቢይ አሕመድ በጦርነት ጉዳዮች እርሱ ባይሳካለትም ሴራ ሲያውጠነጥን ከሚባለው በላይ ሚስጥረኛ ሰው ነው፤ ለራሱ ሰዎች የማይተነፍስባቸው አጋጣሚዎች ብዙ ናቸው። ሴራው የበሰለ ሲመስለው ለቅርብ ሰዎቹ ያሳውቃል ያኔ ለውስጥ አርበኞች ይደርሳል። የዛሬው መረጃችን ከዚህ ጋር የሚቀራረብ ነው። የሰሜኑ ጦርነት ከመጀመሩ በፊት ዐቢይ አሕመድ "ድሮን እንዳለው" ሚዲያ ላይ አንድም ቀን ተናግሮ አያቅም ነበር፤ በዚህም በወቅቱ ብዙዎቹን የፖለቲካ ኃይሎች የግምገማ ሚዛን አዛብቷል። አሁን ግን ሁኔታዎች ተቀይረዋል። ዐቢይ አሕመድ ግን ሁሌም ራሱን እንደብልጣብልጥ መሪ መቁጠሩን አላቆመም። በትላንትናው ዕለት የመከላከያ ኢንጅነሪንግ የተባለው የዐቢይ አሕመድ ወንበር ጠባቂ በሆነው ሠራዊት የሚመራውን ድርጅት እንደጎበኘ በሚዲያ ታይቶ ነበር። እውነታው ግን ይህ ድርጅት በበጀትና በሰው ኃይል አቅም መዳከም የተነሳ ስራ አቁሞ የከረመ መሆኑ ነው። ይህን ተከትሎ መረጃዎች ስላፈተለኩ ሚዲያ ላይ ሳይወጣ ድርጅቱ እየሰራ ነው የሚል ነገር ለማስወራት ሆነ ብሎ አልሞ ያደረገው ጉብኝት ነው። እውነታው ግን ድርጅቱ 100% ስራ አቁሟል። የተለቀቁ ቪዲዮ ማስተዋል ከቻላችሁ አንድም የሚገጣጠም ብረት ለበስ ታንክ የለም።" ሁሉም በግዥ የመጡ የምስራቅ አውሮፓ አገራት ስሪቶች ናቸው። እነዚህን እያሳየ ያለው ፋኖን እና የኤርትራ መንግሥትን ለማስፈራራት ነው። በነገራችን ላይ በሰኞ የአጀንዳ ፕሮግራማችን "አይቀሬው የዐቢይ አሕመድ ጦርነት በኤርትራ ላይ" በሚል ርዕስ ዘርዘር ያለ በጥብቅ መረጃዎች የተሞላ ፕሮግራም ይዘን እንቀርባለን ከወዲሁ ጠብቁን። ወደሁለተኛው መረጃዬ ሳልፍ… ግንቦት 14 /2016 ሁለተኛ ምዕራፍ ብለው በፋኖ ኃይሎች ላይ በተለያዩ ቀጠናዎች የማጥቃት እርምጃ እንወስዳለን ብለዋል። ፋኖም መከላከያ በተጠጋባቸው ቀጠናዎች ትልልቅ ወጠመድ ቆረጣ እና ደፈጣ ያድርግ። በዋናነት ወሎ እና ጎንደር ቀጠናዎች ታርጌት ተደርገዋል። ጎጃም ዕዝ ዳግም የቋሪት ቀጠናን የመቆጣጠር እቅድም አቅምም አደራጅቷል ይሄን ነገር ተጠቅመን አከርካሪውን እንምታ በማለት ከፍተኛ ጸረ ማጥቃት ልምምድ ብርሸለቆ ላይ ተጀምሯል። በተጨማሪም ከፍተኛ የሆነ ከቦታ ቦታ የሎጀስቲክ እንቅስቃሴ እየተደረገ እንደሆነ ለኢትዮ 251 ሚዲያ የደረሰው መረጃ ያመላክታል። የሎጀስቲክ እንቅስቃሴውም "ወንዝ ማዶ" በማለት ሲሆን በክረምቱ ይሁን በአሁን ሰዓት እንደልብ መሳሪያ ማንቀሳቀስ በማይቻልባቸው ቦታዎች ሽፋን የሚሰጥ መድፍ ጨምሮ ሞርተር እና ዲሽቃ እያስቀመጡና እያንቀሳቀሱ እንደሚገኙ የደረሰን መረጃ ያመላክታል። የተቀመጡት መሳሪያ ለማሸሽ ስለማይመቹ gps እንዲገጠምላቸው አዘዋል በተጨማሪም ለአየር ጥቃት እንዲመች አድርገው ነው የሚያስቀምጡት ። በግንቦቱ ውጊያ ሸዋ ላይ የተለየ እንቅስቃሴ አይኖርም የሚል ውሳኔ ወስነዋል ነገር ግን ይሄ መረጃ አሾልከው አስወጥተው ውጊያ ሊከፍቱ ይችላሉ የሚል መረጃም ደርሶናል። ለማንኛውም ግን ፋኖ ሁሌም ቢሆን ፋኖ በራሱ እቅድ ይመራ ይላል መረጃው የሸዋ ቀጠና ምክንያቱም ቀጠናው ውስብስብ ነው ይሄ ቀጠና ብቻውን መመታት ያለበት ነው ብለዋል። የአብይ አህመድ አገዛዝ አንድ ሪፓርት ላይ አድማ ብተና ከፋኖ ጋር ግጭት የገቡት በትግራይ ውጊያ ጊዜ ፋኖ መንገድ ጠብቆ ልዩ ሃይሉን መቷል የሚል ተመልክቻለሁ። ይሄ ነገር ፍጹም ውሸት እንደሆነ በ ውጊያ በነበሩ ፋኖ አመራሮ እንደዚህ አይነት ግድያ ማን ሲፍጸም እንደነበር የፋኖ ኃይሎች መግለጫ ቢሰጡበት መልካም ነው። ሌላ ተጨማሪ መረጃ የሚሊሻ እርሻ እንዲያርሱ የኦሮሞ ባለሃብቶች ወደ አማራ ክልል እንዲገቡ በእነ ሽመልስ አብዴሳ ውሳኔ ላይ ተደርሷል። ወደ አማራ ክልል የኦሮሞ ባለሀብቶች ትራክተር የሚመጣ ከሆነ በመረጃና ደህንነቱ ጥናት ያስደርግና እንደሚኒሻው ንብረት የእነዚህ ባለሀብቶች ንብረትም መወረስ እንዳለበት መረጃውን ያደረሱን ምንጮች ገልጸዋል። በተመሳሳይ መረጃ የእነ አረጋ ከበደ የዞንና የወረዳ አመራር በውጊያ ላይ እያሉ በፋኖ ጥይት የተሰው ሚሊሻዎችን መሬት ላልሞቱ ሚሊሻዎች እያደለ እንደሚገኝ ለኢትዮ 251 ሚዲያ የደረሰው ጥብቅ መረጃ ያመላክታል። https://t.me/ethio251media
3 6901Loading...
