en
Feedback
Don Bosco Catholic First and Middle level School (1-8) A.A

Don Bosco Catholic First and Middle level School (1-8) A.A

Open in Telegram
3 707
Subscribers
+424 hours
+177 days
+15130 days
Posts Archive
የ2018ዓም የት/ቤት ክፍያ ያላጠናቀቃችሁ የተማሪ ወላጆች በሙሉ የ2018ዓም የተማሪዎች ሪፖርት ካርድ ለወላጅ የሚሰጠው ቅዳሜ ሃምሌ 05/2018ዓም መሆኑ ይታወቃል። ስለሆነም የትምህርት አገልግሎት ክፍያ ከፍላችሁ ያላጠናቀቃችሁ ወላጆች ነገ ረቡዕ ሃምሌ 01 እና አርብ ሃምሌ 03/2018ዓም ከፍላችሁ እንድታጠናቅቁ እያሳስብን ያላጠናቀቁ ተማሪዎችን ሪፖርት ካርድ የመለየት ስራ የምንሰራ  እና እሁድ ሪፖርት ካርዱን የምንይዝ(የማንሰጥ) መሆኑን እያሳወቅን ማንኛውንም ክፍያ ያላጠናቀቃችሁ በአፋጣኝ(ከላይ በተጠቀሱት ቀናት ብቻ) ከፍላችሁ እንድታጠናቅቁ በጥብቅ እናሳስባለን። ማሳሰቢያ 👉ክፍያ ላላጠናቀቁ ተማሪዎች ካርድ የማንሰጥ መሆኑን እያሳወቅን ሪፖርት ካርድ ባለመውሰዳችሁ  ከምዝገባ ጋር ለሚፈጠር ማንኛውም ችግር ኃላፊነቱን ወላጅ የሚወስድ መሆኑን እናሳውቃለን።                             ት/ቤቱ

ውድ የዶን ቦስኮ ካቶሊክ ት/ቤት ተማሪዎች / ወላጆች / አሳዳጊዎች እንኳን ደስ አላችሁ !!! በ2018 ዓ.ም የክልላዊ ፈተና የወስዱ የ8ኛ ክፍል ተማሪዎቻችን በሙሉ (100%) ወደ 9ኛ ክፍል ተዘዋውረዋል !!! ለዶን ቦስኮ ካቶሊክ ት/ቤት ተማሪዎች ፣ መምህራን፣  ወላጆች፣ የተቋማችን ማህበረሰብና  ባለድርሻ አካላት በሙሉ ለተመዘገበው     የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላደረጋችሁት ጥረትና ላበረከታችሁት አስተዋፅኦ ከልብ እናመሰግናለን::    የዶን ቦስኮ ካቶሊክ    ሳሊዚያን ማኅበር እና ት/ቤት

15/10/2018 ዓ.ም ለዶን ቦስኮ ካቶሊክ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች ወላጆች / አሳዳጊዎች   ጉዳዩ። ውዝፍ የመደበኛ እና   የማጠናከሪያ ት/ት ክፍያን እንድታጠናቅቁ ስለማሳወቅ                የወርሃዊ የመደበኛ እና የቅዳሜ ማጠናከሪያ ትምህርት አገልግሎት ክፍያ ወር በገባ ከ1 እስከ 10 ባሉት ቀናት እንደሚከፈል ይታወቃል። በዚህም መሠረት የዓመቱ የት/ት ጊዜ እየተጠናቀቀ ስለሆነ እስከአሁን ያልተከፈለ ውዝፍ የመደበኛ ወርሃዊ እና የቅዳሜ ማጠናከሪያ ትምህርት ውዝፍ ክፍያ ያለባችሁ ወላጆች የ ማጠቃለያ ፈተና ወረቀት እስከሚመለስበት ማለትም ( እስከ ዓርብ (19/10/2018 ዓ.ም ) በአስቸኳይ  እንድትከፍሉ ከወዲሁ በጥብቅ እናሳውቃለን ። ማሳሰቢያ :- ውድ ወላጆች ያለባችሁን ቀሪ ክፍያ አጠናቀቃችሁ በተሰጠው የቀነ ገደብ ካልከፈላችሁ ት/ቤቱ የተማሪዎችን ውጤት የሚይዝ ከመሆኑም ባሻገር በቀጣይ ዓመት የተማሪው ምዝገባ እንዲሁም ቆይታ ላይ  ጥብቅ ውሳኔን የሚያስተላልፍ መሆኑን ከወዲሁ ያሳውቃል ።                     ት/ቤቱ

