Don Bosco Catholic First and Middle level School (1-8) A.A
Open in Telegram
Show more
3 707
Subscribers
+424 hours
+177 days
+15130 days
Posts Archive
የ2018ዓም የት/ቤት ክፍያ ያላጠናቀቃችሁ የተማሪ ወላጆች በሙሉ
የ2018ዓም የተማሪዎች ሪፖርት ካርድ ለወላጅ የሚሰጠው ቅዳሜ ሃምሌ 05/2018ዓም መሆኑ ይታወቃል። ስለሆነም የትምህርት አገልግሎት ክፍያ ከፍላችሁ ያላጠናቀቃችሁ ወላጆች ነገ ረቡዕ ሃምሌ 01 እና አርብ ሃምሌ 03/2018ዓም ከፍላችሁ እንድታጠናቅቁ እያሳስብን ያላጠናቀቁ ተማሪዎችን ሪፖርት ካርድ የመለየት ስራ የምንሰራ እና እሁድ ሪፖርት ካርዱን የምንይዝ(የማንሰጥ) መሆኑን እያሳወቅን ማንኛውንም ክፍያ ያላጠናቀቃችሁ በአፋጣኝ(ከላይ በተጠቀሱት ቀናት ብቻ) ከፍላችሁ እንድታጠናቅቁ በጥብቅ እናሳስባለን።
ማሳሰቢያ
👉ክፍያ ላላጠናቀቁ ተማሪዎች ካርድ የማንሰጥ መሆኑን እያሳወቅን ሪፖርት ካርድ ባለመውሰዳችሁ ከምዝገባ ጋር ለሚፈጠር ማንኛውም ችግር ኃላፊነቱን ወላጅ የሚወስድ መሆኑን እናሳውቃለን።
ት/ቤቱ
ውድ የዶን ቦስኮ ካቶሊክ ት/ቤት ተማሪዎች / ወላጆች / አሳዳጊዎች
እንኳን ደስ አላችሁ !!!
በ2018 ዓ.ም የክልላዊ ፈተና የወስዱ የ8ኛ ክፍል ተማሪዎቻችን በሙሉ (100%) ወደ 9ኛ ክፍል ተዘዋውረዋል !!!
ለዶን ቦስኮ ካቶሊክ ት/ቤት ተማሪዎች ፣ መምህራን፣ ወላጆች፣ የተቋማችን ማህበረሰብና ባለድርሻ አካላት በሙሉ ለተመዘገበው የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላደረጋችሁት ጥረትና ላበረከታችሁት አስተዋፅኦ ከልብ እናመሰግናለን::
የዶን ቦስኮ ካቶሊክ
ሳሊዚያን ማኅበር እና ት/ቤት
15/10/2018 ዓ.ም
ለዶን ቦስኮ ካቶሊክ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች ወላጆች / አሳዳጊዎች
ጉዳዩ። ውዝፍ የመደበኛ እና የማጠናከሪያ ት/ት ክፍያን እንድታጠናቅቁ ስለማሳወቅ
የወርሃዊ የመደበኛ እና የቅዳሜ ማጠናከሪያ ትምህርት አገልግሎት ክፍያ ወር በገባ ከ1 እስከ 10 ባሉት ቀናት እንደሚከፈል ይታወቃል። በዚህም መሠረት የዓመቱ የት/ት ጊዜ እየተጠናቀቀ ስለሆነ እስከአሁን ያልተከፈለ ውዝፍ የመደበኛ ወርሃዊ እና የቅዳሜ ማጠናከሪያ ትምህርት ውዝፍ ክፍያ ያለባችሁ ወላጆች የ ማጠቃለያ ፈተና ወረቀት እስከሚመለስበት ማለትም ( እስከ ዓርብ (19/10/2018 ዓ.ም ) በአስቸኳይ እንድትከፍሉ ከወዲሁ በጥብቅ እናሳውቃለን ።