09
https://rumble.com/v4vz98k--251-zare-251-agenda-ethio-251-media.html
3 4050Loading...
10
ብፁዕ አቡነ ሉቃስ ስለፍትሕ መጓደል፣ አላግባብ ስለሚገደሉ ንፁሃን እና ስለ ሰው ልጆች መብት ካለፍርሃት በግልፅ የሚናገሩ ሊቀጳጳስ ናቸው። የብልፅግናው ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ እኚህ አዛውንት ላይ በካንጋሮ ፍርድ ቤቱ በኩል ክስ ከፍቶባቸዋል። ... ብፁዕ አቡነ ሉቃስ ስለ ሁሉም ጉዳይ መልስ አላቸው ያድምጧቸው ።
5 66013Loading...
11
ሰበር መረጃ ኢትዮ 251 ሚዲያ ግንቦት 9/2016 በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት ጥቂት ሳምንታት ብቻ በየፖሊስ መምሪያው ሪፖርት የተደረጉ 36 እገታዎች ተፈጽመዋል፡፡ ለኢትዮ 251 ሚዲያ በደረሳት የውስጥ መረጃ መሰረት፦ ይህ ሪፖርት ከሚያዚያ 22 እስከ ግንቦት 7/2016 ዓ.ም ድረስ የተፈጸመ የእገታ ሪከርድ ነው፡፡ በእነዚህ እገታዎች ከ10 እስከ 20 ሚሊዮን ብር ተጠይቆባቸዋል፡፡  እነዚህ እገታዎች የሚፈጸሙት የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽነር በሆነው ጌቱ አራጋው ደበላ በዘረጋው ድበቅ የማፍያ ኔትወርክ እንደሆነ ነው የኢትዮ 251 የመረጃ ምንጮች የጠቆሙት። ይህ በኮሚሽነር ጌቱ አርጋው ደበላ የሚመራ ስውር የማፍያ ኔትወርክ ንጹሃንን በገፍ ከማሰርና በብርበራ ስም ባለሀብቶችን ከመዝረፍና ከማዘረፍም በላይ የተሻገረ የሲሲሊ ማፍያዎችን የሚያስንቅ የረቀቀና የተደራጀ ወንጀል ይፈጽማል፤ ያስፈጽማል። ከእነዚህ ወንጀሎች አንዱ የሰዎች እገታ ነው፡፡ እንደኢትዮ 251 ሚዲያ ምንጮች እገታው የሚፈጸምባቸው ሰዎች የተመረጡ ባለሃብቶች የመክፈል አቅማቸው ግምት ውስጥ ገብቶ  ባለሃብቶች፣ ሚስቶቻቸው አልያም ልጆቻቸው እንዲታገቱ ይደረጋል፡፡ በተለይም የባለሃብቶች ትንንሽ ልጆቻቸው የእገታ ኢላማ ናቸው፡፡ እንደመረጃ ምንጮች መረጃ የብዙዎቹ ባለሃብቶች ልጆች የሚታገቱት ከትምህርት ገበታቸው ባሉበት ሰዓት፤ አልያም በግል መኪናዎቻቸው የሰርቪስ ጉዞ ላይ እያሉ ነው። በዓለም ሦስተኛዋ የዲፕሎማት ከተማ፣ የአፍሪካ መዲና በሆነችው አዲስ አበባ ከተማ በሚፈጸመው ይህን መሰል የባለሃብቶችና ቤተሰቦቻቸው እገታ፣ እገታው የሚፈጸመው ከላይ ከተጠቀሱት የአገዛዙ የፖሊስና የደህንነት ሰዎች በፈጠሩት የማፍያ ኔትወርክ ጋር  በመቀናጀት እንደሆ የመረጃ ምንጮቻችን ያደረሱን የውስጥ መረጃ ያመላክታል፡፡ የእገታው ሰለባዎች በዋነኛነት ሃብት ያላቸው አማሮች ሲሆኑ፣ ጉራጌዎች፣ ትግሬዎችና ኦሮሞ ያልሆኑ የመክፈል አቅም ያላቸው የሌሎች ብሄር አባላት ይገኙበታል።  ይህን የእገታና የዘረፋ የማፍያ ስራ የሚያስተባብሩት በጸጥታና ደህንነት ተቋማት ውስጥ ያሉ የኦሕዴድ ብልጽግና ባለስልጣናት ሲሆኑ፤ የባንክ ማናጀሮችም እጃቸው እንዳለበት ታውቋል፡፡ በዚህ የማፍያ ስራ ውስጥ ልጁ የሚታገትበትን ባለሃብት መታወቂያ  ቅጂ፣ ከትምህርት ቤት የወላጆች ፋይልና ከሌሎች መንግስታዊ ተቋማት ፋይሎች በማውጣት ግለሰቡ ምን ያህል ሃብት፣ የትቦታ እንዳለው የማጣራቱን ስራ ጨርሰው በስውር ለተደራጀው አጋች ቡድን መረጃውን ያስተላፋሉ። ይህ አጋች ቡድን የባለሃብቶችን ሚስቶች አልያም ህጻናት ልጆች በማገት ከ10 እስከ 20 ሚሊዮን ብር በማስከፈል አጋር ከሆኑት ኮሚሽነር ጌቱ አረጋ ደበላን ከመሰሉ የአገዛዙ አካላት ጋር ይከፋፈላል። አጋቾቹ የደህንነት ሽፋን እንደሚሰጣቸው ለኢትዮ 251 ሚዲያ የደረሳት መረጃ ያመላክታል፡፡   https://t.me/ethio251media
6 4454Loading...
12
https://rumble.com/v4vsfrh--251-zare-251-agenda-ethio-251-media.html
3 4822Loading...
13
ፋኖ አዲስ አበባ ይገባብኛል፤ አዲስ አበባ ከቁጥጥሬ ውጪ ትሆናለች፣ በሚል ስጋት አዲስ አበባ ዙሪያ በኦሮሞ ኮንትራክተሮች ምሽግ ከማስቆፈር ጀምሮ ለኢንተርሃሞይ አዲስ አበባ ላይ ለጭፍጨፋ በማመቻቸት የኦሮሞ ወጣቶችን ከየትምሕርት ቤቱ በማፈስ ለስልጠና በመውሰድና ጥላቻ በማስተማር እነ አብይ አሕመድ ለጭፍጨፋ ዝግጅት እያደረጉ ነው።
4 2010Loading...
14
በአማራ ፋኖ በጎንደር ዕዝ የጎንደሬው በጋሻው ክፍለጦር አዛዥ አርበኛ ስጦታ ( ባሻ) ጋር የተደረገ ቆይታ
4 3602Loading...