07/10/2018 ዓ.ም ለዶን ቦስኮ ካቶሊክ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች ወላጆች / አሳዳጊዎች   ጉዳዩ። ውዝፍ የመደበኛ እና   የማጠናከሪያ ት/ት ክፍያን እንድታጠናቅቁ ስለማሳወቅ                የወርሃዊ የመደበኛ እና የቅዳሜ ማጠናከሪያ ትምህርት አገልግሎት ክፍያ ወር በገባ ከ1 እስከ 10 ባሉት ቀናት እንደሚከፈል ይታወቃል። በዚህም መሠረት የዓመቱ የት/ት ጊዜ እየተጠናቀቀ ስለሆነ እስከአሁን ያልተከፈለ ውዝፍ የመደበኛ ወርሃዊ እና የቅዳሜ ማጠናከሪያ ትምህርት ውዝፍ ክፍያ ያለባችሁ ወላጆች የ ማጠቃለያ ፈተና ወረቀት እስከሚመለስበት ማለትም ( እስከ ዓርብ (19/10/2018 ዓ.ም ) በአስቸኳይ  እንድትከፍሉ ከወዲሁ በጥብቅ እናሳውቃለን ። ማሳሰቢያ :- ውድ ወላጆች ያለባችሁን ቀሪ ክፍያ አጠናቀቃችሁ በተሰጠው የቀነ ገደብ ካልከፈላችሁ ት/ቤቱ የተማሪዎችን ውጤት የሚይዝ ከመሆኑም ባሻገር በቀጣይ ዓመት የተማሪው ምዝገባ እንዲሁም ቆይታ ላይ  ጥብቅ ውሳኔን የሚያስተላልፍ መሆኑን ከወዲሁ ያሳውቃል ።                     ት/ቤቱ

11/10/2018 ዓ.ም ለዶን ቦስኮ ካቶሊክ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች ወላጆች / አሳዳጊዎችነገ (ዓርብ /12/10/2018 ዓ.ም ) የ 8 ኛ ክፍል ተማሪዎች ➦ አድሚሽን ካርዳቸውን ፣ ➦ የት/ቤት መታወቂያቸውን (ሊብሬቶ)፣ ➦ ለፈተና የሚያገለግሉ ቁሳቁሶችን ይዘው ሳያረፍዱ ጧት 1:00 ሰዓት በት/ቤቱ ግቢ ዉስጥ እንዲገኙ ልታደርጉ ይገባል። ➧ የ 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ (ሚኒስትሪ ) ፈተና ነገ (ዓርብ /12/10/2018 ዓ.ም ) 5:30 ሰዓት ላይ የሚጠናቀቅ መሆኑን እየገለፅን ወላጆች ከላይ በተጠቀሰው ሰዓት (5:30) ት/ቤት ተገኝታችሁ ልጆቻችሁን እንድትቀበሉ እናሳስባለን። ☑️ ማስታወሻ ☑️ ➧ ከላይ ከተጠቀሰው ሰዓት (5:30) ውጪ ተማሪዎችን በት/ቤት ግቢም ሆነ ከት/ቤት ግቢ ውጪ የሚያቆይ ምንም ዓይነት ፕሮግራም የሌለ መሆኑንን አውቃችሁ ልጆቻችሁ በሰዓቱ ወደ ቤት መግባታቸውን ልትከታተሉ የሚገባ መሆኑን በድጋሚ ለማሳወቅ እንወዳለን ። ት/ቤቱ

