en
Feedback
Don Bosco Catholic First and Middle level School (1-8) A.A

Don Bosco Catholic First and Middle level School (1-8) A.A

Open in Telegram
3 702
Subscribers
+424 hours
+437 days
+16130 days

Data loading in progress...

Attracting Subscribers
September '26
September '26
+31
in 0 channels
August '26
+232
in 1 channels
Get PRO
July '26
+311
in 1 channels
Get PRO
June '26
+116
in 0 channels
Get PRO
May '26
+42
in 1 channels
Get PRO
April '26
+39
in 1 channels
Get PRO
March '26
+43
in 1 channels
Get PRO
February '26
+31
in 0 channels
Get PRO
January '26
+60
in 1 channels
Get PRO
December '25
+47
in 1 channels
Get PRO
November '25
+94
in 1 channels
Get PRO
October '25
+196
in 1 channels
Get PRO
September '25
+65
in 0 channels
Get PRO
August '25
+211
in 1 channels
Get PRO
July '25
+241
in 1 channels
Get PRO
June '25
+70
in 1 channels
Get PRO
May '25
+49
in 0 channels
Get PRO
April '25
+23
in 1 channels
Get PRO
March '25
+39
in 1 channels
Get PRO
February '25
+22
in 1 channels
Get PRO
January '25
+44
in 1 channels
Get PRO
December '24
+49
in 1 channels
Get PRO
November '24
+49
in 1 channels
Get PRO
October '24
+115
in 1 channels
Get PRO
September '24
+147
in 1 channels
Get PRO
August '24
+94
in 0 channels
Get PRO
July '24
+420
in 1 channels
Get PRO
June '24
+85
in 1 channels
Get PRO
May '24
+60
in 1 channels
Get PRO
April '24
+43
in 1 channels
Get PRO
March '24
+90
in 1 channels
Get PRO
February '24
+63
in 1 channels
Get PRO
January '24
+144
in 0 channels
Get PRO
December '23
+1 424
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
07 September+1
06 September+4
05 September+1
04 September+5
03 September+3
02 September+6
01 September+11
Channel Posts
2
20/12/2018 ዓ.ም ለ 2019 ዓ.ም መደበኛ ትምህርት ላለስመዘገባችሁ የዶን ቦስኮ  ካቶሊክ  አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት ነባር ተማሪዎች ወላጆች / አሳዳጊዎች ጉዳዩ:- የመመዝገቢያ ቀን መጠና ቀቁን ስለማሳወቅ ከላይ በርዕሱ እንደተጠቀሰው የነባር ተማሪዎች የ2019 ዓ.ም መደበኛ ትምህርት መመዝገቢያ ቀን እስከ ነሐሴ 12 / 2019 ዓ.ም ድረስ እንደነበር በማስታወቂያ መገለፁ ይታወቃል። ሆኖም ግን ጥቂት ተማሪዎች በተሰጠው የጊዜ ገደብ አለመመዝገባቸው ከምዝገባ ክፍል ከተገኘው መረጃ ለማወቅ ተቸሏል። ስለሆነም እስከአሁን በተለያዩ ምክንያቶች ምዝገባ ያላከናወናችሁ ወላጆች / አሳዳጊዎች ለመጨረሻ ጊዜ እስከ ዓርብ ( ነሐሴ 22 / 2018 ዓ.ም ) ድረስ ብቻ በት/ቤቱ ውስጥ በአካል ተገኝታችሁ እንድታስመዘግቡና መመዝገባቸውንም እንድታረጋግጡ እየገለፅን በተሰጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ ያልተመዘገቡ ተማሪዎች በራሳቸው ፈቃድ ት/ቤቱን እንደለቀቁ እንደሚቆጠርና ለሚፈጠረው ማንኛውም ክፍተት ተጠያቂነቱን ት/ቤቱ የማይወስድ መሆኑን ከወዲሁ በጥብቅ እናሳውቃለን። ት/ቤቱ
2 582
3
No text...
5 692
4
No text...
6 180
5
No text...