15
በአዲስ አበባ ሕጋዊ ትጥቅ የታጠቁ የአማራ፣ የጉራጌ፣ የጋሞ፣ የወላይታ እና የደቡብ ተወላጆች በድብቅ በተደረገ ኦፕሬሽን ሕጋዊ መሳሪያዎቻቸውን ተነጥቀዋል። ...... የተነጠቁ መሳሪያዎች ለኢንተርሃሞይ አዲስ አበባ የጭፍጨፋ እቅድ ለማሳካት ለቄሮፓውር ለሚሉት የሸገር ሰልጣኞች ታድሏል። ዝርዝሩን ያድምጡት ።
4 2991Loading...
16
ሕወሓት በደሕንነት ቢሮ ውስጥ ወሳኝ ቦታዎችን እንዲይዝ ተደርጓል ፤ በርካቶች በአየር መንገድ ተመድበዋል፤ አብዛኛዎቹ ከስራቸው ታግደዋል። በኤርፖርት ኢግዚቢት የተቀመጠ ወርቅ በሙሉ ተዘርፏል። በርካታ መረጃዎች ይዘናል ያድምጡት
4 1792Loading...
17
https://rumble.com/v4vr7vq--251-agenda-251-zare-ethio-251-media.html
4 5300Loading...
18
ጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ የወልቂጤ ሞባይል ቤት ባለቤት የሆኑትን አቶ ስንታየሁ በማንነት አማራ ስለሆነ ብቻ በግል ችግር ያለባቸው ሁለት የቀቢናና ማረቆ ተወላጅ ፀረ አማራ ግለሰቦች ይህ ግለሰብ የጉራጌን ዘርማና ፋኖን ለማጠናከር ለመሳርያ መግዣ ብር ያሰባስባል በማለት ያልሆነ ታፔላ በመስጠት ልጁን አሳስረውታል !! ደቡብ ኢትዮጵያ ውስጥ የአማራንና ጉራጌን ተወላጆች ማሳደድ በቃ የተለመደ ነገር ሁኗል እናም ድምፅ ሁኑን:: ግፉዓን ወገኖቻችሁ ከደቡብ ኢትዮጵያ
4 6764Loading...
19
ይሄን ቪዲዮ ብዙ ነገር ይነግረናል‼️ አማራ ስለሆነች ፓስፓርቷን ወረወሩባት ይሄ አዲስ አበባ ላይ የሆነ እና አሁንም የቀጠለ ነወ። በሁሉም የመንግስት መዋቅር ውስጥ አማራ ላይ በስውር ይደረጉ የነበሩ መድሎዎች አሁን አይን አውጥተው በግልጽ ብሄር እየጠየቁ መሳደብ እና መሰል ነገር በcustomer sevice በሚሰጡ አካላት ጭምር እየተደረገ ነው። ለዚህም ነው ከአብይ አህመድ ጋር ድርድር ዘላቂ ፍትህ አያመጣም የምንለው! https://t.me/MulugetaAnberberEthio251
5 29713Loading...
20
https://rumble.com/v4vkatu--251-zare-251-agenda-ethio-251-media.html
5 0790Loading...
21
ጋዜጠኛ ሳሙኤል አሰፋ ከአገር መሰደዱን ለኢትዮ 251 ሚዲያ ገለጸ። ጋዜጠኛ ሳሙኤል በአዲስ አበባ ዙሪያ ሸገር ከተማ "ሕገ ወጥ ግንባታ" ናቸው ተብለው በፈረሱ ወደ 100 ሺህ የሚቆጠሩ ቤቶችና በተፈናቀሉ ወደ ግማሽ ሚሊየን የሚጠጉ ዜጎችን ጉዳይ ለኢትዮጵያ ሚዲያ ሰርቪስ EMS ለመዘገብ ጣፎ በተገኘበት ወቅት በፖሊስ ተይዞ ድብደባ ፣ እስርና ማዋከብ ደርሶበት ነበረ። በዋስ ከእስር ቤት ወጥቶ እንዲከራከር በፍርድ ቤት ተወስኖለት ቢወጣም ዛቻና ማስፈራሪ በየጊዜው ይደርስበት እንደነበረ ለኢትዮ 251 ገልጿል። በቅርቡም ለዋዜማ ሬድዮ እና ኢንተር ኒውስ ዘገባ ለመስራት ወደ አማራ ክልል ደሴና ሐይቅ ከተሞች በተጓዘ ወቅት በክልሉ ኮማንድ ፖስት ታስሮ እንደነበረ ይናገራል። አስቀድሞ በታሰረበት ጉዳይ ለዋስትና የተያዘውን ገንዘብ ለማስለቀቅ ሸገር ከተማ በተገኘ ወቅት ፖሊስ ይዞት እንደነበረ እና በተጨማሪም ሚያዝያ 25 ቀን 2016 ከአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ VOA ጋር በነበረው ቃለ ምልልስ ጉዳይ ፌደራል ፖሊስ ለጥያቄ ትፈጋለህ ብለው አስገድደው ወስደውት እንደነበረ የገለጸው ጋዜጠኛው። በደረሰበት ተደጋጋሚ ጫና ምክኒያት አገር ለቆ መውጣቱን አስታውቋል። ሳሙኤል በበርካታ የመገናኛ ብዙሃን የሰራ የረጅም አመት ልምድ ያለው ጋዜጠኛ ሲሆን የሰራባቸው ሚዲያዎች ዋዜማ ሬድዮ ፣ ንስር ኢንተርናሽናል ብሮድካስት እና የኢትዮጵያ ሚዲያ ሰርቪስ ይገኙበታል። https://t.me/ethio251media
5 3452Loading...
22
https://rumble.com/v4vcfyz--251-zare-251-agenda-ethio-251-media.html
5 3351Loading...
23
ክብሩን የናቀ ማን ያከብረዋል...⁉️ ጥቃት አካላዊም፣ ስነልቦናዊም፣ ሞራላዊም ነው። በፖለቲካ፣ በኢኮኖሚ፣ በማሕበራዊ እና ባህላዊ መስኮች ሁሉ የሚፈጠር ጥቃት፤ ክብር (Dignity) ላይ የሚመጣ ጥቃት ነው። ክብርን ማጣት ከሰውነት መውረድ ነው!! ክብር የሌለው ሰው ወይ ማሕበረሰብ በባርነት ውርስ ያለ ነው ወይም ባርነትን ለመቀበል የወሰነ ነው። ጥቃትን የሚለማመድ ማሕበረሰብ ክብር-ማጣትን የሚለማመድ ማህበረሰብ ነው። ተጠቂነት የሚወሰደው በግለሰብ ደረጃ አንተ ላይ፣ ቤትህና ቤተሰብህ ላይ ብቻ ጥቃት ሲፈፀም አይደለም። ጥቃት ከሌሎች ጋር በምትጋራው የትኛውም እሴት እና ማንነት ላይ የሚፈፀም ጥቃትም ነው!! ጥቃት ክብሩን አውርዶ ሕልውናውን ሲያንቀው የተኛ ማሕበረሰብ ውርደትን ብቻ ሳይሆን መጥፋትን ምርጫው ያደረገ ነው። ድል ለአማራ !! #AmharaStruggle #Justice4Amhara #AmharaGenocide https://t.me/MulugetaAnberberEthio251
5 9792Loading...