ለዶን ቦስኮ ካቶሊክ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት የ8ኛ ተማሪዎች ወላጆች / አሳዳጊዎችነገ (ሐሙስ / 11 /10/2018 ዓ.ም) ለሚጀመረው ከተማ አቀፍ ( ሚኒስትሪ ) ፈተና ልጅዎን  ከጠዋቱ 1:00 ሰዓት በትምህርት ቤት ግቢ እንዲገኝ/ ትገኝ እንዲያደርጉ እናሳስባለን::                             ት/ቤቱ

07/10/2018 ዓ.ም ለዶን ቦስኮ ካቶሊክ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች ወላጆች / አሳዳጊዎች   ጉዳዩ። ወርሃዊ የመደበኛ እና   የማጠናከሪያ ት/ት ክፍያን                በተመለከተ የወርሃዊ የመደበኛ እና የቅዳሜ ማጠናከሪያ ትምህርት አገልግሎት ክፍያ ወር በገባ ከ1 እስከ 10 ባሉት ቀናት እንደሚከፈል ይታወቃል። ስለሆነም የዓመቱ የት/ት ጊዜ እየተጠናቀቀ ስለሆነ ወርሃዊ እና ውዝፍ ክፍያችሁን ማጠቃለያ ፈተና ከመሰጠቱ በፊት እስከ ረቡዕ (10/10/2018 ዓ.ም )በአስቸኳይ  እንድትከፍሉ ከወደሁ በጥብቅ እናሳውቃለን ። ማሳሰቢያ :-     ይህ ተፈጻሚ ካልሆነ ግን ት/ቤቱ የተማሪዎችን ውጤት የሚይዝ ከመሆኑም ባሻገር በቀጣይ የተማሪው በት/ቤት ቆይታ ላይ  ጥብቅ ውሳኔን የሚያስተላልፍ መሆኑን ከወዲሁ ያሳውቃል ።                     ት/ቤቱ

05/10/2018 ዓ.ም ለዶን ቦስኮ ካቶሊክ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች ወላጆች / አሳዳጊዎች ጉዳዩ። ወርሃዊ የመደበኛ እና የ ማጠናከሪያ ት/ት ክፍያን በተመለከተ የወርሃዊ የመደበኛ እና የቅዳሜ ማጠናከሪያ ትምህርት አገልግሎት ክፍያ ወር በገባ ከ1 እስከ 10 ባሉት ቀናት እንደሚከፈል ይታወቃል። ስለሆነም የዓመቱ የት/ት ጊዜ እየተጠናቀቀ ስለሆነ ወርሃዊ እና ውዝፍ ክፍያችሁን በአስቸኳይ እንድትከፍሉ ከወደሁ በጥብቅ እናሳውቃለን ። ማሳሰቢያ :- 1ኛ) ከመስከረም / 2018 ዓ.ም ጀምሮ ወርሃዊ ውዝፍ ክፍያ ያለባ ችሁ ወላጆች ማጠቃለያ ፈተና ከመሰጠቱ በፊት እስከሚቀጥለው ሳምንት (10/10/2018 ዓ.ም ) ድረስ ክፍያችሁን እንድታጠናቅቁ ፣ 2ኛ) ውዝፍ ክፍያ ያለባችሁ የ 6 ኛ እና 8 ኛ ክፍል ተማሪዎች ወላጆች በነገው ዕለት ክፍያውን የመፈጸም ሂደት እንድታከናውኑ እያስታወስን ይህ ተፈጻሚ ካልሆነ ግን ት/ቤቱ የተማሪዎችን ውጤት የሚይዝ ከመሆኑም ባሻገር በቀጣይ የተማሪው በት/ቤት ቆይታ ላይ ጥብቅ ውሳኔን የሚያስተላልፍ መሆኑን ከወዲሁ ያሳውቃል ። ት/ቤቱ