ማሳሰቢያ :-
ውድ ወላጆች ያለባችሁን ቀሪ ክፍያ አጠናቀቃችሁ በተሰጠው የቀነ ገደብ ካልከፈላችሁ ት/ቤቱ የተማሪዎችን ውጤት የሚይዝ ከመሆኑም ባሻገር በቀጣይ ዓመት የተማሪው ምዝገባ እንዲሁም ቆይታ ላይ ጥብቅ ውሳኔን የሚያስተላልፍ መሆኑን ከወዲሁ ያሳውቃል ።
ት/ቤቱ
07/10/2018 ዓ.ም
ለዶን ቦስኮ ካቶሊክ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች ወላጆች / አሳዳጊዎች
ጉዳዩ። ውዝፍ የመደበኛ እና የማጠናከሪያ ት/ት ክፍያን እንድታጠናቅቁ ስለማሳወቅ
የወርሃዊ የመደበኛ እና የቅዳሜ ማጠናከሪያ ትምህርት አገልግሎት ክፍያ ወር በገባ ከ1 እስከ 10 ባሉት ቀናት እንደሚከፈል ይታወቃል። በዚህም መሠረት የዓመቱ የት/ት ጊዜ እየተጠናቀቀ ስለሆነ እስከአሁን ያልተከፈለ ውዝፍ የመደበኛ ወርሃዊ እና የቅዳሜ ማጠናከሪያ ትምህርት ውዝፍ ክፍያ ያለባችሁ ወላጆች የ ማጠቃለያ ፈተና ወረቀት እስከሚመለስበት ማለትም ( እስከ ዓርብ (19/10/2018 ዓ.ም ) በአስቸኳይ እንድትከፍሉ ከወዲሁ በጥብቅ እናሳውቃለን ።
ማሳሰቢያ :-
ውድ ወላጆች ያለባችሁን ቀሪ ክፍያ አጠናቀቃችሁ በተሰጠው የቀነ ገደብ ካልከፈላችሁ ት/ቤቱ የተማሪዎችን ውጤት የሚይዝ ከመሆኑም ባሻገር በቀጣይ ዓመት የተማሪው ምዝገባ እንዲሁም ቆይታ ላይ ጥብቅ ውሳኔን የሚያስተላልፍ መሆኑን ከወዲሁ ያሳውቃል ።
ት/ቤቱ
11/10/2018 ዓ.ም
ለዶን ቦስኮ ካቶሊክ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች ወላጆች / አሳዳጊዎች
➧ ነገ (ዓርብ /12/10/2018 ዓ.ም ) የ 8 ኛ ክፍል ተማሪዎች
➦ አድሚሽን ካርዳቸውን ፣
➦ የት/ቤት መታወቂያቸውን
(ሊብሬቶ)፣
➦ ለፈተና የሚያገለግሉ ቁሳቁሶችን ይዘው ሳያረፍዱ ጧት 1:00 ሰዓት በት/ቤቱ ግቢ ዉስጥ እንዲገኙ ልታደርጉ ይገባል።
➧ የ 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ (ሚኒስትሪ ) ፈተና ነገ (ዓርብ /12/10/2018 ዓ.ም ) 5:30 ሰዓት ላይ የሚጠናቀቅ መሆኑን እየገለፅን ወላጆች ከላይ በተጠቀሰው ሰዓት (5:30) ት/ቤት ተገኝታችሁ ልጆቻችሁን እንድትቀበሉ እናሳስባለን።
☑️ ማስታወሻ ☑️
➧ ከላይ ከተጠቀሰው ሰዓት (5:30) ውጪ ተማሪዎችን በት/ቤት ግቢም ሆነ ከት/ቤት ግቢ ውጪ የሚያቆይ ምንም ዓይነት ፕሮግራም የሌለ መሆኑንን አውቃችሁ ልጆቻችሁ በሰዓቱ ወደ ቤት መግባታቸውን ልትከታተሉ የሚገባ መሆኑን በድጋሚ ለማሳወቅ እንወዳለን ።