24
አርበኛ ተፈሪ መኮነን! ከ2008 ዓ/ም በፊት የአሚኮ ፕሮሞሽን ሀላፊ፣ የህዝባዊ ግንባሩ መስራች፣ የንስር ሚዲያም መስራች ፣በባህርዳር ከተማ ወጣቱን ማንቃት ጉልህ ሚና የተጫወተ ድንቅ አርበኛ ነበረ። ይህ አርበኛ በኮሎኔል ፈንታው ሙሀቤ የሚመራው የወሎ ዕዝ እና በዋርካው ምሬ ወዳጆ የሚመራው የምስራቅ አማራ ፋኖ ወደ አንድ እንዲመጣ የተቋቋመውን ኮሚቴ በመምራትና ሂደቱ እንዲፋጠን ወሳኝ ሚና የተጫወተ ነው። በተመሳሳይ ሻለቃ መከታው ማሞ የሚመራውን የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛትን እና በአርበኛ አሰግድ የሚመራውን የአማራ ፋኖ በሸዋ ወደ አንድ እንዲመጡ ለማድረግ እየሰራ ካለው ኮሚቴ አባል በመሆን ስራዎችን እየሰራ ይገኝ ነበር። አገዛዙ ከወራቶች በፊት በደብረ ኤልያስ ገዳም የሰነዘረውን ጥቃት ለመመከት ከጓዶቹ ጋር ተሰልፎ በርካታ ገድሎችን ፈፅሟል። አርበኛ ተፈሪ አገዛዙ በጥላቻ ተነሳስቶ በአማራነታቸው ብቻ ገሚሶችን በማሰር፡ መያዝ ያልቻላቸውን ደግሞ በሌሉበት በሽብር ወንጀል ከከሰሳቸው ውስጥ አንዱ ናቸው። ይህ ኩሩ ጀግና በአማራ ትግል ሂደት ውስጥ የሚስተዋሉ ውስብስብ ችግሮችንና እንቅፋኖችን በመበጣጠስ በጎጃም፣ በሸዋ፣ በወሎና በጎንደር ያሉ ፋኖዎች ወደ አንድ መጥተው የአማራ ፋኖ እንዲቋቋም ትልቅ ጥረት እያደረገ ባለበት ሰሞኑን በሰሜን ወሎ ዞን ጉባላፍቶ ወረዳ ልዩ ስሙ ሸዋት በተባለ አከባቢ ላይ አገዛዙ በፈፀመው የድሮን ጥቃት በክብር ተሰውቷል። https://t.me/ethio251media
2 4703Loading...
25
ከኢትዮ 251 ሚዲያ የቀረበ ጥሪ! ኢትዮ 251 ሚዲያ ላለፉት አራት ዓመታት የዐቢይ አህመድ አገዛዝ በአማራ ህዝብ ላይ የሚያደርሰውን መጠነ ሰፊ ጭፍጨፋና ግፍ እየተከታተለ በመዘገብ የህዝብ ልሳን ሆኖ መቆየቱ ይታወቃል፡፡ ሆኖም ሚዲያው በሚያቀርባቸው መረጃዎች አገዛዙን በማጋለጡ፤ አገዛዙ ሚዲያውን በመዝረፍ፣ ጋዜጠኞችን በማሳደድ እንዲሁም በተደጋጋሚ እና በተደራጀ መልኩ ቻናሎቹን እያዘጋበት ይገኛል፡፡ በዚህ የተነሳም የአማራ ህዝብ የተጋረጠበትን የዘር ማጥፋት ጦርነት ሰሚ እንዳያገኝ የአገዛዙ ፍላጎትና እቅድ ቢሆንም፤ ኢትዮ 251 ሚዲያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ሆኖም ለህዝብ ድምጽ በመሆን የአገዛዙን ገመና ያለማቋረጥ እያጋለጠ ይገኛል፡፡ በመሆኑም የአማራ ህዝብ የተጋረጠበትን ጦርነት ለመመከትና ህልውናውን ለማስጠበቅ የሚዲያው ሚና ከፍተኛ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ኢትዮ 251 ሚዲያም ይህንን ኃላፊነቱን በመረዳት ባለሙያዎች በመጠናከርና በሁሉም ቀጠናዎች ዘጋቢዎችን በመመደብ እየሠራ ይገኛል፡፡ ይህ ጥረቱም የአገዛዙን ገመና ከማጋለጥም በተጨማሪ፤ የፋኖን እያንዳንዱን የትግል ውሎና ጀብዱ በመዘገብና ሰንዶ በመያዝ ላይ ነው፡፡ ይህን ጥረቱን በተጠናከረ መልኩ እንዲያከናውን የፋይናንስ ድጋፍ አስፈላጊ ሆኖ አግኝቶታል፡፡ ስለሆነም ኢትዮ 251 ሚዲያን በዚህ የጎፈንድሚ አካውንት በመደገፍ የአማራን ህዝብ ትግል ይደግፉ ስንል በአክብሮት ጥሪ እናቀርብለዎታለን፡፡ ኢትዮ 251 ሚዲያ!! https://gofund.me/a2d99937
4 3540Loading...
26
አርበኛ ፋኖ ተፈሪ መኮንን የአብን ቅድመ መስራች እና በአማራ ሕልውና ተጋድሎ ዱር ቤቴ በማለት በተለያዩ አውደ ግንባሮች በመሳተፍ ላይ የነበረው በትግል ሜዳ ላይ ተሰውቷል። ዝርዝሩን እነሆ
4 8410Loading...
27
https://rumble.com/v4vas6u--251-zare-251-agenda-ethio-251-media.html
4 4180Loading...
28
251 ዛሬ ዝግጅታችን ጀምሯል። https://rumble.com/v4v3tmu--251-zare-251-agenda-ethio-251-media.html
4 5540Loading...