ለዶን ቦስኮ ካቶሊክ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት የ6ኛ ተማሪዎች ወላጆች / አሳዳጊዎችነገ (ሰኞ/ 08/10/2018 ዓ.ም) ለሚጀመረው ከተማ አቀፍ ( ሚኒስትሪ ) ፈተና ልጅዎን ከጠዋቱ 1:00 ሰዓት በትምህርት ቤት ግቢ እንዲገኝ/ ትገኝ እንዲያደርጉ እናሳስባለን:: ት/ቤቱ

ለ6ኛ ክፍል ተማሪ ወላጆች / አስዳጊዎች ➤ነገ 08/10/2018 ዓ.ም ለሚጀመረው ክልል አቀፍ ( ሚኒስትሪ ) ፈተና ልጅዎን ከጠዋቱ 1:00 ሰዓት በትምህርት ቤት ግቢ እንዲገኝ/ ትገኝ እንዲያደርጉ እናሳስባለን::

05/10/2018 ዓ.ም ለዶን ቦስኮ ካቶሊክ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች ወላጆች / አሳዳጊዎች ጉዳዩ። ወርሃዊ የመደበኛ እና የ ማጠናከሪያ ት/ት ክፍያን በተመለከተ የወርሃዊ የመደበኛ እና የቅዳሜ ማጠናከሪያ ትምህርት አገልግሎት ክፍያ ወር በገባ ከ1 እስከ 10 ባሉት ቀናት እንደሚከፈል ይታወቃል። ስለሆነም የዓመቱ የት/ት ጊዜ እየተጠናቀቀ ስለሆነ ወርሃዊ እና ውዝፍ ክፍያችሁን በአስቸኳይ እንድትከፍሉ ከወደሁ በጥብቅ እናሳውቃለን ። ማሳሰቢያ :- 1ኛ) ከመስከረም / 2018 ዓ.ም ጀምሮ ወርሃዊ ውዝፍ ክፍያ ያለባ ችሁ ወላጆች ማጠቃለያ ፈተና ከመሰጠቱ በፊት እስከሚቀጥለው ሳምንት (10/10/2018 ዓ.ም ) ድረስ ክፍያችሁን እንድታጠናቅቁ ፣ 2ኛ) ውዝፍ ክፍያ ያለባችሁ የ 6 ኛ እና 8 ኛ ክፍል ተማሪዎች ወላጆች በነገው ዕለት ክፍያውን የመፈጸም ሂደት እንድታከናውኑ እያስታወስን ይህ ተፈጻሚ ካልሆነ ግን ት/ቤቱ የተማሪዎችን ውጤት የሚይዝ ከመሆኑም ባሻገር በቀጣይ የተማሪው በት/ቤት ቆይታ ላይ ጥብቅ ውሳኔን የሚያስተላልፍ መሆኑን ከወዲሁ ያሳውቃል ። ት/ቤቱ

03/10/2018 ዓ.ም ለዶን ቦስኮ ካቶሊክ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ወላጆች / አሳዳጊዎች ➦የ 8ኛ ክፍል ተማሪዎች ነገ ( 04/10/2018 ዓ.ም ) ለፈተና የሚቆዩት እስከ 6:00 ሰዓት ብቻ ይሆናል። ፈተናውን እንደጨረሱ ወደ ቤት ይሄደሉ። ➦ ዓርብ ( 05/10/2018 ዓ.ም )ሚኒስትሪ ፈተናን በተመለከተ Orientation የሚሰጥበት ቀን ስለሆነ ከጠዋቱ 1:50 ሰዓት ጀምሮ ሙሉ ቀን በት/ቤት ይውላሉ። ➧ ማሳሰቢያ - በዕለቱ ተማሪዎች ባለመገኘታቸው ለሚፈጠረው ማንኛውም ችግር ( ክፍተት ) ት/ቤቱ ኃላፊነቱን የማይወስድ መሆኑን ከወዲሁ በጥብቅ አናሳውቃለን :: ት/ቤቱ