ት/ቤቱ
ለዶን ቦስኮ ካቶሊክ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት የ8ኛ ተማሪዎች ወላጆች / አሳዳጊዎች
➤ነገ (ሐሙስ / 11 /10/2018 ዓ.ም) ለሚጀመረው ከተማ አቀፍ ( ሚኒስትሪ ) ፈተና ልጅዎን ከጠዋቱ 1:00 ሰዓት በትምህርት ቤት ግቢ እንዲገኝ/ ትገኝ እንዲያደርጉ እናሳስባለን::
ት/ቤቱ
07/10/2018 ዓ.ም
ለዶን ቦስኮ ካቶሊክ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች ወላጆች / አሳዳጊዎች
ጉዳዩ። ወርሃዊ የመደበኛ እና የማጠናከሪያ ት/ት ክፍያን
በተመለከተ
የወርሃዊ የመደበኛ እና የቅዳሜ ማጠናከሪያ ትምህርት አገልግሎት ክፍያ ወር በገባ ከ1 እስከ 10 ባሉት ቀናት እንደሚከፈል ይታወቃል። ስለሆነም የዓመቱ የት/ት ጊዜ እየተጠናቀቀ ስለሆነ ወርሃዊ እና ውዝፍ ክፍያችሁን ማጠቃለያ ፈተና ከመሰጠቱ በፊት እስከ ረቡዕ (10/10/2018 ዓ.ም )በአስቸኳይ እንድትከፍሉ ከወደሁ በጥብቅ እናሳውቃለን ።
ማሳሰቢያ :-
ይህ ተፈጻሚ ካልሆነ ግን ት/ቤቱ የተማሪዎችን ውጤት የሚይዝ ከመሆኑም ባሻገር በቀጣይ የተማሪው በት/ቤት ቆይታ ላይ ጥብቅ ውሳኔን የሚያስተላልፍ መሆኑን ከወዲሁ ያሳውቃል ።
ት/ቤቱ
05/10/2018 ዓ.ም
ለዶን ቦስኮ ካቶሊክ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች ወላጆች / አሳዳጊዎች
ጉዳዩ። ወርሃዊ የመደበኛ እና የ
ማጠናከሪያ ት/ት ክፍያን
በተመለከተ
የወርሃዊ የመደበኛ እና የቅዳሜ ማጠናከሪያ ትምህርት አገልግሎት ክፍያ ወር በገባ ከ1 እስከ 10 ባሉት ቀናት እንደሚከፈል ይታወቃል። ስለሆነም የዓመቱ የት/ት ጊዜ እየተጠናቀቀ ስለሆነ ወርሃዊ እና ውዝፍ ክፍያችሁን በአስቸኳይ እንድትከፍሉ ከወደሁ በጥብቅ እናሳውቃለን ።
ማሳሰቢያ :-
1ኛ) ከመስከረም / 2018 ዓ.ም ጀምሮ ወርሃዊ ውዝፍ ክፍያ ያለባ ችሁ ወላጆች ማጠቃለያ ፈተና ከመሰጠቱ በፊት እስከሚቀጥለው ሳምንት (10/10/2018 ዓ.ም ) ድረስ ክፍያችሁን እንድታጠናቅቁ ፣
2ኛ) ውዝፍ ክፍያ ያለባችሁ የ 6 ኛ እና 8 ኛ ክፍል ተማሪዎች
ወላጆች በነገው ዕለት ክፍያውን የመፈጸም ሂደት እንድታከናውኑ እያስታወስን ይህ ተፈጻሚ ካልሆነ ግን ት/ቤቱ የተማሪዎችን ውጤት የሚይዝ ከመሆኑም ባሻገር በቀጣይ የተማሪው በት/ቤት ቆይታ ላይ ጥብቅ ውሳኔን የሚያስተላልፍ መሆኑን ከወዲሁ ያሳውቃል ።
ት/ቤቱ