29
"ጀግኖቻችንን ከፍ አድርገን ትግላችንን በውጤት እናጠናቅቃለን!!" የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ የቀድሞው አንድ አማራ ፋኖ ማዕከላዊ ኮሚቴ በአደረጃጀቱ ትግል ውስጥ ታላቅ አስተዋጽኦ ላበረከቱ አመራሮች የተላያዩ ማዕረጎችንና የክብር ስሞችን አጎናፀፈ። በአሁኑ የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ የተካተተው የቀድሞው የአንድ አማራ ፋኖ ማዕከላዊ ኮሚቴ በአደረጃጀቱ ትግል ውስጥ በአመራርነት፣ድረጂቱ ከተመሰረተ ጀምሮ የላቀ አፈፃፀም ያመጡ እና ታላላቅ ጀብዱ ለፈፀሙ ታጋዮች የሚገባቸውን የወታደራዊ ማዕረግ እና የክብር ስያሜ የሰጠ መሆኑን የቀድሞው አንድ አማራ ፋኖ ህዝብ ግንኙነት ኢንጂነር ናትናኤል አክሊሉ ለኢትዮ 251 ሚዲያ በላኩት መልዕክት ገልፀዋል። የተሰጠው ወታደራዊ ማዕረግ እና የክብር የትግል ስም ጀግኖች ለከፈሉት ታላቅ ህዝባዊ አበርክቶ እውቅና ከመስጠቱም በላይ ተተኪ የአደረጃጀቱ ታጋዮች የትግሉን ዓላማ በውል በመረዳት አማራ አቀፍ ህዝባዊ ትግላችን ባጭሩና በውጤታማነት እንዲጠናቀቅ የጀግንነት ወኔ የሚሰንቁበት እውቅና እንድሁም ታሪካችንን እሴታችንን ማንነታችንን የምናሳይበት መሆኑን በመርሐግብሩ የተሳፉ አመራሮችና የክብር እንግዶች ተናግረዋል። በእውቅና መርሐ ግብሩ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የቀድሞው አንድ አማራ ፋኖ ዋና ጦር አዛዥ ሻለቃ አቡሽ እንግዳ አንድ አማራ ፋኖ እንደ ወርቅ በእሳት የተፈተነ ፣ነገሮች ሁሉ አልጋባልጋ ሳይሆኑለት ተግዳሮቶችን በብቃትና በስልት የተሻገረ አደረጃጀት መሆኑን ገልፀው በትግሉ ውስጥ ለአማራነታቸው ከጠላት ጋር ፊትለፊት ገጥመው የተሰው ጀግና ፋኖዎች እንዳሉና አሁንም ለምናደረገው ሁሉን አቀፍ አማራዊ የፋኖነት ትግል አመራሩም ሆነ አባሉ የሚከፈለውን ሁሉ መስዋትነት ከፍሎ ትግሉን በድል ለማጠናቀቅ ከምንጊዜውም በላይ ቁርጠኛ መሆናቸውን እና ወደፊትም ታላላቅ መሰል ጀብዶችን ለሚሰሩ ታጋዮች የማዕረግ እና የክብር አበርክቶ እንደሚሰጡ አብራርተዋል። ማዕረጉና የክብር ስሙ:- 1ኛ ሻለቃ አቡሽ እንግዳ 👉ራስ ቢትወደድ 2ኛ ኢንጂነር ናትናኤል አክሊሉ 👉ቢትወደድ 3ኛ ባዩ አለባቸው 👉ፊታውራሪ 4ኛ ሰኢድ አህመድ 👉 ፊታውራሪ 5ኛ ብሩክ ካሳዬ 👉ደጅአዝማች 6ኛ ኢያሱ ሙሉጌታ 👉ግራአዝማች 7ኛ ኢንጂነር ሳሙኤል ተሾመ 👉ቀኝአዝማች 8ኛ ትንሳኤ ቢራራ 👉ቀኝአዝማች 9ኛ ሸጋው ሎጋው ቀኝአዝማች 10ኛ ሽመልስ አዘዘ 👉ቀኝአዝማች 11ኛ እዝራ ፍስሀ 👉ባላምባራስ 12 ለማ ጠጁ(በክብር የተሰዋ) 👉ቀኝ አዝማች 13 አሊ ሁሴን (በክብር የተሰዋ) 👉ግራአዝማች 14 ቢኒያም ጌታሁን 👉ፊታውራሪ 15 ፲ አለቃ ኤፍሬም አስፋው ወሰን 👉ቀኝ አዝማች ማዕረግ የሰጠ ሲሆን 1ኛ አከበር ስመኘው 👉 አባድፈን 2ኛ ዳዊት ቀፀላ 👉አባናደው 3ኛ ተስፋማርያም ታፈሰ 👉 አባነፍሶ 4ኛ ትንቢት ሀይለማርያም 👉ዳግማዊት ጣይቱ ተብለው የክብር ስም ሰጥቷል።በተጨማሪ ማዕከላዊ ኮሚቴው በልዩነት 1ኛ ለአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ምክትል መሪ ለሆኑት ኢንጂነር ደሳለኝ ሲያስብሸዋ የክብር ስም 👉አባ ጎራው 2 ለ፲ አለቃ በሀይሉ ሙሉጌታ 👉አባ ውቃው በማለት በክብር ያጎናፀፈ ሲሆን ይህ የማዕረግና የክብር ስም ከተሰጠበት እለት ጀምሮ የአማራ ህዝብ ጀግኖቻችንን በሰጠናቸው የማዕረግና የክብር ስም እንዲጠራልን ሲል ማዕከላዊ ኮሚቴው መልዕክቱን አስተላልፏል። አደራጃጀቱ የሰጠው የማዕረግና የክብር ስም የቀድሞ አባቶቻችንን ታሪክና ጀግንነት፣ ጀብዱ እና ወግ ባጠቃላይ የታላቁን አማራ ህዝብ ታሪክ የሚያወሳ እንደሆነና ይህ አሰራርም በሁሉም የአማራ ፋኖ አደረጃጀቶች መቀጠል እንዳለበት ጠቁሟል። https://t.me/ethio251media
7 64118Loading...
30
በረንብል ገብተናል! ገባ ገባ በሉ https://rumble.com/v4v274f--251-agenda-251-zare-ethio-251-media-.html
5 3151Loading...
