Don Bosco Catholic Primary School (1-8) A.A
Show more
1 757
Subscribers
-324 hours
+177 days
+3330 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
ለ ዶን በስኮ ካቶሊክ የመ / ደ / ት / ቤት
የ My Soroban ሂሳብ ውድድር ፈተና የሚሰጠው ነገ ( 14 / 10 / 2 ዐ l 6 ዓ.ም ) በ 2፡ 3ዐ ሰዓት በህብር ት/ቤት ስለሆነ ጧት በዶን ቦስኮ ግቢ በመገኘት የመፈተኛ ካርድ መውስድ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን ::
Photo unavailableShow in Telegram
☑️ ውድ የዶን ቦስኮ ካቶሊክ የመ/ ደ / ት / ቤት የ 6 ኛ ክፍል ተማሪዎች ☑️
➥ከነገ ( 12 / 10 / 2016 ዓ.ም እስከ ዓርብ ( 14 / 10 / 2016 ዓ.ም ) ድረስ የ 1 ኛ ደረጃ መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና እንደሚሰጥ ይታወቃል። ስለሆነም በተደረገላችሁ ገለፃ መሠረት ጧት 1:00 ሰዓት በዶን ቦስኮ ት/ቤት ተገኝታችሁ አድሚሽን ካርድ እንድትቀበሉ እናሳስባለን ::
☑️ የተከበራችሁ ወላጆች ☑️
➧ ተማሪዎች ለፈተና አስፈላጊ የሆኑ የት /ት ቍሳቁሶችን ( እርሳስ ከነመ ጠባበቂያ ፣ ላጲስ፣ መቅረጫ) እና የት/ ቤት መታወቂያ ( ሊብሬቶ) ከተሟላ የዩኒፎርም አለባበስ ጋር አሟልተው በጧት (1: 00 ሰዓት ) ዶን ቦስኮ ት/ቤት እንዲደርሱ ታደርጉ ዘንድ ከወዲሁ እናሳስባለን ::
➥ዓርብ ( 14 / 10 / 2016 ዓ.ም ) የመጨረሻው ፈተና እስከ 4: 00 ሰዓት ድረስ ብቻ ይቆያል :: መልካም ጊዜ።
ት/ቤቱ
ለ ዶን በስኮ ካቶሊክ የመ/ ደ / ት/ቤት የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች
ነገ ( | | / 10 / 2016 ዓ.ም ) አጠቃላይ የፈተና ሂደቱን በተመለከተ ኦሬንቴሽን በባለሙያዎች ስለሚሰጥ ሁላችሁም በተለመደው የጠዋት የት/ቤት ሰዓት ( 1፡50 ) በዶን ቦስኮ ካቶሊክ ት/ቤት እንድትገኙ ከወዲሁ እናሳው ቃለን ::
ማስታወሻ ለወላጆች
ነገ ( ሰኔ | | / 2016 ዓ.ም. )ለ6ኛ ክፍል የሚሰጠው ኦሬንቴሽን እጅግ አስፈላጊ ስለሆነና ተማሪዎች የመፈተኛ ክፍላቸውንም የሚያዩበት ጊዜ ስለሆነ እንዳይቀሩ ፣ እንዳያረፍዱ ታደርጉ Hንድ በጥብቅ እናሳስባለን ።
ለተከበራችሁ የዶን ቦስኮ ካቶሊክ ት/ቤት እስልምና ተከታይ ተማሪዎችና ወላጆች / አሳዳጊዎች
እንኳን ለ1445ኛው የኢድ አል- አድሃ ( አረፉ ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ ! !
በዓሉ የሰላም ፣ የጤና ፣ የፍቅር እና የአንድነት ይሆንላችሁ ዘንድ ከልብ እንመኛለን :: መልካም በዓል !
ት /ቤቱ
0 5 / 10 /2016 ዓ.ም
ለተከበራችሁ የዶን ቦስኮ ካቶሊክ የመ/ ደ / ት / ቤት የ 6ኛ እና 8 ኛ ክፍል ተማሪዎችና ወላጆች / አሳዳጊዎች
የ 6 ኛ እና 8 ኛ ክፍል ተማሪዎች የ4ኛውን ሩብ ዓመት ሞዴል ፈተና ውጤት የሚቀበሉትና ከ 100 % የሚገለፀላቸው ዓርብ ( 07 / 10 /2016 ዓ.ም) ብቻ ስለሆነ ተማሪዎች ት/ቤት መምጣት የሚኖርባቸው መሆኑን እየገለፀን እስከ 9 : 20 ሰዓት ሙሉ ቀን በት/ቤት የሚውሉ መሆኑን እናሳውቃለን ::
ማሳሰቢያ፦ በዕለቱ ተማሪዎች ባለመገኘታቸው ለሚፈmረው ክፍተት ሁሉ ት/ቤቱ ኃላፊነቱን የማይወስድና የማይጠይቅ መሆኑን ከወዲሁ በጥብቅ እናሳውቃለን።
ት/ቤቱ
Choose a Different Plan
Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.