1 735
6
03/12/2018 ዓ.ም . . ለ ዶን ቦስኮ  ካቶሊክ  አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት የመደበኛ ተማሪዎች ወላጆች / አሳዳጊዎች ነገ (ነሐሴ 4 2019 ዓ.ም) የሚጀመረውን የቀጣይ ዓመት የመደበኛ ተማሪዎች የመመዝገቢያ ቀንና የአመዘጋገብ ሂደቱን በተመለከተ በማስታወቂያ መግለፃችን ይታወቃል። በዚህም መሠረት ክፍያውን ከዚህ በፊት በተላከላችሁና እየተጠቀማችሁብት ባለው የባንክ የመክፈያ ኮድ ከከፈላችሁ በኋላ በት/ቤቱ የሂሳብ ክፍል በአካል በመገኘት መከፈሉን ማረጋገጥና በት/ቤቱ የተዘጋጀው የተማሪዎች ህግና ደንብ ላይ መፈረም ይኖርባችኋል :: ጥብቅ ማሳሰቢያ 1ኛ) ወላጆች ክፍያውን በኮዱ መሠረት መክፈላቸውን በት/ቤቱ የሂሳብ ክፍል ተገኝተው ካላረጋገጡና በተማሪዎች ህግና ደንብ ቅፅ ላይ ካልፈረሙ ተማሪዎች እንዳልከፈሉ ተቀጥሮ ለ 2019 ዓ.ም በሚደረገው የክፍል ደልድል ዉስጥ አይካተቱም :: 2ኛ) በ 2018 ዓ.ም የት/ቤት ቆይታቸው ከባህሪይ (ፀባይ) ጋር ተያይዞ ክፍተት ያለባቸው ተማሪዎች ወላጆቻቸው በአስተባሪዎች ቢሮ ተገኝተው የሚጠበቅባቸውን ቅድመ ሁኔታ ካላሟሉና በተማሪዎች ህግና ደንብ ቅፅ ላይ ካልፈረሙ ለ 2019 ዓ.ም በሚደረገው የክፍል ደልድል ዉስጥ አይካተቱም :: 3ኛ) ወላጆች ወደ ት/ቤት ለማስመዝገብ ሲመጡ የተማሪውን / ዋን የ2018 ዓ.ም ካርድ መያዝ ይኖርባቸዋል :: ካርድ ይዘው ካልተገኙ የምዝገባ ሂደቱን ማከናወን አይችሉም። ት/ቤቱ
7 486
7
03/12/2018 ዓ.ም . . ለ ዶን ቦስኮ  ካቶሊክ  አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት የመደበኛ ተማሪዎች ወላጆች / አሳዳጊዎች ነገ (ነሐሴ 4 2019 ዓ.ም) የሚጀመረውን የቀጣይ ዓመት የመደበኛ ተማሪዎች የመመዝገቢያ ቀንና የአመዘጋገብ ሂደቱን በተመለከተ በማስታወቂያ መግለፃችን ይታወቃል። በዚህም መሠረት ክፍያውን ከዚህ በፊት በተላከላችሁና እየተጠቀማችሁብት ባለው የባንክ የመክፈያ ኮድ ከከፈላችሁ በኋላ በት/ቤቱ የሂሳብ ክፍል በአካል በመገኘት መከፈሉን ማረጋገጥና በት/ቤቱ የተዘጋጀው የተማሪዎች ህግና ደንብ ላይ መፈረም ይኖርባችኋል :: ጥብቅ ማሳሰቢያ 1ኛ) ወላጆች ክፍያውን በኮዱ መሠረት መክፈላቸውን በት/ቤቱ የሂሳብ ክፍል ተገኝተው ካላረጋገጡና በተማሪዎች ህግና ደንብ ቅፅ ላይ ካልፈረሙ ተማሪዎች እንዳልከፈሉ ተቀጥሮ ለ 2019 ዓ.ም በሚደረገው የክፍል ደልድል ዉስጥ አይካተቱም :: 2ኛ) በ 2018 ዓ.ም የት/ቤት ቆይታቸው ከባህሪይ (ፀባይ) ጋር ተያይዞ ክፍተት ያለባቸው ተማሪዎች ወላጆቻቸው በአስተባሪዎች ቢሮ ተገኝተው የሚጠበቅባቸውን ቅድመ ሁኔታ ካላሟሉና በተማሪዎች ህግና ደንብ ቅፅ ላይ ካልፈረሙ ለ 2019 ዓ.ም በሚደረገው የክፍል ደልድል ዉስጥ አይካተቱም :: 3ኛ) ወላጆች ወደ ት/ቤት ለማስመዝገብ ሲመጡ የተማሪውን / ዋን የ2018 ዓ.ም ካርድ መያዝ ይኖርባቸዋል :: ካርድ ይዘው ካልተገኙ የምዝገባ ሂደቱን ማከናወን አይችሉም። ት/ቤቱ
1
8
በተማሪዎች ህግና ደንብ ቅፅ ላይ ካልፈረሙ
1
9
No text...