31
ሰበር መረጃ የወያኔ  አዋጊ የጦር መኮንኖች በምርኮኛው ብርሃኑ ጁላ የመኖሪያ ቤት አፓርታማ ስጦታ ተበረከተላቸው። ከእነዚህ ውስጥ በህይወት የሌሉም ይገኙበታል። (ኢትዮ 251 ሚዲያ ግንቦት 4/2016) የኢትዮ 251 ሚዲያ የመረጃ ምንጮቻንን እንደሚጠቁሙት የመኖሪያ ቤት ስጦታው በኤርትራ ላይ ሊከፍቱት ላሰቡት የጋራ ወረራ መተማመኛ ቀብድ እንዲሆን ታስቦ የተበረከተ ሳይሆን እንደማይቀር ጠቁመዋል። የብልጽግና ሚሊሻ በመሆን የአንድ ግለሰብ ወንበር ጠባቂ የሆነው ሰራዊት እመራዋለሁ በሚለው "ተቋም" በኩል  1,336 በላይ የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ለሠራዊቱ እና ለቋሚ ሲቪል ሠራተኞች "በዕጣ" መልክ አስተላልፌለሁ ማለቱ ይታወሳል። በዚህ "በዕጣ" ተላለፈ በተባለ የመኖሪያ ቤቶች ዕደላ ፕሮግራም ላይ በክብር እንግድነት የተገኘው ምርኮኛው ብርሃኑ ጁላ ከአለቃው ዐቢይ አሕመድ በተሰጠው ትዕዛዝ መሰረት ለወያኔ አዋጊ የጦር መኮንኖች የጋራ መኖሪያ ቤት አፓርታማ ታድሏቸዋል። የመኖሪያ ቤቱ የተሰጣቸው የወያኔ አዋጊ የጦር መኮንኖች የሰሜን ዕዝ ሲመታ፦  ዕቅድ ያወጡ፣ ያደራጁ፣ ውጊያ የመሩ በዚህም በአገር ክህደት ተከሰው የነበሩ ይገኙበታል። ጦርነቱ ከመጀመሩ በፊት በሠራዊቱ ውስጥ የነበሩ (ጡረታ ያልወጡ)  ነገር ግን በጦርነቱ ኢትዮጵያን የወጉ የወያኔ የጦር አመራሮች የጋራ መኖሪያ አፓርታማ ሲበረከትላቸው በሕይወት ከሌሉት ውስጥ ሌተናል ጀኔራል ገብረመድህን ፍቃዱ (ወዲ ነጮ) ባለአራት ምኝታ አፓርታማ በስሙ (ለቤተሰቦቹ) ተበርክቷል። በቅጽል ስሙ ወዲ ነጮ የተባለው የወያኔ ጀኔራል በሰሜን ዕዝ ጥቃት የመከላከያ ሰራዊት የመገናኛ ሥርዓት እንዲቋረጥ በማረግ ለሠራዊቱ መታረድ  ጉልህ ድርሻ እንደነበረው የብልጽግና አፍ በሆኑ ሚዲያዎች በተደጋጋሚ መዘገቡ ይታወሳል። ይህ በአገር ክህደት ተከሶ የነበረ የወያኔ ሰው በቃሊቲ ወህኒ ቤት ቆይታው በምግብ መመረዝ እንደሞተ ይታወሳል። በ 'ሃላላ ኬላ' ው የወያኔ እና ብልጽግና፦ አማራ እና ኤርትራን የማጥቃት የጋራ ድብቅ ስምምነት መሰረት ጡረታ ላልወጡ ግን ደግሞ ኢትዮጵያን ለወጉ የወያኔ የጦር አዋጊዎች የጋራ መኖሪያ አፓርታማ በአዲስ አበባ ታድሏል።  እንደኢትዮ 251 ሚዲያ የመረጃ ምንጮች ከጥቅምት 24/2013 እስከ አሁኑ ወቅት ድረስ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም በተቃራኒ ቆመው ሲዋጉ የቆዩና አሁንም Tigray Defense Force -TDF የሚባለውን ታጣቂ የወያኔ ኃይል እየመሩ የሚገኙ ከጄኔራል እስከ ሺህ አለቃ ማዕረግ ድረስ ያላቸው አዋጊዎች እንደማዕረግ ዕድገታቸው ከ4 መኝታ እስከ 1 መኝታ አፓርትመንት ከምርኮኛው ብርሃኑ ጁላ እጅ ተበርክቶላቸዋል። እንደምንጮቻችን መረጃ ይህ የእጅ መንሻ ኤርትራን ለመውረር ለታሰበው የጦር ወረራ  ቀብድ ተደርጎ የሚወሰድ የጥቅም መደለያ የጋራ-እምነት ማሳደሪያ ስልት ተደርጎ ይቆጠራል። የኢትዮ 251 ሚዲያ ምንጮች እንደጠቆሙት "የመከላከያ ሠራዊት ፋውንዴሽን" የሰራቸው እነዚህ የጋራ መኖሪያ ቤቶች የኦሮሞ ተወላጅ የሆኑ 👉
6 4804Loading...
32
መስመራዊ መኮንኖች በብዛት እንዲወስዱ ተደርጓል። ይህ በእንዲህ እንዳለ በሰሜኑ ጦርነት የተሰው የአማራ እና የደቡብ ተወላጅ የሆኑ ከፍተኛ የመከላከያ የጦር መኮንኖችን ጨምሮ በርካቶች ቤተሰቦቻቸው ከመከላከያ ካምፕ ጭምር ተባርረው በየመንገዱ በልመና ላይ የተሰማሩ እንዳሉ ይታወቃል። "የመከላከያ ሠራዊት ፋውንዴሽን" ዋና ሥራ አሥፈፃሚ ብርጋዲየር ጄኔራል ደረጀ መገርሳ የአማራ እና የደቡብ ተወላጅ የሆኑ በሰሜኑ ጦርነት ሲያዋጉ ህይወታቸው ያለፈ የጦር መኮንን ቤተሰቦች ያቀረቡትን 'የቤት ይሰጠን' ተማፅኖ ውድቅ በማድረግ ኦሮሙማዊ ተልዕኮውን  ስለመወጣቱ፣ በሌላ በኩል ደግሞ የመከላከያ ሚኒስትሩ አብረሃም በላይ፥ የወያኔ የጦር አዋጊዎች የመኖሪያ ቤት አፓርታማው እንዲሰጣቸው የማስተባበሩን ሚና እንደተወጣ ለኢትዮ 251 ሚዲያ የደረሳት መረጃ ያሳያል።  አሁን በአማራ ክልል በአማራ ሕዝብ ላይ የዘር ማጥፋት ዓላማ ያለው ጦርነት ተከፍቶ በውጊያ ላይ ያሉ የሰራዊቱ አባላት ለምን ዓላማ እንደሚዋጉ እንኳ አያውቁትም፤ ዓላማውን የሚያውቁት የፋሽስታዊ ስርዓቱ አርክቴክቶች ናቸው። በመሆኑም በህይወት ያላችሁ የመከላከያ ሠራዊት አባላት ሞታችሁ የአንድ ግለሰብ ወንበር ከማስጠበቅ እንደማይዘል አውቃችሁ፣ የውሻ ሞት ከምትሞቱ ከዚህ ትምህርት ልትወስዱ ይገባል፤ ዓላማውን በማታውቁት ጦርነት ውስጥ ገብታችሁ ስትሞቱ ቤተሰባችሁን ዘወር ብሎ የሚመለከት የለም። ይህ ትምህርት የአማራና የደቡብ ተወላጅ ለሆናችሁ የሰራዊቱ አባላት በይበልጥ ደግሞ መስመራዊ መኮንኖች የቀረበ ጥሪ ነው። ©️ ኢትዮ 251 ሚዲያ
6 5644Loading...
Photo unavailableShow in Telegram
ሰበር ዜና! የአማራ ፋኖ ወሎ ዕዝ አገዛዙ ኃይሎች ላይ የደፈጣ ጥቃት ፈፀመ። የአማራ ፋኖ ወሎ ዕዝ ራያ ቆቦ ከተማ አንድ ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በወታደራዊ ፖትሮል መኪና ሲንቀሳቀስ የነበረ የአገዛዙ ወታደሮች ላይ የደፈጣ እርምጃ ወስዷል፤ በተወሰደውም እርምጃም የአገዛዙ ወታደራዊ አዛዥ ከእነ አጃቢዎች መደምሰሳቸውን በወሎ ግንባር የሚገኘው የኢትዮ 251 ሚዲያ ዘጋቢ ገልጿል። ይህን ኦፕሬሽን የፈፀሙት የአማራ ፋኖ ወሎ ዕዝ አሳምነው ጽጌ ክፍለጦርና ዞብል አምባ ክፍለጦር መሆናቸውን ዘጋቢያችን ጨምሮ ገልጿል። በዚህ ቀጠና እየተንቀሳቀሱ የሚገኙት የአማራ ፋኖ ወሎ ዕዝ ክፍለጦሮች የተጠነኑና ልዩ ኦፕሬሽኖችን በአገዛዙ ኃይሎች እየሰሩ መሆናቸውን ኢትዮ 251 ሚዲያ ለማወቅ ችላለች። https://t.me/ethio251media
Show all...