ለዶን ቦስኮ ካቶሊክ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት የ6ኛ ተማሪዎች ወላጆች / አሳዳጊዎች
➤ነገ (ሰኞ/ 08/10/2018 ዓ.ም) ለሚጀመረው ከተማ አቀፍ ( ሚኒስትሪ ) ፈተና ልጅዎን ከጠዋቱ 1:00 ሰዓት በትምህርት ቤት ግቢ እንዲገኝ/ ትገኝ እንዲያደርጉ እናሳስባለን::
ት/ቤቱ
ለ6ኛ ክፍል ተማሪ ወላጆች / አስዳጊዎች
➤ነገ 08/10/2018 ዓ.ም ለሚጀመረው ክልል አቀፍ ( ሚኒስትሪ ) ፈተና ልጅዎን ከጠዋቱ 1:00 ሰዓት በትምህርት ቤት ግቢ እንዲገኝ/ ትገኝ እንዲያደርጉ እናሳስባለን::
05/10/2018 ዓ.ም
ለዶን ቦስኮ ካቶሊክ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች ወላጆች / አሳዳጊዎች
ጉዳዩ። ወርሃዊ የመደበኛ እና የ
ማጠናከሪያ ት/ት ክፍያን
በተመለከተ
የወርሃዊ የመደበኛ እና የቅዳሜ ማጠናከሪያ ትምህርት አገልግሎት ክፍያ ወር በገባ ከ1 እስከ 10 ባሉት ቀናት እንደሚከፈል ይታወቃል። ስለሆነም የዓመቱ የት/ት ጊዜ እየተጠናቀቀ ስለሆነ ወርሃዊ እና ውዝፍ ክፍያችሁን በአስቸኳይ እንድትከፍሉ ከወደሁ በጥብቅ እናሳውቃለን ።
ማሳሰቢያ :-
1ኛ) ከመስከረም / 2018 ዓ.ም ጀምሮ ወርሃዊ ውዝፍ ክፍያ ያለባ ችሁ ወላጆች ማጠቃለያ ፈተና ከመሰጠቱ በፊት እስከሚቀጥለው ሳምንት (10/10/2018 ዓ.ም ) ድረስ ክፍያችሁን እንድታጠናቅቁ ፣
2ኛ) ውዝፍ ክፍያ ያለባችሁ የ 6 ኛ እና 8 ኛ ክፍል ተማሪዎች
ወላጆች በነገው ዕለት ክፍያውን የመፈጸም ሂደት እንድታከናውኑ እያስታወስን ይህ ተፈጻሚ ካልሆነ ግን ት/ቤቱ የተማሪዎችን ውጤት የሚይዝ ከመሆኑም ባሻገር በቀጣይ የተማሪው በት/ቤት ቆይታ ላይ ጥብቅ ውሳኔን የሚያስተላልፍ መሆኑን ከወዲሁ ያሳውቃል ።
ት/ቤቱ
03/10/2018 ዓ.ም
ለዶን ቦስኮ ካቶሊክ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ወላጆች / አሳዳጊዎች
➦የ 8ኛ ክፍል ተማሪዎች ነገ ( 04/10/2018 ዓ.ም ) ለፈተና የሚቆዩት እስከ 6:00 ሰዓት ብቻ ይሆናል። ፈተናውን እንደጨረሱ ወደ ቤት ይሄደሉ።
➦ ዓርብ ( 05/10/2018 ዓ.ም )ሚኒስትሪ ፈተናን በተመለከተ Orientation የሚሰጥበት ቀን ስለሆነ ከጠዋቱ 1:50 ሰዓት ጀምሮ ሙሉ ቀን በት/ቤት ይውላሉ።
➧ ማሳሰቢያ - በዕለቱ ተማሪዎች ባለመገኘታቸው ለሚፈጠረው ማንኛውም ችግር ( ክፍተት ) ት/ቤቱ ኃላፊነቱን የማይወስድ መሆኑን ከወዲሁ በጥብቅ አናሳውቃለን ::
ት/ቤቱ