7 175
10
No text...
7 074
11
No text...
548
12
No text...
7 385
13
No text...
8 368
14
+1
No text...
8 039
15
No text...
7 901
16
+1
No text...
680
17
ለ2018ዓ.ም የሚንስትሪ ተፈታኝ  የ 2019 ዓ.ም የ9ኛ ክፍል ተማሪዎችና ወላጆች ውድ ተማሪዎችና የተማሪ ወላጆች የዶን ቦስኮ ካቶሊክ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት መረጃ የሚለቀቅበት የቴሌግራም ቻናል ከታች የተያያዘው ሊንክ መሆኑን እየገለፅን join በማለት (የቴሌግራም አባል ) በመሆን የሚለቀቁ አዳዲስ መረጃዎችን እንድትከታተሉ ለማሳሰብ እንወዳለን።👇👇👇 https://t.me/donbosco2021
7 244
18
No text...
6 097
19
ውድ የዶን ቦስኮ ካቶሊክ ት/ቤት ተማሪዎች / ወላጆች / አሳዳጊዎች እንኳን ደስ አላችሁ !!! በ2018 ዓ.ም የክልላዊ ፈተና የወስዱ የ6ኛ ክፍል ተማሪዎቻችን በከፍተኛ ውጤት ወደ 7ኛ ተዘዋውረዋል !!! ለዶን ቦስኮ ካቶሊክ ት/ቤት ተማሪዎች ፣ መምህራን፣  ወላጆች፣ የተቋማችን ማህበረሰብና  ባለድርሻ አካላት በሙሉ ለተመዘገበው   የ6ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላደረጋችሁት ጥረትና ላበረከታችሁት አስተዋፅኦ ከልብ እናመሰግናለን::    የዶን ቦስኮ ካቶሊክ    ሳሊዚያን ማኅበር እና ት/ቤት
7 276
20
የ2018ዓም የት/ቤት ክፍያ ያላጠናቀቃችሁ የተማሪ ወላጆች በሙሉ የ2018ዓም የተማሪዎች ሪፖርት ካርድ ለወላጅ የሚሰጠው እሁድ ሃምሌ 05/2018ዓም መሆኑ ይታወቃል። ስለሆነም የትምህርት አገልግሎት ክፍያ ከፍላችሁ ያላጠናቀቃችሁ ወላጆች ነገ ከ ረቡዕ ሃምሌ 01 እስከ አርብ ሃምሌ 03/2018ዓም ከፍላችሁ እንድታጠናቅቁ እያሳስብን  ያላጠናቀቁ ተማሪዎችን ሪፖርት ካርድ የመለየት ስራ የምንሰራ  እና እሁድ ሪፖርት ካርዱን የምንይዝ(የማንሰጥ) መሆኑን እያሳወቅን ማንኛውንም ክፍያ ያላጠናቀቃችሁ በአፋጣኝ(ከላይ በተጠቀሱት ቀናት ብቻ) ከፍላችሁ እንድታጠናቅቁ በጥብቅ እናሳስባለን። ማሳሰቢያ 👉ክፍያ ላላጠናቀቁ ተማሪዎች ካርድ የማንሰጥ መሆኑን እያሳወቅን ሪፖርት ካርድ ባለመውሰዳችሁ  ከምዝገባ ጋር ለሚፈጠር ማንኛውም ችግር ኃላፊነቱን ወላጅ የሚወስድ መሆኑን እናሳውቃለን።                             ት/ቤቱ
5 503