18👍 6👏 4
Repost from Ethio 251 Media
13:57
Video unavailableShow in Telegram
የቀይ ቦኔቶቹ ምስጢር፤ ጋዜጠኛ ሙሉጌታ አንበርብር መረጃዎች አሉት ሊያደምጡት ይገባል እነሆ ፡ - https://t.me/ethio251media
Show all...
👍 15🔥 1
Repost from Ethio 251 Media
00:33
Video unavailableShow in Telegram
ግንቦት 11 ቀን 2016 ረፋድ ላይ አዲስ አበባ ሀርመኒ ሆቴል አቅራቢያ የተፈፀመ ነው። ይህ በትላንትናው ዕለት የአማራ ተወላጅ የሆኑ የፖሊስ አባላት ላይ የተደረገ የመሳሪያ ገፈፋ አንዱ አካል ነው። የመከላከያ ሰራዊት አባላት የአማራ ተወላጅ የሆኑ የአዲስ አበባ ፖሊስ አባላትን የመሳሪያ ገፈፋ እንዲያደርጉ ትዕዛዝ ተሰጥተው የገፈፋ ሥራ እየሰሩ መሆኑን ከዚህ ቀደም ኢትዮ 251 ሚዲያ በተደጋጋሚ ዘገባ መሥራቷ ይታወሳል። https://t.me/ethio251media
Show all...
👍 23🤬 4😭 4🥴 3🤯 1
Show all...
አይቀሬው የዐቢይ አሕመድ ጦርነት በኤርትራ ላይ… | 251 Zare | 251 Agenda | Ethio 251 Media

👍 17
Photo unavailableShow in Telegram
ሰበር ዜና (ኢትዮ 251 ሚዲያ ግንቦት 12-2016) የአማራ የቁርጥ ልጅ ፋኖ በአዲስ አበባ ሁለተኛውን ኦፕሬሽን ፈፀመ።  የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽ/ቤት ምክትል ኃላፊ እና የፓርኮች አስተዳደር ኃላፊ የሆነው ዶክተር ታምራት ኃይሌ የአካል ጥበቃና ሹፌር የነበረው ገብረእግዚአብሔር በፋኖ ኃይሎች የማያዳግም እርምጃ እንደተወሰደበት የኢትዮ 251 ሚዲያ የመረጃ ምንጮች አረጋግጡ። ዶ/ር ታምራት ኃይሌ በሚኒስቴር ዲኤታ ማዕረግ የጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት ምክትል ቢሮ ሀላፊ እና የፓርኮች አስተዳደር ኃላፊ ሹፌር  የሆነው ገ/እግዚአብሔር በፋኖ ኃይሎች እርምጃ የተወሰደበት አዲሱ ገበያ አካባቢ ነው። የዶክተር ታምራት ኃይሌ የአካል ጥበቃ እና ሹፌር የሆነው ገብረእግዚአብሔር በዛሬው ዕለት ግንቦት 12/2016 ማለዳ 12:40 አለቃውን ይዞ በመጓዝ ላይ እንዳለ በተተኮሰበት ጥይት ተገድሏል። አለቃው ዶክተር ታምራት ኃይሌ ዕድለኛ ሆኖ ለዛሬ አምልጧል።  ይህ ሰው የዐቢይ አሕመድ ፓርኮች ዋና ኃላፊ ከመሆኑም በላይ የፋሽስቱ ቀኝ እጅ በመሆን የሚያገለግል ሰው እንደሆነ ለኢትዮ 251 ሚዲያ የደረሳት መረጃ ያመላክታል። እንደመረጃ ምንጮቻችን፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት በከፍተኛ ሁኔታ ተረብሿል፤ መረጃው እንዳይወጣ ሰፊ ዝግጅት እያደረገ እንደሆነም ኢትዮ 251 ሚዲያ ለማወቅ ችላለች። (ኢትዮ 251 ሚዲያ ተጨማሪ ዝርዝር መረጃዎችን በዕለታዊ የመረጃ ፕሮግራሟ ይዛ ትመለሳለች፤ በረምብል እና የመረጃ ቲቪ አማራጮች ይከታተሉን) https://t.me/ethio251media
Show all...
👍 81🥰 5
Repost from Ethio 251 Media
ኢትዮ 251 ሚዲያን ለመከታተል የረምበል App በማውረድ በስልክዎት ላይ ይጫኑ። ኢትዮ 251 ሚዲያ! https://t.me/ethio251media
Show all...
👍 48🥰 4 1
21:58
Video unavailableShow in Telegram
ሰበር ዜና! "መንግሥት ፈርሷል፤ ፋኖን ተዋግተን ማሸነፍ አልቻልነም፤ የ51ኛ ክፍለጦር አባላት ነበርን ሙሉ ለሙሉ በዛሬው አውደ ውጊያ ክፍለጦሯ ፈርሳለች" የአብይ አህመድ አገዛዝ ምርኮኛ ሰራዊት በጎንደር ቀጠና ሚካኤል ደብር አካባቢ ከሰሞኑ በተደረገ ውጊያ የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ መብረቅ ክፍለ ጦርና የአማራ ፋኖ በጎንደር አጤዎቹ ክፍለጦር የጋራ ኦፕሬሽን በመስራት የተማረኩ ኃይሎች ከኢትዮ 251 ሚዲያ ጋር ያደረጉት ቃለመጠይቅ https://t.me/ethio251media
Show all...
70👍 44🔥 7
Repost from Ethio 251 Media
በዛሬው ዕለት ለኢትዮ 251 ሚዲያ የደረሰው ጥብቅ መረጃ እንዲህ ይላል፦ ዐቢይ አሕመድ በጦርነት ጉዳዮች እርሱ ባይሳካለትም ሴራ ሲያውጠነጥን ከሚባለው በላይ ሚስጥረኛ ሰው ነው፤ ለራሱ ሰዎች የማይተነፍስባቸው አጋጣሚዎች ብዙ ናቸው። ሴራው የበሰለ ሲመስለው ለቅርብ ሰዎቹ ያሳውቃል ያኔ ለውስጥ አርበኞች ይደርሳል። የዛሬው መረጃችን ከዚህ ጋር የሚቀራረብ ነው። የሰሜኑ ጦርነት ከመጀመሩ በፊት ዐቢይ አሕመድ "ድሮን እንዳለው" ሚዲያ ላይ አንድም ቀን ተናግሮ አያቅም ነበር፤ በዚህም በወቅቱ ብዙዎቹን የፖለቲካ ኃይሎች የግምገማ ሚዛን አዛብቷል። አሁን ግን ሁኔታዎች ተቀይረዋል። ዐቢይ አሕመድ ግን ሁሌም ራሱን እንደብልጣብልጥ መሪ መቁጠሩን አላቆመም። በትላንትናው ዕለት የመከላከያ ኢንጅነሪንግ የተባለው የዐቢይ አሕመድ ወንበር ጠባቂ በሆነው ሠራዊት የሚመራውን ድርጅት እንደጎበኘ በሚዲያ ታይቶ ነበር። እውነታው ግን ይህ ድርጅት በበጀትና በሰው ኃይል አቅም መዳከም የተነሳ ስራ አቁሞ የከረመ መሆኑ ነው። ይህን ተከትሎ መረጃዎች ስላፈተለኩ ሚዲያ ላይ ሳይወጣ ድርጅቱ እየሰራ ነው የሚል ነገር ለማስወራት ሆነ ብሎ አልሞ ያደረገው ጉብኝት ነው። እውነታው ግን ድርጅቱ 100% ስራ አቁሟል። የተለቀቁ ቪዲዮ ማስተዋል ከቻላችሁ አንድም የሚገጣጠም ብረት ለበስ ታንክ የለም።" ሁሉም በግዥ የመጡ የምስራቅ አውሮፓ አገራት ስሪቶች ናቸው። እነዚህን እያሳየ ያለው ፋኖን እና የኤርትራ መንግሥትን ለማስፈራራት ነው። በነገራችን ላይ በሰኞ የአጀንዳ ፕሮግራማችን "አይቀሬው የዐቢይ አሕመድ ጦርነት በኤርትራ ላይ" በሚል ርዕስ ዘርዘር ያለ በጥብቅ መረጃዎች የተሞላ ፕሮግራም ይዘን እንቀርባለን ከወዲሁ ጠብቁን። ወደሁለተኛው መረጃዬ ሳልፍ… ግንቦት 14 /2016 ሁለተኛ ምዕራፍ ብለው በፋኖ ኃይሎች ላይ በተለያዩ ቀጠናዎች የማጥቃት እርምጃ እንወስዳለን ብለዋል። ፋኖም መከላከያ በተጠጋባቸው ቀጠናዎች ትልልቅ ወጠመድ ቆረጣ እና ደፈጣ ያድርግ። በዋናነት ወሎ እና ጎንደር ቀጠናዎች ታርጌት ተደርገዋል። ጎጃም ዕዝ ዳግም የቋሪት ቀጠናን የመቆጣጠር እቅድም አቅምም አደራጅቷል ይሄን ነገር ተጠቅመን አከርካሪውን እንምታ በማለት ከፍተኛ ጸረ ማጥቃት ልምምድ ብርሸለቆ ላይ ተጀምሯል። በተጨማሪም ከፍተኛ የሆነ ከቦታ ቦታ የሎጀስቲክ እንቅስቃሴ እየተደረገ እንደሆነ ለኢትዮ 251 ሚዲያ የደረሰው መረጃ ያመላክታል። የሎጀስቲክ እንቅስቃሴውም "ወንዝ ማዶ" በማለት ሲሆን በክረምቱ ይሁን በአሁን ሰዓት እንደልብ መሳሪያ ማንቀሳቀስ በማይቻልባቸው ቦታዎች ሽፋን የሚሰጥ መድፍ ጨምሮ ሞርተር እና ዲሽቃ እያስቀመጡና እያንቀሳቀሱ እንደሚገኙ የደረሰን መረጃ ያመላክታል። የተቀመጡት መሳሪያ ለማሸሽ ስለማይመቹ gps እንዲገጠምላቸው አዘዋል በተጨማሪም ለአየር ጥቃት እንዲመች አድርገው ነው የሚያስቀምጡት ። በግንቦቱ ውጊያ ሸዋ ላይ የተለየ እንቅስቃሴ አይኖርም የሚል ውሳኔ ወስነዋል ነገር ግን ይሄ መረጃ አሾልከው አስወጥተው ውጊያ ሊከፍቱ ይችላሉ የሚል መረጃም ደርሶናል። ለማንኛውም ግን ፋኖ ሁሌም ቢሆን ፋኖ በራሱ እቅድ ይመራ ይላል መረጃው የሸዋ ቀጠና ምክንያቱም ቀጠናው ውስብስብ ነው ይሄ ቀጠና ብቻውን መመታት ያለበት ነው ብለዋል። የአብይ አህመድ አገዛዝ አንድ ሪፓርት ላይ አድማ ብተና ከፋኖ ጋር ግጭት የገቡት በትግራይ ውጊያ ጊዜ ፋኖ መንገድ ጠብቆ ልዩ ሃይሉን መቷል የሚል ተመልክቻለሁ። ይሄ ነገር ፍጹም ውሸት እንደሆነ በ ውጊያ በነበሩ ፋኖ አመራሮ እንደዚህ አይነት ግድያ ማን ሲፍጸም እንደነበር የፋኖ ኃይሎች መግለጫ ቢሰጡበት መልካም ነው። ሌላ ተጨማሪ መረጃ የሚሊሻ እርሻ እንዲያርሱ የኦሮሞ ባለሃብቶች ወደ አማራ ክልል እንዲገቡ በእነ ሽመልስ አብዴሳ ውሳኔ ላይ ተደርሷል። ወደ አማራ ክልል የኦሮሞ ባለሀብቶች ትራክተር የሚመጣ ከሆነ በመረጃና ደህንነቱ ጥናት ያስደርግና እንደሚኒሻው ንብረት የእነዚህ ባለሀብቶች ንብረትም መወረስ እንዳለበት መረጃውን ያደረሱን ምንጮች ገልጸዋል። በተመሳሳይ መረጃ የእነ አረጋ ከበደ የዞንና የወረዳ አመራር በውጊያ ላይ እያሉ በፋኖ ጥይት የተሰው ሚሊሻዎችን መሬት ላልሞቱ ሚሊሻዎች እያደለ እንደሚገኝ ለኢትዮ 251 ሚዲያ የደረሰው ጥብቅ መረጃ ያመላክታል። https://t.me/ethio251media
Show all...
👍 54 4
Repost from Ethio 251 Media
Show all...
የቀይ ቦኔቶቹ ሚስጢርና በፋኖ የተማረኩት ሰራዊቶች ኑዛዜ | 251 Zare | 251 Agenda | Ethio 251 Media

28👍 4
16:18
Video unavailableShow in Telegram
ብፁዕ አቡነ ሉቃስ ስለፍትሕ መጓደል፣ አላግባብ ስለሚገደሉ ንፁሃን እና ስለ ሰው ልጆች መብት ካለፍርሃት በግልፅ የሚናገሩ ሊቀጳጳስ ናቸው። የብልፅግናው ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ እኚህ አዛውንት ላይ በካንጋሮ ፍርድ ቤቱ በኩል ክስ ከፍቶባቸዋል። ... ብፁዕ አቡነ ሉቃስ ስለ ሁሉም ጉዳይ መልስ አላቸው ያድምጧቸው ።
Show all...
99👍 25🥰 13😡 3🙏 1